Isaiah 4:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ኵሉ መሕደሪ ከረን ጽዮንን ኣብ ልዕሊ ማሕበራቱን ብመዓልቲ ደበናን ትክን ብለይቲ ድማ ብርሃን ሃልሃልታ ሓዊ ክፈጥር እዩ፣ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ክብሪ መሕብኢ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ይመጣል፤ በጽዮን ተራራ ላይ ባለ ቦታ ሁሉ፥ በዙሪያውም ላይ ደመና በቀን እንደ ጢስ፥ በሌሊትም እንደሚቃጠል የእሳት ብርሃን ይጋርዳል፤ በክብርም ሁሉ ላይ መጋረጃ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በጽዮን ተራራ ላይ ባለ ማደሪያ ሁሉ በጉባኤአቸውም ላይ በቀን ዳመናንና ጢስን በሌሊትም የሚቃጠለውን የእሳት ብርሃን ይፈጥራል፤ በክብርም ሁሉ ላይ መጋረጃ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ጌታ በጽዮን ተራራ ላይና በዚያ በሚሰበሰቡትም ሁሉ ላይ በቀን ደመናንና ጢስን፤ በሌሊትም የሚንበለበለውን የእሳት ብርሃን ይፈጥራል፤ በክብሩ ሁሉ ላይ መጋረጃ ይሆናል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ጽዮነ ደርያ ኡባ ቦላነ ያን ሺቅያዋንቱ ቦላ ጋላስ ሻርያነ ጩዋ፥ ቃማ ኤጽያ ታማ ፖኡዋ መና፤ ቦንቹ ኡባ ቦላ ካምያዋ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday S'iyoone Deriyaa ubbaa bollanne yan shiik'iyaawanttu bolla gallassi shaariyaanne c'uwaa, k'amma ees's'iyaa tamaa poo'uwaa med'd'ana; bonchchuu ubbaa bolla kammiyaawaa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Xiyoone zuma bollanne heen shiiqiza ubbata bolla gallas shaaranne cuwa, omars eexxiza tama poo7o kiittana; Xoossa bonchchoy katamayo dunkaane mala kammi naagana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ጺዮኔ ዙማ ቦላኔ ሄን ሺቂዛ ኡባታ ቦላ ጋላስ ሻራኔ ጩዋ፥ ኦማርስ ኤጺዛ ታማ ፖኦ ኪታና፤ ጾሳ ቦንቾይ ካታማዮ ዱንካኔ ማላ ካሚ ናጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ፅዮነ ዙማ ቦላነ ያን ሺቅያ ኡባ ቦላ ጋላስ ሻራ ጩያነ ቃማ ታማ ላጮ መና፤ እያ ቦንቾ ኡባ ቦላ ካማ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Xiyoone zumaa bollanne yan shiiqiya ubbaa bolla gallas shaara cuyanne qamma tama laco medhana; iya boncho ubbaa bolla kama gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ ላይና በዚያ በሚሰበሰቡትም ሁሉ ላይ በቀን ደመናንና ጢስን፣ በሌሊትም የሚንበለበለውን የእሳት ብርሃን ይፈጥራል፤ በክብሩ ሁሉ ላይ መጋረጃ ይሆናል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር መላውን ከተማና በእዚያም በሚሰበሰቡበት ሁሉ ላይ በቀን ጥቅጥቅ ያለ ደመናን፥ በየሌሊቱም በሚንበለበለው የእሳት ብርሃን ይልካል። የእግዚአብሔርም ክብር ከተማይቱን እንደ ትልቅ ድንኳን ሸፍኖ ይጠብቃታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር፥ ኣብ እምባ ፅዮንን፥ ኣብ ልዕሊ እቶም ኣብኣ ዝእከቡን፥ ብመዓልቲ ደመናን ትክን፥ ብለይቲ ኸዓ ሃልሃል ዝብል ብርሃን ሓዊን ክፈጥር እዩ፤ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ኽብሪ መጋረጃ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ልዕሊ ዂሉ ኽብርስ መኸወሊ ኪኸውን እዩ እሞ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ዂሉ መሳፍሮ ኣኽራን ጽዮንን፡ ኣብ ልዕሊ ኣኼባታታን ደበናን ትክን ብመዓልቲ፡ ባና ሃልሃል ዚብል ሓዊ ኸኣ ብለይቲ ኺፈጥር እዩ። |