Isaiah 41:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም መትሎ ያእቆብን ኣቱም ሰብ እስራኤልን ኣይትፍራህ! ኣነ ክሕግዘካ እየ ይብል እግዚኣብሄርን በጃኻን ቅዱስ እስራኤል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆብ ሆይ፥ አት​ፍራ፤ በቍ​ጥር ጥቂት የነ​በ​ርህ እስ​ራ​ኤል ሆይ፥ እኔ እረ​ዳ​ሃ​ለሁ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ የሚ​ቤ​ዥ​ህም የእ​ስ​ራ​ኤል ቅዱስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ ትል ያዕቆብ የእስራኤልም ሰዎች ሆይ፥ አትፍሩ፤ እረዳሃለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ የሚቤዥህም የእስራኤል ቅዱስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ ትል ያዕቆብ፥ ታናሽ እስራኤል ሆይ፥ አትፍራ፤ እረዳሃለሁ፥ ይላል ጌታ፥ የሚቤዥህም የእስራኤል ቅዱስ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔኖ ጉጹንያዉ፥ ያቆባ፥ ህንተኖ እስራኤልያ አሳዉ፥ ያዮፕተ፤ ታን ህንተና ማዳና። መና ጎዳይ፥ ህንተና ዎዝያዌ፥ እስራኤልያ ጌሻ’ ያጋይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neenoo gus'uniyaw, Yaak'ooba, hinttenoo Israa'eeliyaa asaw, yayyoppite; taani hinttena maaddana. Med'inaa Goday, hinttena woziyaawe, Israa'eeliyaa Geeshshaa› yaagay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nenoo guxunezoo Yaaqoobe, nenoo qeeri Isra7eele, ‹Yayyofa tani nena maaddana› gees. Nena wozzizay Isra7eele Geeshshaza.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኖ ጉጹኔዞ ያቆቤ፥ ኔኖ ቄሪ ኢስራኤሌ፥ ‹ያዮፋ ታኒ ኔና ማዳና› ጌስ። ኔና ዎዚዛይ ኢስራኤሌ ጌሻዛ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነኖ ጉፁንያዉ፥ ያይቆባ፥ ህንተኖ እስራኤለ አሳዉ፥ ያዮፍተ፤ ታኒ ህንተና ማዳና፤ ህንተና ዎዝያ እስራኤለ ጌሻይ ታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neno guxuniyaw, Yayqooba, hinteno Isra7eele asaw, yayyofite; taani hintena maaddana; hintena woziya Isra7eele Geeshshay tana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንት ትል ያዕቆብ፣ ታናሽ እስራኤል ሆይ፤ ‘አትፍራ እኔ እረዳሃለሁ’ ” ይላል እግዚአብሔር ፤ የሚቤዥህ የእስራኤል ቅዱስ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እንደ ትል ደካማ የሆንክ እስራኤል ሆይ! እኔ ስለምረዳህ አትፍራ፤ የምታደግህ የእስራኤል ቅዱስ እኔ ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣታ ሓሰኻ ያእቆብ፥ ኣቱም ሰብ እስራኤል፥ ኣይትፍርሑ፤ ኣነ ኽሕግዘኩም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር፤ ተቤዛዊኹም ድማ፥ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ሓሰኻ ያእቆብ፡ ኣቱም ሰብ እስራኤል፡ ኣነ እየ ዝድግፈካ፡ ኣይትፍራህ፡ ተበጃዊኻ ድማ ናይ እስራኤል ቅዱስ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።