Isaiah 40:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቲ ብስራት እተምጽእ ጽዮን፡ ናብቲ በሪኽ ከረን ደይብ። ኦ ብስራት እተምጽእ ኢየሩሳሌም፡ ድምጽኻ ብሓይሊ ኣልዕል። ኣልዕልዎ፡ ኣይትፍራሕ፤ ንከተማታት ይሁዳ በሎም፦ ኣምላኽኩም ኣብዚ ኣሎ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለጽዮን የምሥራችን የምትነግር ሆይ፥ ከፍ ወዳለው ተራራ ውጣ፤ ለኢየሩሳሌም የምሥራችን የምትነግር ሆይ፥ ድምፅህን በኀይል አንሣ፤ አትፍራ፤ ለይሁዳም ከተሞች፦ እነሆ፥ አምላካችሁ! ብለህ ንገር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምስራች የምትነግሪ ጽዮን ሆይ፥ ከፍ ወዳለው ተራራ ውጪ የምስራች የምትነግሪ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ድምፅሽን በኃይል አንሺ፤ አንሺ፥ አትፍሪ፤ ለይሁዳም ከተሞች። እነሆ፥ አምላካችሁ! ብለሽ ንገሪ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምሥራች የምትነግሪ ጽዮን ሆይ፥ ከፍ ወደለው ተራራ ውጪ፤ የምሥራች የምትነግሪ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ድምፅሽን በኃይል አንሺ፤ አንሺ፥ አትፍሪ፤ ለይሁዳም ከተሞች፦ እነሆ፥ አምላካችሁ! ብለሽ ንገሪ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔኖ ምሽራቹዋ ኦድያ ጽዮኔ፥ ቃ ደርያ ፑደ ከሳ፤ ነኖ ምሽራቹዋ ኦድያ የሩሳላመ፥ ነ ኮሻ ዎልቃፐ ቁ ኦ፤ ያዮፓ፤ ቁ ኦ፤ ያታደ ይሁዳ ካታማቶ፥ “ህንተ ጾሳይ ሀዌኮ” ያጋ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neenoo mishiraachchuwaa odiyaa S'iyoonee, d'ok'k'a deriyaa pude kesa; nenoo mishiraachchuwaa odiyaa Yerusaalame, ne kooshshaa wolk'k'aappe d'ok'k'u ootsa; yayyoppa; d'ok'k'u ootsa; yaataade Yihudaa katamatoo, «Hintte S'oossay haweko» yaaga oda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nenoo mishiraachcho Xiyoones yootizaysso, dhoqqa zuma bolla keza; nenoo mishiraachcho Yerusalaames yootizaysso, ne cenggurssaa dhoqqu histta waassa; dhoqqu histta, babbofa; Yuhuda katamatas, «Hekko intte Xoossaa» gaada yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኖ ሚሺራቾ ጺዮኔስ ዮቲዛይሶ፥ ቃ ዙማ ቦላ ኬዛ፤ ኔኖ ሚሺራቾ ዬሩሳላሜስ ዮቲዛይሶ፥ ኔ ጬንጉርሳ ቁ ሂስታ ዋሳ፤ ቁ ሂስታ፥ ባቦፋ፤ ዩሁዳ ካታማታስ፥ «ሄኮ ኢንቴ ጾሳ» ጋዳ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነኖ ፅዮነስ ሎኦባ ኦደይሶ፤ ዙማ ቦላ ከያ። ነኖ የሩሳላመስ ሎኦባ ኦደተይሶ፤ ነ ቃላ ቁ ኦዳ ዋሳ። ያዮፋ፤ ቁ ኦ፤ ይሁዳ ካታማታስ፥ “ህንተ ፆሳይ ሀይስሽ” ያጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neno Xiyoones lo77oba odeyso; zuma bolla keya. Neno Yerusalaames lo77oba odeteyso; ne qaala dhoqu oothada waassa. Yayyofa; dhoqu ootha; Yihuda katamatas, “Hinte Xoossay haysish” yaaga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ ለጽዮን የምሥራችን የምትነግር፤ ከፍ ወዳለው ተራራ ውጣ፤ አንተ ለኢየሩሳሌም ብሥራት የምትነግር፣ ድምፅህን ከፍ አድርገህ ጩኽ። ከፍ አድርገው፤ አትፍራ፤ ለይሁዳም ከተሞች፣ “እነሆ፤ አምላካችሁ!” በል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለጽዮን መልካም ነገርን የምታበሥሩ ሆይ! ወደ ከፍተኛ ተራራ ውጡ! እናንተ ለኢየሩሳሌም መልካም ዜናን የምታበሥሩ ሆይ! ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ጩኹ! ጮክ በሉ አትፍሩ! ለይሁዳ ከተሞች፥ “እነሆ፥ አምላካችሁ” በሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቲ ብስራት እተብስሪ ፅዮን፥ ናብ ነዊሕ እምባ ደዪቢ፤ ኣቲ ብስራት እተብስሪ ኢየሩሳሌም፥ ድምፅኺ የመና ልዕል ኣብሊ፤ ልዕል ኣብሊ፤ ኣይትፍርሒ፤ ንኸተማታት ይሁዳ፥ “እንሆ ኣምላኽኩም ይመፅእ ኣሎ” ኢልኪ ንገሪ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቲ ብስራት እተበስሪ ጽዮን፡ ናብ ነዊሕ ከረን ደይቢ፡ ኣቲ ብስራት እተበስሪ የሩሳሌም፡ ድምጽኺ ብሓይሊ ዓው ኣብሊ፡ ብዘይ ፍርሃት ዓው በሊ፡ ንኸተማታት ይሁዳ፡ እንሆ ኣምላኽኩም፡ ኢልኪ ንገሪ። |