Isaiah 40:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቲ ብስራት እተምጽእ ጽዮን፡ ናብቲ በሪኽ ከረን ደይብ። ኦ ብስራት እተምጽእ ኢየሩሳሌም፡ ድምጽኻ ብሓይሊ ኣልዕል። ኣልዕልዎ፡ ኣይትፍራሕ፤ ንከተማታት ይሁዳ በሎም፦ ኣምላኽኩም ኣብዚ ኣሎ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለጽ​ዮን የም​ሥ​ራ​ችን የም​ት​ነ​ግር ሆይ፥ ከፍ ወዳ​ለው ተራራ ውጣ፤ ለኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የም​ሥ​ራ​ችን የም​ት​ነ​ግር ሆይ፥ ድም​ፅ​ህን በኀ​ይል አንሣ፤ አት​ፍራ፤ ለይ​ሁ​ዳም ከተ​ሞች፦ እነሆ፥ አም​ላ​ካ​ችሁ! ብለህ ንገር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምስራች የምትነግሪ ጽዮን ሆይ፥ ከፍ ወዳለው ተራራ ውጪ የምስራች የምትነግሪ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ድምፅሽን በኃይል አንሺ፤ አንሺ፥ አትፍሪ፤ ለይሁዳም ከተሞች። እነሆ፥ አምላካችሁ! ብለሽ ንገሪ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምሥራች የምትነግሪ ጽዮን ሆይ፥ ከፍ ወደለው ተራራ ውጪ፤ የምሥራች የምትነግሪ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ድምፅሽን በኃይል አንሺ፤ አንሺ፥ አትፍሪ፤ ለይሁዳም ከተሞች፦ እነሆ፥ አምላካችሁ! ብለሽ ንገሪ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔኖ ምሽራቹዋ ኦድያ ጽዮኔ፥ ቃ ደርያ ፑደ ከሳ፤ ነኖ ምሽራቹዋ ኦድያ የሩሳላመ፥ ነ ኮሻ ዎልቃፐ ቁ ኦ፤ ያዮፓ፤ ቁ ኦ፤ ያታደ ይሁዳ ካታማቶ፥ “ህንተ ጾሳይ ሀዌኮ” ያጋ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neenoo mishiraachchuwaa odiyaa S'iyoonee, d'ok'k'a deriyaa pude kesa; nenoo mishiraachchuwaa odiyaa Yerusaalame, ne kooshshaa wolk'k'aappe d'ok'k'u ootsa; yayyoppa; d'ok'k'u ootsa; yaataade Yihudaa katamatoo, «Hintte S'oossay haweko» yaaga oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nenoo mishiraachcho Xiyoones yootizaysso, dhoqqa zuma bolla keza; nenoo mishiraachcho Yerusalaames yootizaysso, ne cenggurssaa dhoqqu histta waassa; dhoqqu histta, babbofa; Yuhuda katamatas, «Hekko intte Xoossaa» gaada yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኖ ሚሺራቾ ጺዮኔስ ዮቲዛይሶ፥ ቃ ዙማ ቦላ ኬዛ፤ ኔኖ ሚሺራቾ ዬሩሳላሜስ ዮቲዛይሶ፥ ኔ ጬንጉርሳ ቁ ሂስታ ዋሳ፤ ቁ ሂስታ፥ ባቦፋ፤ ዩሁዳ ካታማታስ፥ «ሄኮ ኢንቴ ጾሳ» ጋዳ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነኖ ፅዮነስ ሎኦባ ኦደይሶ፤ ዙማ ቦላ ከያ። ነኖ የሩሳላመስ ሎኦባ ኦደተይሶ፤ ነ ቃላ ቁ ኦዳ ዋሳ። ያዮፋ፤ ቁ ኦ፤ ይሁዳ ካታማታስ፥ “ህንተ ፆሳይ ሀይስሽ” ያጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neno Xiyoones lo77oba odeyso; zuma bolla keya. Neno Yerusalaames lo77oba odeteyso; ne qaala dhoqu oothada waassa. Yayyofa; dhoqu ootha; Yihuda katamatas, “Hinte Xoossay haysish” yaaga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተ ለጽዮን የምሥራችን የምትነግር፤ ከፍ ወዳለው ተራራ ውጣ፤ አንተ ለኢየሩሳሌም ብሥራት የምትነግር፣ ድምፅህን ከፍ አድርገህ ጩኽ። ከፍ አድርገው፤ አትፍራ፤ ለይሁዳም ከተሞች፣ “እነሆ፤ አምላካችሁ!” በል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለጽዮን መልካም ነገርን የምታበሥሩ ሆይ! ወደ ከፍተኛ ተራራ ውጡ! እናንተ ለኢየሩሳሌም መልካም ዜናን የምታበሥሩ ሆይ! ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ጩኹ! ጮክ በሉ አትፍሩ! ለይሁዳ ከተሞች፥ “እነሆ፥ አምላካችሁ” በሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቲ ብስራት እተብስሪ ፅዮን፥ ናብ ነዊሕ እምባ ደዪቢ፤ ኣቲ ብስራት እተብስሪ ኢየሩሳሌም፥ ድምፅኺ የመና ልዕል ኣብሊ፤ ልዕል ኣብሊ፤ ኣይትፍርሒ፤ ንኸተማታት ይሁዳ፥ “እንሆ ኣምላኽኩም ይመፅእ ኣሎ” ኢልኪ ንገሪ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቲ ብስራት እተበስሪ ጽዮን፡ ናብ ነዊሕ ከረን ደይቢ፡ ኣቲ ብስራት እተበስሪ የሩሳሌም፡ ድምጽኺ ብሓይሊ ዓው ኣብሊ፡ ብዘይ ፍርሃት ዓው በሊ፡ ንኸተማታት ይሁዳ፡ እንሆ ኣምላኽኩም፡ ኢልኪ ንገሪ።