Isaiah 41:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድኻታትን ድኻታትን ማይ ምስ ዝደልዩ፡ ሓደ እኳ እንተ ኣልዩ፡ መልሓሶም ድማ ብጽምኢ ምስ ጠፍአ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ክሰምዖም እየ፡ ኣነ ኣምላኽ እስራኤል ኣይክሓድጎምን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድሆችና ምስኪኖች ውኃ ይሻሉ፤ አያገኙምም፤ ምላሳቸውም በጥማት ደርቋል፤ እኔ ጌታ እግዚአብሔር እሰማቸዋለሁ፤ የእስራኤል አምላክ እኔ አልተዋቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድሆችና ምስኪኖችም ውኃ ይሻሉ አያገኙምም፥ ምላሳቸውም በጥማት ደርቋል፤ እኔ እግዚአብሔር እሰማቸዋለሁ፥ የእስራኤል አምላክ እኔ አልተዋቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድሆችና ምስኪኖችም ውኃ ይሻሉ አያገኙምም፥ ምላሳቸውም በጥማት ደርቋል፤ እኔ ጌታ እሰማቸዋለሁ፥ የእስራኤል አምላክ እኔ አልተዋቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህዬሳቱነ መቶታንቻቱ ሃ ኮይና ኡንቱንቶ ይያ ዎደ፥ ቃይ ኡንቱንቱ ኮኪካ ሳሙዋን መልያ ዎደ፥ ታን መና ጎዳይ ኡንቱንታ ስሳና፤ ታን፥ እስራኤልያ ጾሳይ ኡንቱንታ አግከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hiyyeesatuunne metootanchchatuu haatsaa koyina unttunttoo d'ayiyaa wode, k'ay unttunttu kookkiikka saamuwaan meliyaa wode, taani Med'inaa Goday unttuntta sisana; taani, Israa'eeliyaa S'oossay unttuntta aggikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hiyeesatinne metotanchchati haath koyana; gido attiin aykkoka demmettenna; haaththa saamon isttas poorandey melides; Gido attiin tani GODAY isttas zaaro immana; tani Isra7eele Xoossay istta yegga aggike. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂዬሳቲኔ ሜቶታንቻቲ ሃ ኮያና፤ ጊዶ ኣቲን ኣይኮካ ዴሜቴና፤ ሃ ሳሞን ኢስታስ ፖራንዴይ ሜሊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ታኒ ጎዳይ ኢስታስ ዛሮ ኢማና፤ ታኒ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኢስታ ዬጋ ኣጊኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ማንቆትነ መቶታንቾት ሃ ኮያና፥ ሽን ደሞኮና፤ ኤንታ ቆይ ሳሞን መላና። ግዶሽን፥ ታኒ ጎዳይ ኤንታ ስአና፤ ታኒ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ ኤንታ አግከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Manqotinne metootanchoti haathe koyana, shin demmokona; enta qoodhey saamon melana. Gidoshin, taani Goday enta si7ana; taani, Isra7eele Xoossay, enta aggike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ድኾችና ችግረኞች ውሃ ይፈልጋሉ፤ ዳሩ ግን ምንም አያገኙም፤ ጕረሯቸው በውሃ ጥም ደርቋል። ነገር ግን እኔ እግዚአብሔር እመልስላቸዋለሁ፤ እኔ የእስራኤል አምላክ አልተዋቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ድኾችና ችግረኞች ውሃ ይፈልጋሉ፤ አያገኙም፤ ጒሮሮአቸው ከጥማት የተነሣ ሲደርቅ፥ እኔ እግዚአብሔር ጸሎታቸውን እሰማለሁ፤ እኔም የእስራኤል አምላክ ከቶ አልተዋቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፅጉማትን ድኻታትን ማይ ይደልዩ፥ ግና ኣይረኽቡን፥ መልሓሶም ከዓ ብፅምኢ ነቐፀ፤ ኣነ እግዚኣብሄር ክሰምዖም እየ፤ ኣነ ኣምላኽ እስራኤል ኣይሓድጎምን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽጉራትን ድኻታትን ማይ ይደልዩ እሞ የልቦን፡ ልሳኖም ብጽምኢ ነቐጸ፡ ግናኸ ኣነ እግዚኣብሄር ክሰምዖም፡ ኣነ ኣምላኽ እስራኤል ኣይክሐድጎምንን እየ። |