Isaiah 40:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እወ፡ ኣይኪተኽሉን እዮም፤ እወ ኣይክዝራእ እዩ፤ እወ፡ ነገዶም ኣብ ምድሪ ሱር ኣይኪሰድድን፤ ንሱ እውን ኪነፍሖም እዩ፣ ኪነቕጹ እዮም፣ እቲ ህቦብላ ኸኣ ከም ጕንዲ ኺወስዶም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእርሱም ላይ ዛፉንና ሣሩን፥ የማይቈጠር ሌላውንም ብዙ ፍጥረት የፈጠረ እርሱ ነው። ነፋስም በነፈሰባቸው ጊዜ ይደርቃሉ፤ ዐውሎ ነፋስም እንደ ገለባ ይጠርጋቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ገና እንደ ተተከሉና እንደ ተዘሩ፥ በምድርም ሥር ገና እንደ ሰደዱ ወዲያውኑ ነፈሰባቸው፥ እነርሱም ደረቁ፥ ዐውሎ ነፋስም እንደ እብቅ ጠረጋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ገና እንደ ተተከሉና እንደ ተዘሩ፥ በምድርም ሥር ገና እንደ ሰደዱ ወዲያውኑ ነፈሰባቸው፥ እነርሱም ደረቁ፥ ዐውሎ ነፋስም እንደ እብቅ ጠረጋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ብሮ ኡንቱንቱ ቶከቶሳናነ ዘረቶሳና፥ ቃይ ጻጱዋካ ብሮ ጋድያን የዶሳና፥ ጾሳይ ኡንቱንቱ ቦላ ጫርኩዋ የድ አጌዳ፤ ኡንቱንቱካ መሌድኖ፤ ጎቲ ኡንቱንታ ሱላዳን አፌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biro unttunttu tokettosaananne zerettosaanna, k'ay s'ap'uwaakka biro gadiyaan yeddosaanna, S'oossay unttunttu bolla c'arkkuwaa yeddi aggeeda; unttunttukka meleeddino; gotii unttuntta suullaadan afeeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti tokettidi gam7ontta dishin, zerettidi takkontta dishin, buro xapho yeddontta dishin istta bolla carko yeddiin melida; gotey istta suulla mala pitti efides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ቶኬቲዲ ጋምኦንታ ዲሺን፥ ዜሬቲዲ ታኮንታ ዲሺን፥ ቡሮ ጻጶ ዬዶንታ ዲሺን ኢስታ ቦላ ጫርኮ ዬዲን ሜሊዳ፤ ጎቴይ ኢስታ ሱላ ማላ ፒቲ ኤፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ቶከትድ ቡሮ ጋምኦናሽን፥ ዘረትድ ቡሮ ፃጶ የዶናሽን፥ ጎዳይ ኤንታ ቦላ ጫርኮ የድስ፤ ኤንቲ መልን ጎተይ ኤንታ ፑኖዳ ኤፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti toketidi buroo gam7onnashin, zeretidi buroo xapho yeddonnashin, Goday enta bolla carko yeddis; enti melin gotey enta punoda efis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተተክለው ምንም ያህል ሳይቈዩ፣ ተዘርተው ምንም ያህል ሳይሰነብቱ፣ ገና ሥር መስደድ ሳይጀምሩ አነፈሰባቸው፤ እነርሱም ደረቁ፤ ዐውሎ ነፋስም እንደ ገለባ ጠራርጎ ወሰዳቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ ገና እንደ በቀለና ሥር እንዳልሰደደ አዲስ ተክል ናቸው፤ እግዚአብሔር ነፋሱን ሲልክ ወዲያውኑ ይደርቃሉ፤ እንደ ገለባም በነው ይጠፋሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ገና ምስ ተተኸሉን ምስ ተዘርኡን፥ ኣብ ምድሪ እውን ሱር ምስ ሰደዱ፥ ንሱ ኡፍ በሎምሞ ነቐፁ፤ ንፋስ ኣውሎ ከዓ ኸም ብቝቡቝ ፀራረጎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብኡብኡ ሱር ኣብ ምድሪ ምስ ሰደዱ፡ ንሱ ኡፍ ይብለሎም እሞ ይነቕጹ፡ ዘራጊቶ ኸኣ ከም ብቚበቚ ይወስዶም። |