Isaiah 41:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ጻድቕ ካብ ምብራቕ ኣተንሲኡ፡ ናብ እግሩ ዝጸውዖ፡ ነቶም ኣህዛብ ኣብ ቅድሚኡ ሂቡ ኣብ ልዕሊ ነገስታት ዚገዝእ መን እዩ፧ ከም ሓመድ ንሰይፉ፡ ከም ዝተደፍአ ዕንቅርቢት ድማ ናብ ቀስቲኡ ሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከም​ሥ​ራቅ ጽድ​ቅን ያስ​ነሣ፥ ይከ​ተ​ለ​ውም ዘንድ ወደ እግሩ የጠ​ራው ማን ነው? በአ​ሕ​ዛ​ብና በነ​ገ​ሥ​ታት ፊት ድን​ጋ​ጤን ያመ​ጣል። ጦሮ​ቻ​ቸ​ውን በም​ድር ያስ​ጥ​ላ​ቸ​ዋል፤ ቀስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም እንደ ገለባ ይረ​ግ​ፋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከምሥራቅ አንዱን ያስነሣ በጽድቅም ወደ እግሩ የተጠራው ማን ነው? አሕዛብንም አሳልፎ በፊቱ ሰጠው፥ ነገሥታትንም አስገዛለት፤ ለሰይፉ እንደ ትቢያ ለቀስቱም እንደ ተጠረገ እብቅ አድርጎ ሰጣቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከምሥራቅ አንዱን ያስነሣ፥ በጽድቅም ወደ እግሩ የጠራው ማን ነው? አሕዛብንም አሳልፎ በፊቱ ሰጠው፥ ነገሥታትንም አስገዛለት፤ ለሰይፉ እንደ ትቢያ ለቀስቱም እንደ ተጠረገ እብቅ አድርጎ ሰጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ብያሳ ኡባን ጾንያ እቱዋ አዋይ ዶልያ ባጋፐ ደንዳዌ ኦኔ? እ ካዉተቱዋ አ ስንን አደ እሜ፤ ያትና፥ እ ካተቱዋ ገድያፐ ጋርሳና የ። እ ኡንቱንታ ባረ ማሻን ባናዳን ኦ፤ ቃይ ባረ ዎንዳፍያን ሱላዳን ኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Biyaasaa ubbaan s'ooniyaa ittuwaa away doliyaa baggappe dentseeddawe oonee? I kawutetsatuwaa Aa sintsan aatsiide immee; yaatina, I kaatetuwaa gediyaappe garssana yed'd'ee. I unttuntta bare mashshaan baanaadan ootsee; k'ay bare wonddaafiyaan suullaadan ootsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Arshey mokkiza baggafe issaa denththiday, xilloteththan baas haggazissana xeygiday oonee? Izi kawoteththata izas aaththi immees; izi istta giththa mashshan biitta kessides; ba wondafen carkoy laallida suulla mala kessides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋፌ ኢሳ ዴንዳይ፥ ጺሎቴን ባስ ሃጋዚሳና ጼይጊዳይ ኦኔ? ኢዚ ካዎቴታ ኢዛስ ኣ ኢሜስ፤ ኢዚ ኢስታ ጊ ማሻን ቢታ ኬሲዴስ፤ ባ ዎንዳፌን ጫርኮይ ላሊዳ ሱላ ማላ ኬሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ዶሎሀ ባጋፈ እሱዋ ደንድ ብያ በሳ ኡባን ፆኖ እመይ ኦኔ? እ ካዎተታ እያ ኩሸን አድ እሜስ፤ ካዎታ እያዉ ሃርስስ። እ ኤንታ ባ ማሻን ብዶ ከሴስ፤ ባ ዶንግያን ኤንታ ፑኖ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Doloha baggafe issuwa denthidi biya bessa ubban xoono immey oonee? I kawotethata iya kushen aathidi immees; kawota iyaw haarisis. I enta ba mashshan bido kessees; ba dongiyan enta puno oothees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከምሥራቅ አንዱን ያነሣው፣ በጽድቅም ወደ አገልግሎቱ የጠራው ማን ነው? አሕዛብን አሳልፎ ሰጠው፤ ነገሥታትን በፊቱ አስገዛለት በሰይፉም እንደ ትቢያ አቦነናቸው፤ በቀስቱም በነፋስ እንደ ተበተነ ገለባ አደረጋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ድል አድራጊውን አነሣሥቶ ከምሥራቅ ያመጣ፥ እንዲያገለግለው የጠራው ማነው? ሕዝቦችን አሳልፎ ለእርሱ ይሰጣቸዋል። ነገሥታትንም ያስገዛለታል፤ በሰይፉ እንደ ትቢያ በፍላጻዎቹም እንደ ገለባ ይበታትናቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ካብ ምብራቕ ንሓደ ዘልዓሎ፥ ብፅድቂውን ናብ እግሩ ዝፀውዖ መን እዩ? ንህዝብታት ኣብ ቅድሚኡ ኣሕሊፉ ሃቦ፤ ንነገስታትውን ኣግዘአሉ፤ ንሰይፉ ኸም በነንታ፥ ንቐስቱ ኸዓ፥ ንፋስ ከም ዝብትኖ ብቝቡቕ ገይሩ ሃቦም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ብጽድቂ ናብ እግሩ ዝጸውዖ መን እዩ ኻብ ምብራቕ ዘተንስኦ፡ ንህዝብታት ኣብ ቅድሚኡ ኣሕሊፈ ሀቦ፡ ኣብ ልዕሊ ነገስታት ከኣ ኣግዝኦ፡ ንሴፎም ከም ተጐጓ፡ ንመንትጎም ከምቲ ንፋስ ዚብትኖ ብቚቡቚ ገበሮ።