Isaiah 40:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ድምጺ ድማ፡ ኣውያት በለ። ንሱ ድማ፡ እንታይ ክጽውዕ? ኵሉ ስጋ ሳዕሪ እዩ፣ ኵሉ ሰናይነቱ ኸኣ ከም ዕምባባ መሮር እዩ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ጩኽ” የሚል ሰው ቃል፤ “ምን ብዬ ልጩኽ?” አልሁ። “ሥጋ ለባሽ ሁሉ ሣር ነው፤ የሰውም ክብሩ ሁሉ እንደ ሣር አበባ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጩኽ የሚል ሰው ቃል፤ ምን ብዬ ልጩኽ? አልሁ። ሥጋ ለባሽ ሁሉ ሣር ነው፥ ክብሩም ሁሉ እንደ ምድረ በዳ አበባ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንድ ድምጽ “ጩኽ!” አለኝ፤ “ምን ብዬ ልጩኽ?” አልኩ። ሥጋ ለባሽ ሁሉ ሣር ነው፥ ክብሩም ሁሉ እንደ ምድረ በዳ አበባ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ኮሻይ፥ “ዋሳ!” ያግያዋ ስሳድ። ታን፥ “ዋጋደ ዋሶ?” ያጋድ። “አሳይ ኡባይ ማታ ማላ፤ አ ቦንቹ ኡባይካ ደምባ ጪሻ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti kooshshay, «Waassa!» yaagiyaawaa sisaad. Taani, «Waagaade waassoo?» yaagaad. «Asay ubbay maataa mala; Aa bonchchuu ubbaykka dembbaa c'iishshaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Cenggurssi tana, «Waassa!» gides. Tanikka, «Ay ga waassoo?» gadis. Izikka, «Asi ubbay maata mala; iza bonchcho ubbayka demba ciishsha mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጬንጉርሲ ታና፥ «ዋሳ!» ጊዴስ። ታኒካ፥ «ኣይ ጋ ዋሶ?» ጋዲስ። ኢዚካ፥ «ኣሲ ኡባይ ማታ ማላ፤ ኢዛ ቦንቾ ኡባይካ ዴምባ ጪሻ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ግርስ፥ “ዋሳ” ያግሽን ስአስ፤ ታኒ፥ “ዎይጋዳ ዋሶ?” ያጋስ። “አስ ኡባይ ማታ መላ፤ እያ ቦንቾ ኡባይ ጪሻ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi girsi, “Waassa” yaagishin si7as; taani, “Woygada waasso?” yaagas. “Asi ubbay maata mela; iya boncho ubbay ciishsha mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ድምፅም፣ “ጩኽ” አለኝ፤ እኔም፣ “ምን ብዬ ልጩኽ?” አልሁ። “ሰው ሁሉ እንደ ሣር ነው፤ ክብሩም ሁሉ እንደ ሜዳ አበባ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ድምፅ “የዐዋጅ ቃል ተናገር!” እያለ ይጮኻል። እኔም “ምን ብዬ ላውጅ!” ስል ጠየቅሁ። ያም ድምፅ “እንዲህ ብለህ ዐውጅ” አለኝ፦ “ሰው ሁሉ እንደ ሣር ነው፤ ክብሩም ሁሉ እንደ ሜዳ አበባ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድምፂ፥ “ኣውጅ” በለኒ፤ “እንታይ ኢለ ኽእውጅ” በልኩ። “ኵሉ ስጋ ዝለበሰ ሳዕሪ እዩ፤ ኵሉ ኽብሩ ኸዓ ኸም ዕምበባ ምድረ በዳ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድምጺ፡ ኣውጅ፡ ይብል። ሓደ ኸኣ፡ እንታይ ኢለ ኽእውጅ በለ። ስጋ ዘበለ ዂሉ ሳዕሪ እዩ፡ ኲሉ ኽብሩ ኸኣ ከም ዕምባባ መሮር እዩ። |