Isaiah 41:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ጻድቕ ካብ ምብራቕ ኣተንሲኡ፡ ናብ እግሩ ዝጸውዖ፡ ነቶም ኣህዛብ ኣብ ቅድሚኡ ሂቡ ኣብ ልዕሊ ነገስታት ዚገዝእ መን እዩ፧ ከም ሓመድ ንሰይፉ፡ ከም ዝተደፍአ ዕንቅርቢት ድማ ናብ ቀስቲኡ ሃቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከምሥራቅ ጽድቅን ያስነሣ፥ ይከተለውም ዘንድ ወደ እግሩ የጠራው ማን ነው? በአሕዛብና በነገሥታት ፊት ድንጋጤን ያመጣል። ጦሮቻቸውን በምድር ያስጥላቸዋል፤ ቀስቶቻቸውም እንደ ገለባ ይረግፋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከምሥራቅ አንዱን ያስነሣ በጽድቅም ወደ እግሩ የተጠራው ማን ነው? አሕዛብንም አሳልፎ በፊቱ ሰጠው፥ ነገሥታትንም አስገዛለት፤ ለሰይፉ እንደ ትቢያ ለቀስቱም እንደ ተጠረገ እብቅ አድርጎ ሰጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከምሥራቅ አንዱን ያስነሣ፥ በጽድቅም ወደ እግሩ የጠራው ማን ነው? አሕዛብንም አሳልፎ በፊቱ ሰጠው፥ ነገሥታትንም አስገዛለት፤ ለሰይፉ እንደ ትቢያ ለቀስቱም እንደ ተጠረገ እብቅ አድርጎ ሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ብያሳ ኡባን ጾንያ እቱዋ አዋይ ዶልያ ባጋፐ ደንዳዌ ኦኔ? እ ካዉተቱዋ አ ስንን አደ እሜ፤ ያትና፥ እ ካተቱዋ ገድያፐ ጋርሳና የ። እ ኡንቱንታ ባረ ማሻን ባናዳን ኦ፤ ቃይ ባረ ዎንዳፍያን ሱላዳን ኦ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Biyaasaa ubbaan s'ooniyaa ittuwaa away doliyaa baggappe dentseeddawe oonee? I kawutetsatuwaa Aa sintsan aatsiide immee; yaatina, I kaatetuwaa gediyaappe garssana yed'd'ee. I unttuntta bare mashshaan baanaadan ootsee; k'ay bare wonddaafiyaan suullaadan ootsee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arshey mokkiza baggafe issaa denththiday, xilloteththan baas haggazissana xeygiday oonee? Izi kawoteththata izas aaththi immees; izi istta giththa mashshan biitta kessides; ba wondafen carkoy laallida suulla mala kessides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋፌ ኢሳ ዴንዳይ፥ ጺሎቴን ባስ ሃጋዚሳና ጼይጊዳይ ኦኔ? ኢዚ ካዎቴታ ኢዛስ ኣ ኢሜስ፤ ኢዚ ኢስታ ጊ ማሻን ቢታ ኬሲዴስ፤ ባ ዎንዳፌን ጫርኮይ ላሊዳ ሱላ ማላ ኬሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዶሎሀ ባጋፈ እሱዋ ደንድ ብያ በሳ ኡባን ፆኖ እመይ ኦኔ? እ ካዎተታ እያ ኩሸን አድ እሜስ፤ ካዎታ እያዉ ሃርስስ። እ ኤንታ ባ ማሻን ብዶ ከሴስ፤ ባ ዶንግያን ኤንታ ፑኖ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Doloha baggafe issuwa denthidi biya bessa ubban xoono immey oonee? I kawotethata iya kushen aathidi immees; kawota iyaw haarisis. I enta ba mashshan bido kessees; ba dongiyan enta puno oothees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከምሥራቅ አንዱን ያነሣው፣ በጽድቅም ወደ አገልግሎቱ የጠራው ማን ነው? አሕዛብን አሳልፎ ሰጠው፤ ነገሥታትን በፊቱ አስገዛለት በሰይፉም እንደ ትቢያ አቦነናቸው፤ በቀስቱም በነፋስ እንደ ተበተነ ገለባ አደረጋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ድል አድራጊውን አነሣሥቶ ከምሥራቅ ያመጣ፥ እንዲያገለግለው የጠራው ማነው? ሕዝቦችን አሳልፎ ለእርሱ ይሰጣቸዋል። ነገሥታትንም ያስገዛለታል፤ በሰይፉ እንደ ትቢያ በፍላጻዎቹም እንደ ገለባ ይበታትናቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካብ ምብራቕ ንሓደ ዘልዓሎ፥ ብፅድቂውን ናብ እግሩ ዝፀውዖ መን እዩ? ንህዝብታት ኣብ ቅድሚኡ ኣሕሊፉ ሃቦ፤ ንነገስታትውን ኣግዘአሉ፤ ንሰይፉ ኸም በነንታ፥ ንቐስቱ ኸዓ፥ ንፋስ ከም ዝብትኖ ብቝቡቕ ገይሩ ሃቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ብጽድቂ ናብ እግሩ ዝጸውዖ መን እዩ ኻብ ምብራቕ ዘተንስኦ፡ ንህዝብታት ኣብ ቅድሚኡ ኣሕሊፈ ሀቦ፡ ኣብ ልዕሊ ነገስታት ከኣ ኣግዝኦ፡ ንሴፎም ከም ተጐጓ፡ ንመንትጎም ከምቲ ንፋስ ዚብትኖ ብቚቡቚ ገበሮ። |