Isaiah 40:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣፍ እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ክብሪ እግዚኣብሄር ኪግለጽ እዩ፣ ኵሉ ስጋውን ብሓደ ኺርእዮ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም ክብር ይገለጥ፤ ሥጋ ለባሹም ሁሉ የእግዚአብሔርን ትድግና ይይ፤ እግዚአብሔር ይህን ተናግሮአልና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም ክብር ይገለጣል፥ ሥጋ ለባሹም ሁሉ በአንድነት ያየዋል፥ የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሮአልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም የጌታ ክብር ይገለጣል፥ ሥጋ ለባሹም ሁሉ በአንድነት ያየዋል፥ የጌታ አፍ ይህን ተናግሮአል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ፥ መና ጎዳ ቦንቹ ቆንጫና፤ አሹዋ ማዬዳ ኡባይ ሄዋ እትፐ በአና። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳ ዶናይ ሄዋ ሃሳዬዳ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode, Med'inaa Godaa bonchchuu k'onc'c'ana; ashuwaa mayyeedda ubbay hewaa ittippe be'ana. Ayaw gooppe, Med'inaa Godaa doonay hewaa haasayeedda» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode GODAA bonchchoy qonccana; asho may7ida ubbay hessa issife be7ana. GODAA doonay hessa haasaydes» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጎዳ ቦንቾይ ቆንጫና፤ ኣሾ ማይኢዳ ኡባይ ሄሳ ሃሳይዴስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጎዳ ቦንቾይ ቆንጫና፤ አሾ ማእዳ ኡባይ ሄሳ እስፈ በአና። ጎዳ ዶናይ ሀይሳ ኦድስ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Godaa bonchoy qoncana; asho ma7ida ubbay hessa issife be7ana. Godaa doonay haysa odis” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔርም ክብር ይገለጣል፤ ሰው ሁሉ በአንድነት ያየዋል፤ የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሯልና።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ የእግዚአብሔር ክብር ይገለጣል፤ እግዚአብሔር ይህን የተናገረ ስለ ሆነ ሰዎች ሁሉ ይህን በአንድነት ሆነው ያዩታል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣፍ እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፥ ክብሪ እግዚኣብሄር ክግለፅ፥ ኵሉ ስጋ ዝለበሰ ኸዓ፥ ሓቢሩ ኽሪኦ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣፍ እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ክብሪ እግዚኣብሄር ኪግለጽ፡ ኲሉ ስጋ ኸኣ ሐቢሩ ኺርእዮ እዩ። |