Isaiah 40:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንየሩሳሌም ክትዛረባ፡ ውግኣ ከም እተወድአ፡ ኣበሳኣ ተሓዲጉላ፡ ኢልካ ክትእውያ፡ ናጻ ትኸውን። ንዅሉ ሓጢኣታ ድማ ካብ ኢድ እግዚኣብሄር ዕጽፊ ተቐበለት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህናት ሆይ፥ ለኢየሩሳሌም ወደ ልቧ የሚገባ ነገርን ተናገሩ፤ ውርደቷ እንደ ተፈጸመ፥ ኀጢአቷም እንደ ተሰረየ፥ ከእግዚአብሔርም እጅ ስለ ኀጢአቷ ሁሉ ሁለት እጥፍ እንደ ተቀበለች አጽናኑአት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለኢየሩሳሌም ልብ ተናገሩ የተቀጠረችበት ወራት እንደ ተፈጸመ፥ ኃጢአትዋም እንደ ተሰረየ፥ ከእግዚአብሔርም እጅ ስለ ኃጢአትዋ ሁሉ ሁለት እጥፍ እንደ ተቀበለች ወደ እርስዋ ጩኹ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለኢየሩሳሌም ልብ ተናገሩ፤ የተቀጠረችበት ወራት እንደ ተፈጸመ፥ ኃጢአትዋም እንደ ተሰረየ፥ ከጌታም እጅ ስለ ኃጢአትዋ ሁሉ ሁለት እጥፍ እንደ ተቀበለች ወደ እርሷ ጩኹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የሩሳላመዉካ፥ እዛ ኦሞዱዋን ደኤዳ ዎዲ ፖለቴዳዋ፥ እዝ ናጋራይ አቶ ጌተቴዳዋ ኦድተ፤ እዝ ናጋራ ድራዉ፥ መና ጎዳይ እዞ ላኡ ዳኩዋ ሙሬዳዋ ኦድተ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yerusaalamewukka, iza omooduwaan de'eedda wodii poletteeddawaa, Izi nagaray atto geetetteeddawaa odite; Izi nagaraa diraw, Med'inaa Goday izo laa"u dakkuwaa mureeddawaa odite» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaameskka shugo qaalara yootite; izis awajjite; iza aylleteththan ooththiza wodey wurides; izi nagara waagay cigettides; iza ba nagara ubbaa gishshas GODAAPPE nam7u kushe qixaate ekkadus» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሩሳላሜስካ ሹጎ ቃላራ ዮቲቴ፤ ኢዚስ ኣዋጂቴ፤ ኢዛ ኣይሌቴን ኦዛ ዎዴይ ዉሪዴስ፤ ኢዚ ናጋራ ዋጋይ ጪጌቲዴስ፤ ኢዛ ባ ናጋራ ኡባ ጊሻስ ጎዳፔ ናምኡ ኩሼ ቂጻቴ ኤካዱስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ አይለተን ደእዳ ዎደይ ፖለትስ፤ እያ ናጋራይ አቶ ጌተትስ፤ ባ ናጋራ ግሾ፥ ጎዳይ እያ ዳኮ ሴርዳይሳ፥ የሩሳላመስ ሊቆ ቃላን ኦድተ፤ አዋጅተ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I aylletethan de7ida wodey poletis; iya nagaray atto geetetis; ba nagaraa gisho, Goday iya dako seeridaysa, Yerusalaames liiqo qaalan odite; awaajite” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለኢየሩሳሌም አለዝባችሁ ንገሯት፤ ዐውጁላትም፤ በባርነት ያገለገለችበት ዘመን አብቅቷል፤ የኀጢአቷም ዋጋ ተከፍሏል፤ ስለ ኀጢአቷ ሁሉ ከእግዚአብሔር እጅ ሁለት ዕጥፍ ተቀብላለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የባርነት ጊዜዋ እንዳለቀ፥ ለፈጸመችው ኃጢአት ሁሉ ከእግዚአብሔር ዘንድ እጥፍ ቅጣት እንደ ተቀበለችና ኃጢአትዋም ይቅር እንደ ተባለላት ለኢየሩሳሌም በለሰለሰ አነጋገር ንገሯት።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንልቢ ኢየሩሳሌም ተዛረቡ፤ ዝተቘፀረትሉ ወርሓት ከም ዝተፈፀመ፥ መከራኣ ከም ዝተወድአ፥ በደላ ኸም ዝተሓድገላ፥ ስለ ዅሉ ሓጢኣታ ድማ፥ ካብ ኢድ እግዚኣብሄር፥ ዕፅፊ ኸም ዝተቐበለት ናብኣ ኣውጁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንልቢ የሩሳሌም ተዛረቡ፡ ጸበባኣ ኸም እተፈጸመ፡ ኣበሳኣ ኸም እተሐድገላ፡ ስለ ዂሉ ሓጢኣታ ድማ ካብ ኢድ እግዚኣብሄር ካዕበት ከም ዝረኸበት ኣውጁ። |