Isaiah 40:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ የሆዋ የሆዋ ብሓያል ኢድ ኪመጽእ፡ ቅልጽሙ ድማ ኪገዝኣሉ እዩ። እንሆ፡ ዓስቡ ምስኡ እዩ፡ ኣብ ቅድሚኡውን ይዓዪ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በኀ​ይሉ ይመ​ጣል፤ በክ​ን​ዱም ይገ​ዛል፤ እነሆ፥ ዋጋው ከእ​ርሱ ጋር ሥራ​ውም በፊቱ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንደ ኃያል ይመጣል ክንዱም ስለ እርሱ ይገዛል፤ እነሆ፥ ዋጋው ከእርሱ ጋር ደመወዙም በፊቱ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንደ ኃያል ይመጣል ክንዱም ስለ እርሱ ይገዛል፤ እነሆ፥ ዋጋው ከእርሱ ጋር ደመወዙም በፊቱ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ዎልቃና ዬ፤ አ ቀሲ አዉ ሞዳና። በእተ፥ አ ዎይታይ አናና ደኤ፤ አ ኦሱዋ ጋቲካ አ ስንና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday wolk'k'aanna yee; Aa k'esii aw mooddana. Be'ite, Aa woytay aanana de'ee; Aa oosuwaa gatiikka Aa sintsaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hekko Ubbaa Haariza GODAY wolqqara yees; iza qesey iza gishshas haarana. Be7ite iza woytoy izara dees; izi ciggana ooso waagaykka izara dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄኮ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ዎልቃራ ዬስ፤ ኢዛ ቄሴይ ኢዛ ጊሻስ ሃራና። ቤኢቴ ኢዛ ዎይቶይ ኢዛራ ዴስ፤ ኢዚ ጪጋና ኦሶ ዋጋይካ ኢዛራ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ዎልቃራ ዬስ፤ እያ ቀሰይ እያዉ ሃራና። እያ ዎይቶይ እያራ ደኤስ፤ ጭግያ ጋተይ እያ ስንና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, Ubbaa Haariya Goday wolqara yees; iya qesey iyaw haarana. Iya woytoy iyara de7ees; ciggiya gatey iya sinthana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ጌታ እግዚአብሔር በኀይል ይመጣል፤ ክንዱ ስለ እርሱ ይገዛል። እነሆ፤ ዋጋው ከእርሱ ጋር ነው፤ የሚከፍለውም ብድራት አብሮት አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ፥ ጌታ እግዚአብሔር በታላቅ ኀይሉ ለመግዛት ይመጣል፤ የሚመጣውም የሚሰጠውን ሽልማትና የሚከፍለውን የሥራ ዋጋ ይዞ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ብሓይሊ ይመፅእ፤ ብቕልፅሙ ድማ ይገዝእ፤ እንሆ ዋጋኡ ምስኡ እዩ፤ ስራሑውን ኣብ ቅድሚኡ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ብሓይሊ ይመጽእ፡ ብቕልጽሙ ድማ ይገዝእ። እንሆ፡ ዓስቡ ምስኡ ኣሎ፡ ካሕሳኡ ኸኣ ቀቅድሚኡ ይኸይድ።