Isaiah 40:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እወ፡ ኣይኪተኽሉን እዮም፤ እወ ኣይክዝራእ እዩ፤ እወ፡ ነገዶም ኣብ ምድሪ ሱር ኣይኪሰድድን፤ ንሱ እውን ኪነፍሖም እዩ፣ ኪነቕጹ እዮም፣ እቲ ህቦብላ ኸኣ ከም ጕንዲ ኺወስዶም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ር​ሱም ላይ ዛፉ​ንና ሣሩን፥ የማ​ይ​ቈ​ጠር ሌላ​ው​ንም ብዙ ፍጥ​ረት የፈ​ጠረ እርሱ ነው። ነፋ​ስም በነ​ፈ​ሰ​ባ​ቸው ጊዜ ይደ​ር​ቃሉ፤ ዐውሎ ነፋ​ስም እንደ ገለባ ይጠ​ር​ጋ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ገና እንደ ተተከሉና እንደ ተዘሩ፥ በምድርም ሥር ገና እንደ ሰደዱ ወዲያውኑ ነፈሰባቸው፥ እነርሱም ደረቁ፥ ዐውሎ ነፋስም እንደ እብቅ ጠረጋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ገና እንደ ተተከሉና እንደ ተዘሩ፥ በምድርም ሥር ገና እንደ ሰደዱ ወዲያውኑ ነፈሰባቸው፥ እነርሱም ደረቁ፥ ዐውሎ ነፋስም እንደ እብቅ ጠረጋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብሮ ኡንቱንቱ ቶከቶሳናነ ዘረቶሳና፥ ቃይ ጻጱዋካ ብሮ ጋድያን የዶሳና፥ ጾሳይ ኡንቱንቱ ቦላ ጫርኩዋ የድ አጌዳ፤ ኡንቱንቱካ መሌድኖ፤ ጎቲ ኡንቱንታ ሱላዳን አፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biro unttunttu tokettosaananne zerettosaanna, k'ay s'ap'uwaakka biro gadiyaan yeddosaanna, S'oossay unttunttu bolla c'arkkuwaa yeddi aggeeda; unttunttukka meleeddino; gotii unttuntta suullaadan afeeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti tokettidi gam7ontta dishin, zerettidi takkontta dishin, buro xapho yeddontta dishin istta bolla carko yeddiin melida; gotey istta suulla mala pitti efides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ቶኬቲዲ ጋምኦንታ ዲሺን፥ ዜሬቲዲ ታኮንታ ዲሺን፥ ቡሮ ጻጶ ዬዶንታ ዲሺን ኢስታ ቦላ ጫርኮ ዬዲን ሜሊዳ፤ ጎቴይ ኢስታ ሱላ ማላ ፒቲ ኤፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ቶከትድ ቡሮ ጋምኦናሽን፥ ዘረትድ ቡሮ ፃጶ የዶናሽን፥ ጎዳይ ኤንታ ቦላ ጫርኮ የድስ፤ ኤንቲ መልን ጎተይ ኤንታ ፑኖዳ ኤፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti toketidi buroo gam7onnashin, zeretidi buroo xapho yeddonnashin, Goday enta bolla carko yeddis; enti melin gotey enta punoda efis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተተክለው ምንም ያህል ሳይቈዩ፣ ተዘርተው ምንም ያህል ሳይሰነብቱ፣ ገና ሥር መስደድ ሳይጀምሩ አነፈሰባቸው፤ እነርሱም ደረቁ፤ ዐውሎ ነፋስም እንደ ገለባ ጠራርጎ ወሰዳቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ገና እንደ በቀለና ሥር እንዳልሰደደ አዲስ ተክል ናቸው፤ እግዚአብሔር ነፋሱን ሲልክ ወዲያውኑ ይደርቃሉ፤ እንደ ገለባም በነው ይጠፋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ገና ምስ ተተኸሉን ምስ ተዘርኡን፥ ኣብ ምድሪ እውን ሱር ምስ ሰደዱ፥ ንሱ ኡፍ በሎምሞ ነቐፁ፤ ንፋስ ኣውሎ ከዓ ኸም ብቝቡቝ ፀራረጎም።
Amharic Tigrinya 2011 ብኡብኡ ሱር ኣብ ምድሪ ምስ ሰደዱ፡ ንሱ ኡፍ ይብለሎም እሞ ይነቕጹ፡ ዘራጊቶ ኸኣ ከም ብቚበቚ ይወስዶም።