Isaiah 40:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ እዩ ኣብ ዓንኬል ምድሪ ተቐሚጡ ዘሎ፣ ነበርታ ድማ ከም ኣንበጣ እዮም። ንሰማያት ከም መጋረጃ ዝዘርግሖን ከም ድንኳን ዝዝርግሖን፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እርሱ የም​ድ​ርን ክበብ ያጸ​ናል፤ በእ​ር​ስ​ዋም የሚ​ኖ​ሩት እንደ አን​በጣ ናቸው፤ ሰማ​ያ​ትን እንደ መጋ​ረጃ የሚ​ዘ​ረ​ጋ​ቸው፥ እንደ ድን​ኳ​ንም ለመ​ኖ​ሪያ የሚ​ዘ​ረ​ጋ​ቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱ በምድር ክበብ ላይ ይቀምጣል፥ በእርስዋም የሚኖሩት እንደ አንበጣ ናቸው፤ ሰማያትን እንደ መጋረጃ የሚዘረጋቸው እንደ ድንኳንም ለመኖርያ የሚዘረጋቸው፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱ በምድር ክበብ ላይ ይቀምጣል፥ በእርሷም የሚኖሩት እንደ አንበጣ ናቸው፤ ሰማያትን እንደ መጋረጃ የሚዘረጋቸው እንደ ድንኳንም ለመኖርያ የሚዘረጋቸው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ቢታ ዩሹዋፐ ቦላ ባጋን ባረ አራታን ኡቴ፤ ጋድያን ደእያዋንቱ አ ስንን ቡምቡረ ማላ። ሳሎቱዋ ጋርዱዋዳን ፕድ ኦያዌ፥ ቃይ ደኢያሳ ኦደ፥ ዱንካንያዳን ቶልያዌ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I biittaa yuushshuwaappe bolla baggan bare araatan uttee; gadiyaan de'iyaawanttu Aa sintsan bumbburetsaa mala. Salotuwaa gaaridduwaadan piddi ootsiyaawe, k'ay de'iyaasaa ootsiide, dunkkaaniyaadan toliyaawe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi biitta yuushoppe bollara ba araatan uttees; biitta bolla diza derey boole mala; salota magalasha mala miccees; duussaso dunkaane mala tokkees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ቢታ ዩሾፔ ቦላራ ባ ኣራታን ኡቴስ፤ ቢታ ቦላ ዲዛ ዴሬይ ቦሌ ማላ፤ ሳሎታ ማጋላሻ ማላ ሚጬስ፤ ዱሳሶ ዱንካኔ ማላ ቶኬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ቢታ ገርቱዋፈ ቦላ ባጋን ባ አራታን ኡቴስ፤ ቢታን ደእያ አሳት ፃቆ መላ። ሳሎታ ገሸዳ ምጬስ፤ ዱንካነዳ ደእያ በሲ ኦድ ቶሌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I biitta gertuwafe bolla baggan ba araatan uttees; biittan de7iya asati xaqo mela. Salota gesheda miccees; dunkaaneda de7iya bessi oothidi tolees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱ ከምድር ክበብ በላይ በዙፋን ላይ ይቀመጣል፤ ሕዝቦቿም እንደ አንበጣ ናቸው። ሰማያትን እንደ ድባብ ይዘረጋቸዋል፤ እንደ መኖሪያ ድንኳንም ይተክላቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ከምድር ክበብ በላይ ዙፋኑን ዘርግቶ መቀመጡን ሰማይን እንደ መጋረጃ መወጠሩንና፥ እንደ መኖሪያ ድንኳን መዘርጋቱን የምድርም ሕዝቦች እንደ ፌንጣ አነስተኞች መሆናቸውን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ እዩ ልዕሊ ኽቢ ምድሪ ዝቕመጥ፤ እቶም ኣብኣ ዝነብሩ ኸዓ ኸም ኣንበጣ እዮም፤ ንሰማያት ከም መጋረጃ ይዝርግሖ፤ ንመንበሪ ድማ ኸም ድንኳን ይዝርግሖ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ እዩ ኣብ ልዕሊ እታ ኸባብ ምድሪ ዚቕመጥ፡ እቶም ኣብኣ ዚነብሩ ኸኣ ከም ኣንበጣ እዮም፡ ንሰማያት ከም ጋንጽላ ዜስጥሖ፡መሕደሪ ኪኸውን ድማ ከም ድንኳን ዚገብሮ ንሱ እዩ።