Isaiah 41:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኣስናን ዘለዎ ሓድሽ በሊሕ መሕረዲ ክሰርሓልኩም እየ፡ ንኣኽራን ክትሓርሶምን ክትፍሕሩን ኢኹም፡ ነቲ ኣኽራን ድማ ከም ሓሰር ክትገብሮም ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ እንደ ተሳለች እንደ አዲስ ባለ ጥርስ ማሄጃ አድርጌሃለሁ፤ ተራሮችንም ታሄዳለህ፤ ኮረብቶችንም ታደቅቃቸዋለህ እንደ ገለባም ታደርጋቸዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ እንደ ተሳለች እንደ አዲስ ባለ ጥርስ ማሄጃ አድርጌሃለሁ፤ ተራሮችንም ታሄዳለህ ታደቅቃቸውማለህ፥ ኮረብቶችንም እንደ ገለባ ታደርጋቸዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ እንደ ተሳለች እንደ አዲስ ባለ ጥርስ ማሄጃ አድርጌሃለሁ፤ ተራሮችንም ታሄዳለህ ታደቅቃቸውማለህ፥ ኮረብቶችንም እንደ ገለባ ታደርጋቸዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በአ፥ ታን ኔና ኦራ፥ ቃራነ አቻና ደእያ፥ ቆጻናዉ ጎኤትያ ሚሻ ኦድ። ኔን ደረቱዋ ቆጻደ ሊቅሳና፤ ዞዘቱዋካ ሱላዳን ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'a, taani neena ooratsa, k'aranne achchaana de'iyaa, k'os's'anaw go'ettiyaa miishshaa ootsaad. Neeni deretuwaa k'os's'aade liik'issana; zoozetuwaakka suullaadan ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7a tani nena oorath, qaranne achchara diza kath bukkiza loda ooththana; neni zumata goya liiqisana; zumbullatakka yedhdha happa kessana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኣ ታኒ ኔና ኦራ፥ ቃራኔ ኣቻራ ዲዛ ካ ቡኪዛ ሎዳ ኦና፤ ኔኒ ዙማታ ጎያ ሊቂሳና፤ ዙምቡላታካ ዬ ሃፓ ኬሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ታኒ ነና ኦራ፥ ቃራነ አቻራ ደእያ፥ ካ ቆፅያ ሚሸ ኦስ። ኔኒ ደረታ ቆፃዳ ሊቅሳና፤ ዙማታካ ፑኖ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, taani nena oorathi, qaranne achara de7iya, kathi qoxiya miishe oothas. Neeni dereta qoxada liiqisana; zumataka puno oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እነሆ፣ አዲስ የተሳለና ብዙ ጥርስ ያለው ማሄጃ አደርግሃለሁ፤ ተራሮችን ታሄዳለህ፤ ታደቅቃቸዋለህ፤ ኰረብቶችንም ገለባ ታደርጋቸዋለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ እኔ እንደ ስለታም፥ አዲስና፥ ጥርስ እንዳለው የመውቂያ መሣሪያ አደርግሃለሁ፤ ተራራዎችንም በማበራየት ታደቃቸዋለህ፤ ኰረብቶችንም ዳምጠህ እንደ ገለባ ታደርጋቸዋለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ በሊሕ ዘስናኑ ሓድሽ መኼዳ ገይረካ ኣለኹ፤ ንእምባታት ክሳዕ ዝድቈሱ ኽተኺዶም ኢኻ፤ ንዀረብታታት ከዓ፥ ከም ብቝቡቝ ኽትገብሮም ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ በሊሕ ዘስናኑ ሓድሽ ሰረገላ መኼዳ ኽገብረካ እየ፡ ነኽራን ክሳዕ ዚድቈሱ ኸተኺዶም፡ ንዀረቢት ከኣ ከም ብቚቡቚ ክትገብሮም ኢኻ። |