Isaiah 40:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ እዩ ኣብ ዓንኬል ምድሪ ተቐሚጡ ዘሎ፣ ነበርታ ድማ ከም ኣንበጣ እዮም። ንሰማያት ከም መጋረጃ ዝዘርግሖን ከም ድንኳን ዝዝርግሖን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱ የምድርን ክበብ ያጸናል፤ በእርስዋም የሚኖሩት እንደ አንበጣ ናቸው፤ ሰማያትን እንደ መጋረጃ የሚዘረጋቸው፥ እንደ ድንኳንም ለመኖሪያ የሚዘረጋቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱ በምድር ክበብ ላይ ይቀምጣል፥ በእርስዋም የሚኖሩት እንደ አንበጣ ናቸው፤ ሰማያትን እንደ መጋረጃ የሚዘረጋቸው እንደ ድንኳንም ለመኖርያ የሚዘረጋቸው፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ በምድር ክበብ ላይ ይቀምጣል፥ በእርሷም የሚኖሩት እንደ አንበጣ ናቸው፤ ሰማያትን እንደ መጋረጃ የሚዘረጋቸው እንደ ድንኳንም ለመኖርያ የሚዘረጋቸው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ቢታ ዩሹዋፐ ቦላ ባጋን ባረ አራታን ኡቴ፤ ጋድያን ደእያዋንቱ አ ስንን ቡምቡረ ማላ። ሳሎቱዋ ጋርዱዋዳን ፕድ ኦያዌ፥ ቃይ ደኢያሳ ኦደ፥ ዱንካንያዳን ቶልያዌ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I biittaa yuushshuwaappe bolla baggan bare araatan uttee; gadiyaan de'iyaawanttu Aa sintsan bumbburetsaa mala. Salotuwaa gaaridduwaadan piddi ootsiyaawe, k'ay de'iyaasaa ootsiide, dunkkaaniyaadan toliyaawe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi biitta yuushoppe bollara ba araatan uttees; biitta bolla diza derey boole mala; salota magalasha mala miccees; duussaso dunkaane mala tokkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ቢታ ዩሾፔ ቦላራ ባ ኣራታን ኡቴስ፤ ቢታ ቦላ ዲዛ ዴሬይ ቦሌ ማላ፤ ሳሎታ ማጋላሻ ማላ ሚጬስ፤ ዱሳሶ ዱንካኔ ማላ ቶኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ቢታ ገርቱዋፈ ቦላ ባጋን ባ አራታን ኡቴስ፤ ቢታን ደእያ አሳት ፃቆ መላ። ሳሎታ ገሸዳ ምጬስ፤ ዱንካነዳ ደእያ በሲ ኦድ ቶሌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I biitta gertuwafe bolla baggan ba araatan uttees; biittan de7iya asati xaqo mela. Salota gesheda miccees; dunkaaneda de7iya bessi oothidi tolees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ ከምድር ክበብ በላይ በዙፋን ላይ ይቀመጣል፤ ሕዝቦቿም እንደ አንበጣ ናቸው። ሰማያትን እንደ ድባብ ይዘረጋቸዋል፤ እንደ መኖሪያ ድንኳንም ይተክላቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ከምድር ክበብ በላይ ዙፋኑን ዘርግቶ መቀመጡን ሰማይን እንደ መጋረጃ መወጠሩንና፥ እንደ መኖሪያ ድንኳን መዘርጋቱን የምድርም ሕዝቦች እንደ ፌንጣ አነስተኞች መሆናቸውን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ እዩ ልዕሊ ኽቢ ምድሪ ዝቕመጥ፤ እቶም ኣብኣ ዝነብሩ ኸዓ ኸም ኣንበጣ እዮም፤ ንሰማያት ከም መጋረጃ ይዝርግሖ፤ ንመንበሪ ድማ ኸም ድንኳን ይዝርግሖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ እዩ ኣብ ልዕሊ እታ ኸባብ ምድሪ ዚቕመጥ፡ እቶም ኣብኣ ዚነብሩ ኸኣ ከም ኣንበጣ እዮም፡ ንሰማያት ከም ጋንጽላ ዜስጥሖ፡መሕደሪ ኪኸውን ድማ ከም ድንኳን ዚገብሮ ንሱ እዩ። |