Isaiah 41:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ኣስናን ዘለዎ ሓድሽ በሊሕ መሕረዲ ክሰርሓልኩም እየ፡ ንኣኽራን ክትሓርሶምን ክትፍሕሩን ኢኹም፡ ነቲ ኣኽራን ድማ ከም ሓሰር ክትገብሮም ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ እንደ ተሳ​ለች እንደ አዲስ ባለ ጥርስ ማሄጃ አድ​ር​ጌ​ሃ​ለሁ፤ ተራ​ሮ​ች​ንም ታሄ​ዳ​ለህ፤ ኮረ​ብ​ቶ​ች​ንም ታደ​ቅ​ቃ​ቸ​ዋ​ለህ እንደ ገለ​ባም ታደ​ር​ጋ​ቸ​ዋ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ እንደ ተሳለች እንደ አዲስ ባለ ጥርስ ማሄጃ አድርጌሃለሁ፤ ተራሮችንም ታሄዳለህ ታደቅቃቸውማለህ፥ ኮረብቶችንም እንደ ገለባ ታደርጋቸዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ እንደ ተሳለች እንደ አዲስ ባለ ጥርስ ማሄጃ አድርጌሃለሁ፤ ተራሮችንም ታሄዳለህ ታደቅቃቸውማለህ፥ ኮረብቶችንም እንደ ገለባ ታደርጋቸዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በአ፥ ታን ኔና ኦራ፥ ቃራነ አቻና ደእያ፥ ቆጻናዉ ጎኤትያ ሚሻ ኦድ። ኔን ደረቱዋ ቆጻደ ሊቅሳና፤ ዞዘቱዋካ ሱላዳን ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'a, taani neena ooratsa, k'aranne achchaana de'iyaa, k'os's'anaw go'ettiyaa miishshaa ootsaad. Neeni deretuwaa k'os's'aade liik'issana; zoozetuwaakka suullaadan ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7a tani nena oorath, qaranne achchara diza kath bukkiza loda ooththana; neni zumata goya liiqisana; zumbullatakka yedhdha happa kessana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኣ ታኒ ኔና ኦራ፥ ቃራኔ ኣቻራ ዲዛ ካ ቡኪዛ ሎዳ ኦና፤ ኔኒ ዙማታ ጎያ ሊቂሳና፤ ዙምቡላታካ ዬ ሃፓ ኬሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ታኒ ነና ኦራ፥ ቃራነ አቻራ ደእያ፥ ካ ቆፅያ ሚሸ ኦስ። ኔኒ ደረታ ቆፃዳ ሊቅሳና፤ ዙማታካ ፑኖ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, taani nena oorathi, qaranne achara de7iya, kathi qoxiya miishe oothas. Neeni dereta qoxada liiqisana; zumataka puno oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እነሆ፣ አዲስ የተሳለና ብዙ ጥርስ ያለው ማሄጃ አደርግሃለሁ፤ ተራሮችን ታሄዳለህ፤ ታደቅቃቸዋለህ፤ ኰረብቶችንም ገለባ ታደርጋቸዋለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ፥ እኔ እንደ ስለታም፥ አዲስና፥ ጥርስ እንዳለው የመውቂያ መሣሪያ አደርግሃለሁ፤ ተራራዎችንም በማበራየት ታደቃቸዋለህ፤ ኰረብቶችንም ዳምጠህ እንደ ገለባ ታደርጋቸዋለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ በሊሕ ዘስናኑ ሓድሽ መኼዳ ገይረካ ኣለኹ፤ ንእምባታት ክሳዕ ዝድቈሱ ኽተኺዶም ኢኻ፤ ንዀረብታታት ከዓ፥ ከም ብቝቡቝ ኽትገብሮም ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ በሊሕ ዘስናኑ ሓድሽ ሰረገላ መኼዳ ኽገብረካ እየ፡ ነኽራን ክሳዕ ዚድቈሱ ኸተኺዶም፡ ንዀረቢት ከኣ ከም ብቚቡቚ ክትገብሮም ኢኻ።