Isaiah 41:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክትነፍሖም ኢኻ፣ ንፋስ ድማ ኪወስዶም እዩ፣ ህቦብላ ድማ ኪብትኖም እዩ። ብእግዚኣብሄር ክትሕጐሱ፡ በቲ ናይ እስራኤል ቅዱስውን ክትምክሑ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ታበ​ጥ​ራ​ቸ​ዋ​ለህ፤ ነፋ​ስም ይጠ​ር​ጋ​ቸ​ዋል፤ ዐውሎ ነፋ​ስም ይበ​ት​ና​ቸ​ዋል፤ አን​ተም በእ​ስ​ራ​ኤል ቅዱስ ደስ ይል​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ታበጥራቸዋለህ፥ ነፋስም ይጠርጋቸዋል፥ ዐውሎ ነፋስም ይበትናቸዋል፤ አንተም በእግዚአብሔር ደስ ይልሃል፥ በእስራኤልም ቅዱስ ትመካለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ታበጥራቸዋለህ፥ ንፋስም ይጠርጋቸዋል፥ ዐውሎ ነፋስም ይበትናቸዋል፤ አንተም በጌታ ደስ ይልሃል፥ በእስራኤልም ቅዱስ ትመካለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ኡንቱንታ ፑናና፤ ጫርኩ ኡንቱንታ አፋና፤ ጎቲካ ኡንቱንታ ላላና። ሽን ኔን መና ጎዳን ናሸታና፤ ቃይ እስራኤልያ ጌሻን ቦንቼታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni unttuntta punnana; c'arkkuu unttuntta afana; gotiikka unttuntta laalana. Shin neeni Med'inaa Godaan nashettana; k'ay Israa'eeliyaa Geeshshan bonchchettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni istta suraggana; carkoy istta pitti efana; goteykka istta laallana. Gido attiin neni GODAAN ufayettana; qasse Isra7eele Geeshshan bonchchettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኢስታ ሱራጋና፤ ጫርኮይ ኢስታ ፒቲ ኤፋና፤ ጎቴይካ ኢስታ ላላና። ጊዶ ኣቲን ኔኒ ጎዳን ኡፋዬታና፤ ቃሴ ኢስራኤሌ ጌሻን ቦንቼታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ኤንታ ፑናና፤ ጫርኮይ ኤንታ ኤፋና፤ ሽን ኔኒ ጎዳን ኡፋይታና፤ እስራኤለ ጌሻን ቦንቸታና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni enta punnana; carkoy enta efana; shin neeni Godan ufaytana; Isra7eele Geeshshan bonchetana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ታበጥራቸዋለህ፤ ነፋስ ጠርጎ ይወስዳቸዋል፤ ዐውሎ ነፋስም ይበትናቸዋል። አንተ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይልሃል፤ በእስራኤል ቅዱስ ሞገስ ታገኛለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ሰማይ ትበትናቸዋለህ፤ ነፋስም ጠራርጎ ይወስዳቸዋል፤ ዐውሎ ነፋስም ይበትናቸዋል፤ በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔር ደስ ይልሃል፤ በእኔ በእስራኤል ቅዱስም ትመካለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክተዝርዎም ኢኻ፤ ንፋስ ከዓ ኽወስዶም፥ ንፋስ ኣውሎውን ፀራሪጉ ኽወስዶም እዩ፤ ንስኻውን ብእግዚኣብሄር ክትሕጐስ፥ ብናይ እስራኤል ቅዱስ ድማ ኽትምካሕ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ክትምስእዮም ኢኻ፡ ንፋስ ከኣ ኪወስዶም፡ ህቦብላውን ኪዘርዎም እዩ። ንስኻ ግና ብእግዚኣብሄር ክትሕጐስ፡ በቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ድማ ክትሕበን ኢኻ።