Isaiah 41:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ምሳኻትኩም እተባእሱ፡ ክትደልይዎምን ኣይክትረኽብዎምን ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​ያ​ሠ​ቃ​ዩ​ህ​ንም ሰዎች ትሻ​ቸ​ዋ​ለህ፤ አታ​ገ​ኛ​ቸ​ው​ምም፤ እን​ዳ​ል​ነ​በሩ ይሆ​ና​ሉና፤ የሚ​ዋ​ጋ​ህም የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሚያጣሉህንም ትሻቸዋለህ አታገኛቸውምም፥ የሚዋጉህም እንዳልነበሩና እንደ ምናምን ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሚጣሉህንም ትፈልጋቸዋለህ አታገኛቸውምም፥ የሚዋጉህም እንዳልነበሩና እንደ ምናምን ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔናና ዋላቀትያዋንታ ኔን ኮያና፤ ሽን ኔን ኡንቱንታ ደማካ። ኔናና ኦለትያዋንቱ ካሰካ ባይናባዳን፥ ሹፉሮ ግዲደ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neenana walak'etiyaawantta neeni koyana; shin neeni unttuntta demmakka. Neenana olettiyaawanttu kasekka bayinnabaadan, shufuro gidiide d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni ne morkketakka koyadakka demmaka; nena olizayti pitetti dhayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኔ ሞርኬታካ ኮያዳካ ዴማካ፤ ኔና ኦሊዛይቲ ፒቴቲ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ሞርከታ ኔኒ ኮያና፤ ሽን ኤንታ ደማካ፤ ነና ኦለይሳት ባይናባ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne morketa neeni koyana; shin enta demmaka; nena oleysati baynaba gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጠላቶችህን ብትፈልጋቸው እንኳ፣ አታገኛቸውም፤ የሚዋጉህም፣ እንዳልነበሩ ይሆናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጠላቶችህን ትፈልጋቸዋለህ፤ ነገር ግን አታገኛቸውም፤ በአንተ ላይ ጦርነት አስነሥተው የነበሩትም ፈጽሞ እንዳልነበሩ ይሆናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ዝበኣሱኻ ኽትደልዮም ኢኻ፥ ግና ኣይትረኽቦምን፤ እቶም ዝዋግኡኻ ድማ፥ ከንቱን ከም ዘይነበሩን ክኾኑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ንየማነይቲ ኢድካ ዝሕዝ፡ ኣይትፍራህ፡ ክድግፈካ እየ፡ ዝብል እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እየ እሞ፡ ነቶም ዚወዳደሩኻ ኽትደልዮም ኣይክትረኽቦምን ከኣ ኢኻ፡ እቶም ዚዋግኡኻ ድማ ከንቱን ከም ገለ ዘይነበረን ኪዀኑ እዮም።