Isaiah 40:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም እቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ኣህዛብ ከም ዋላ ሓንቲ ኣይኰኑን። ካብ ዋላ ሓንቲን ከንቱነትን ድማ ይቑጸሩሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሕዛብ ሁሉ በፊቱ እንዳልነበሩ ናቸው፤ እንደ ከንቱ ነገርም ይመስላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሕዛብ ሁሉ በፊቱ እንዳልነበሩ ናቸው፤ ከምናምን እንደሚያንሱ፥ እንደ ከንቱ ነገርም ይቈጥራቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሕዛብ ሁሉ በፊቱ እንዳልነበሩ ናቸው፤ ከምንም እንደሚያንሱ፥ እንደ ባዶ ነገር ይቈጠራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካዉተቱ ኡባይ አ ስንን ባይናዋ ማላ፤ ኡንቱንቱ አ ስንን ኡባ ባይናባፐካ ጉዳን ፓይደቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kawutetsatuu ubbay Aa sintsan baynnawaa mala; unttunttu Aa sintsan ubbaa baynabaappekka guutsaadan paydettiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoteththati ubbay iza sinththan aykkoka gidettenna; istti aykkorakka gakki qoodettontta hada miishsha mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎቴቲ ኡባይ ኢዛ ሲንን ኣይኮካ ጊዴቴና፤ ኢስቲ ኣይኮራካ ጋኪ ቆዴቶንታ ሃዳ ሚሻ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎተት ኡባይ እያ ስንን ባይናባ መላ፤ ኤንቲ እያ ስንን ኡባ አይኮካ ግዶኮና፤ ባይናባፐካ ላፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawotethati ubbay iya sinthan baynaba mela; enti iya sinthan ubba aykoka gidokona; baynabapeka laafa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሕዛብ ሁሉ በፊቱ እንደ ኢምንት ናቸው፤ ከምንም የማይቈጠሩ መና ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእግዚአብሔር ዘንድ ሕዝቦች ሁሉ እንዳሉ የሚቈጠሩ አይደሉም። እነርሱ በእርሱ ዘንድ እንደ ኢምንት የሚቈጠሩና ዋጋ የሌላቸው ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ኣህዛብ ኣብ ቅድሚኡ፥ ኣብ ቍፅሪ ዘይኣትዉ እዮም፤ ከም ዘይረብሑ ኸም ከንቱ ነገር ይቘፅሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሎም ኣህዛብ ኣብ ቅድሚኡ ኸም ሓደ ግዛዕ ኣይረኣዩን፡ ሓንቲ ኸም ዜልቦ፡ ከም ከንቱነት ገይሩ ይቘጽሮም። |