Isaiah 40:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም መሳፍንቲ የጥፍኦም። ንፈራዶ ምድሪ የጥፍኦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አለ​ቆ​ች​ንም የሚ​ገ​ዛ​ላ​ቸው እን​ዳ​ይ​ኖር የሚ​ያ​ደ​ርግ ምድ​ር​ንም እንደ ኢም​ንት የሚ​ያ​ደ​ር​ጋት እርሱ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አለቆችንም እንዳልነበሩ፥ የምድርንም ፈራጆች እንደ ከንቱ ነገር የሚያደርጋቸው እርሱ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መስፍኖችንም እንዳልነበሩ፥ የምድርንም ፈራጆች እንደ ከንቱ ነገር የሚያደርጋቸው እርሱ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካፓቱዋ ባይናባዳን ኦያዌ፥ ቢታ ካለያዋንታካ ሀዳ ኦያዌ አ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) kaappatuwaa bayinnabaadan ootsiyaawe, biittaa kaaletsiyaawanttakka hada ootsiyaawe Aa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Halaqata hada histtana; ha biittaa ayssizaytakka pitti dhayssees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃላቃታ ሃዳ ሂስታና፤ ሃ ቢታ ኣይሲዛይታካ ፒቲ ይሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ፥ ሀላቃታ ባይናባዳ ኦስ፤ ሀ አላምያ ሃረይሳታ ሀዳ ከሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I, halaqata baynabaada oothees; ha alamiya haareyisata hada kessees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አለቆችን ኢምንት፣ የዚህን ዓለም ገዦች እንዳልነበሩ ያደርጋቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱ ልዑላንን ያዋርዳል፤ የዚህ ዓለም ገዢዎችንም እንዳልነበሩ ያደርጋቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነሕሉቕ ከም ከንቱ፥ ንፈራዶ ምድሪ ኸዓ ኸም ዘይነበሩ ይገብሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ንመሳፍንቲ ገለ እኳ ኸም ዘይኰኑ፡ ንፈራዶ ምድሪ ኸም ምናምን ዚገብሮም ንሱ እዩ።