Isaiah 40:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለምንታይ ኢኻ፡ ኦ ያእቆብ፡ ኦ እስራኤል፡ ትብል ዘለኻ፡ መገደይ ካብ እግዚኣብሄር ተሓቢኣ እያ፡ መሰለይውን ካብ ኣምላኸይ ሓሊፋ እያ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብ ሆይ፥ እስራኤልም ሆይ፥ መንገዴ ከእግዚአብሔር ተሰውራለች፤ አምላኬም ከእኔ ርቋል፤ ፍርዴንም ትትዋል፤ ለምን ትላለህ? ለምንስ እንዲህ ትናገራለህ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብ ሆይ፥ እስራኤልም ሆይ። መንገዴ ከእግዚአብሔር ተሰውራለች ፍርዴም ከአምላኬ አልፋለች ለምን ትላለህ? ለምንስ እንዲህ ትናገራለህ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብ ሆይ፥ እስራኤል ሆይ፦ “መንገዴ ከጌታ ተሰውራለች፥ ፍርዴም በአምላኬ ቸል ተብላለች” ለምን ትላለህ? ለምንስ እንዲህ ትናገራለህ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔኖ ያቆባ፥ ነኖ እስራኤልያዉ፥ “ታ ኦጊ መና ጎዳፐ ጌሜዳ፤ ጾሳይ ታ ፕርዳ ሸነኮ ጌዳ” ያጋ አያዉ አማሳላይ? ቃይ አያዉ ሀዋዳን ሃሳያይ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neenoo Yaak'ooba, nenoo Israa'eeliyaw, «Ta ogii Med'inaa Godaappe geemmeedda; S'oossay ta pirddaa sheneko geedda» yaaga ayaw amaassalay? K'ay ayaw hawaadan haasayay? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobe ne ays hessaththo gay? Isra7eele ne ays hessaththo haasayay? «Ta ogey GODAAPPE geemmides; ta pirday Xoossa achchan wudu geetettibeenna» ays gay? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤ ኔ ኣይስ ሄሳ ጋይ? ኢስራኤሌ ኔ ኣይስ ሄሳ ሃሳያይ? «ታ ኦጌይ ጎዳፔ ጌሚዴስ፤ ታ ፒርዳይ ጾሳ ኣቻን ዉዱ ጌቴቲቤና» ኣይስ ጋይ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነኖ ያይቆባ፥ ነኖ እስራኤለ፥ ታ ኦገይ ጎዳፐ ጌምስ፤ ታ ፕርዳይ ፆሳፈ ቆሰትስ፤ ያጋዳ አይስ ኦደታይ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neno Yayqoobaa, neno Isra7eele, Ta ogey Godaape geemmis; ta pirday Xoossaafe qosetis; yaagada ayis odetay? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብ ሆይ፤ ለምን እንዲህ ትላለህ? እስራኤል ሆይ፤ ለምን እንዲህ ትናገራለህ? “መንገዴ ከእግዚአብሔር ተሰውራለች፤ ፍርዴም በአምላኬ ቸል ተብላለች” ለምን ትላለህ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የያዕቆብ ዘር የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! “አካሄዴ ከእግዚአብሔር የተሰወረ ነው፤ መብቴም በእርሱ ዘንድ ችላ ተብሎብኛል፤” ብለህ ለምን ታማርራለህ? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣታ ያእቆብ፥ ኣታ እስራኤልውን፥ ንምንታይ “መንገደይ ካብ እግዚኣብሄር ተሰዊራ እያ፤ ፍርደይ ድማ ኻብ ኣምላኸይ ሓሊፋ እያ” እትብል? ንምንታይከ ኸምዙይ ኢልካ እትዛረብ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ያእቆብ፡ ከመይ ደኣ ኸምዚ ትብል፡ ኣታ እስራኤልሲ፡ ከመይ ኢልካ ኢኻ፡ መገደይ ካብ እግዚኣብሄር ሕብእቲ እያ፡ ፍርደይ ከኣ ካብ ኣምላኸይ ሐሊፉ እዩ፡ ኢልካ ትዛረብ |