Isaiah 41:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ በረኽቲ ወሓይዝ ክኸፍት እየ፡ ኣብ ስንጭሮ ድማ ፈልፋሊ ማይ ክኸፍት እየ። ምድረበዳ ቐላይ ማይ፡ ንደረቕ መሬት ድማ ፈልፋሊ ማይ ክገብሮ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተራሮች ላይ ወንዞችን፥ በሸለቆችም መካከል ምንጮችን እከፍታለሁ፤ ምድረ በዳውን ለውኃ መቆሚያ፥ የተጠማችውንም ምድር ለውኃ መፍለቂያ አደርጋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በወናዎቹ ኮረብቶች ላይ ወንዞችን፥ በሸለቆችም መካከል ምንጮችን እከፍታለሁ፤ ምድረ በዳውን ለውኃ መቆሚያ፥ የጥማትንም ምድር ለውኃ መፍለቂያ አደርጋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በወናዎቹ ኮረብቶች ላይ ወንዞችን፥ በሸለቆዎችም መካከል ምንጮችን እከፍታለሁ፤ ምድረ በዳውን ለውኃ ማከማቻ ፥ የጥማትንም ምድር ለውሃ መፍለቂያ አደርጋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን መላ ቃ ሳአቱዋን ሻፋ፥ ቃይ ዎምባቱዋ ግዶንካ ፑልቱዋ ሳና። መላ ቢታይ ሃይ ኤልያሳ፥ ቃይ መላ ቢታካ ሃይ ቂያሳ ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani mela d'ok'k'a sa'atuwaan shaafaa, k'ay wombbatuwaa giddonkka pulttuwaa d'uussana. Mela biittay haatsay eelliyaasaa, k'ay mela biittaakka haatsay d'uuk'k'iyaasaa ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani bulattida zumbullata bolla shaafata, shoobbatan pulttota dhuussana; bazzo biitta eele haath, saamettida biittaan haaththa pultto kessana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ቡላቲዳ ዙምቡላታ ቦላ ሻፋታ፥ ሾባታን ፑልቶታ ሳና፤ ባዞ ቢታ ኤሌ ሃ፥ ሳሜቲዳ ቢታን ሃ ፑልቶ ኬሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ መላ ዙማታ ቦላ ሻፋ፥ ዛንጋራታን ፑልቶ ሳና። ባዙዋ ሃ ኤልያ በሲ፥ መላ ቢታ ፑልቶይ ከያሶ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani mela zumata bolla shaafa, zangaaratan pulto dhuusana. Bazzuwa haathi eelliya bessi, mela biitta pultoy keyaso oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተራቈቱ ኰረብቶች ላይ ወንዞችን፣ በሸለቆዎች ውስጥ ምንጮችን አፈልቃለሁ። ምድረ በዳውን የውሃ ኵሬ፣ የተጠማውን ምድር የውሃ ምንጭ አደርጋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በደረቁ ኰረብቶች ላይ ወንዞች እንዲፈስሱ አደርጋለሁ፤ በሸለቆዎችም ውስጥ የውሃ ምንጮች ያልፋሉ፤ በረሓዎችንም የኲሬ ውሃ መከማቻ እንዲሆኑ አደርጋቸዋለሁ፤ ደረቁም ምድር የምንጭ ውሃ መፍሰሻ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቶም ዝባደሙ ዀረብታታት ውሕጅ፥ ዓይኒ ማያት ከዓ፥ ኣብ ማእኸል ስንጭሮታት ከውሕዝ እየ፤ ንምድረ በዳ፥ ማይ ዝመልኦ ቓላይ፥ ንምድሪ ኣፃምእ ኸዓ፥ ፈልፋሊ ኽገብሮ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ውሒዝ ኣብቶም መላጣት ኰረቢት፡ ዓይኒ ማያት ከኣ ኣብ ማእከል ሽንጭሮታት ከውሕዝ እየ፡ ንጸምጸም በረኻስ ማይ ዝመልኦ ቐላይ፡ ንምድሪ ኣጻምእ ከኣ ፈልፋሊ ኽገብሮ እየ። |