Isaiah 40:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለምንታይ ኢኻ፡ ኦ ያእቆብ፡ ኦ እስራኤል፡ ትብል ዘለኻ፡ መገደይ ካብ እግዚኣብሄር ተሓቢኣ እያ፡ መሰለይውን ካብ ኣምላኸይ ሓሊፋ እያ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆብ ሆይ፥ እስ​ራ​ኤ​ልም ሆይ፥ መን​ገዴ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተሰ​ው​ራ​ለች፤ አም​ላ​ኬም ከእኔ ርቋል፤ ፍር​ዴ​ንም ትት​ዋል፤ ለምን ትላ​ለህ? ለም​ንስ እን​ዲህ ትና​ገ​ራ​ለህ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብ ሆይ፥ እስራኤልም ሆይ። መንገዴ ከእግዚአብሔር ተሰውራለች ፍርዴም ከአምላኬ አልፋለች ለምን ትላለህ? ለምንስ እንዲህ ትናገራለህ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብ ሆይ፥ እስራኤል ሆይ፦ “መንገዴ ከጌታ ተሰውራለች፥ ፍርዴም በአምላኬ ቸል ተብላለች” ለምን ትላለህ? ለምንስ እንዲህ ትናገራለህ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔኖ ያቆባ፥ ነኖ እስራኤልያዉ፥ “ታ ኦጊ መና ጎዳፐ ጌሜዳ፤ ጾሳይ ታ ፕርዳ ሸነኮ ጌዳ” ያጋ አያዉ አማሳላይ? ቃይ አያዉ ሀዋዳን ሃሳያይ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neenoo Yaak'ooba, nenoo Israa'eeliyaw, «Ta ogii Med'inaa Godaappe geemmeedda; S'oossay ta pirddaa sheneko geedda» yaaga ayaw amaassalay? K'ay ayaw hawaadan haasayay?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobe ne ays hessaththo gay? Isra7eele ne ays hessaththo haasayay? «Ta ogey GODAAPPE geemmides; ta pirday Xoossa achchan wudu geetettibeenna» ays gay?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤ ኔ ኣይስ ሄሳ ጋይ? ኢስራኤሌ ኔ ኣይስ ሄሳ ሃሳያይ? «ታ ኦጌይ ጎዳፔ ጌሚዴስ፤ ታ ፒርዳይ ጾሳ ኣቻን ዉዱ ጌቴቲቤና» ኣይስ ጋይ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነኖ ያይቆባ፥ ነኖ እስራኤለ፥ ታ ኦገይ ጎዳፐ ጌምስ፤ ታ ፕርዳይ ፆሳፈ ቆሰትስ፤ ያጋዳ አይስ ኦደታይ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neno Yayqoobaa, neno Isra7eele, Ta ogey Godaape geemmis; ta pirday Xoossaafe qosetis; yaagada ayis odetay?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብ ሆይ፤ ለምን እንዲህ ትላለህ? እስራኤል ሆይ፤ ለምን እንዲህ ትናገራለህ? “መንገዴ ከእግዚአብሔር ተሰውራለች፤ ፍርዴም በአምላኬ ቸል ተብላለች” ለምን ትላለህ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የያዕቆብ ዘር የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! “አካሄዴ ከእግዚአብሔር የተሰወረ ነው፤ መብቴም በእርሱ ዘንድ ችላ ተብሎብኛል፤” ብለህ ለምን ታማርራለህ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣታ ያእቆብ፥ ኣታ እስራኤልውን፥ ንምንታይ “መንገደይ ካብ እግዚኣብሄር ተሰዊራ እያ፤ ፍርደይ ድማ ኻብ ኣምላኸይ ሓሊፋ እያ” እትብል? ንምንታይከ ኸምዙይ ኢልካ እትዛረብ?
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ያእቆብ፡ ከመይ ደኣ ኸምዚ ትብል፡ ኣታ እስራኤልሲ፡ ከመይ ኢልካ ኢኻ፡ መገደይ ካብ እግዚኣብሄር ሕብእቲ እያ፡ ፍርደይ ከኣ ካብ ኣምላኸይ ሐሊፉ እዩ፡ ኢልካ ትዛረብ