Isaiah 4:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ኵሉ መሕደሪ ከረን ጽዮንን ኣብ ልዕሊ ማሕበራቱን ብመዓልቲ ደበናን ትክን ብለይቲ ድማ ብርሃን ሃልሃልታ ሓዊ ክፈጥር እዩ፣ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ክብሪ መሕብኢ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ይመ​ጣል፤ በጽ​ዮን ተራራ ላይ ባለ ቦታ ሁሉ፥ በዙ​ሪ​ያ​ውም ላይ ደመና በቀን እንደ ጢስ፥ በሌ​ሊ​ትም እን​ደ​ሚ​ቃ​ጠል የእ​ሳት ብር​ሃን ይጋ​ር​ዳል፤ በክ​ብ​ርም ሁሉ ላይ መጋ​ረጃ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በጽዮን ተራራ ላይ ባለ ማደሪያ ሁሉ በጉባኤአቸውም ላይ በቀን ዳመናንና ጢስን በሌሊትም የሚቃጠለውን የእሳት ብርሃን ይፈጥራል፤ በክብርም ሁሉ ላይ መጋረጃ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ጌታ በጽዮን ተራራ ላይና በዚያ በሚሰበሰቡትም ሁሉ ላይ በቀን ደመናንና ጢስን፤ በሌሊትም የሚንበለበለውን የእሳት ብርሃን ይፈጥራል፤ በክብሩ ሁሉ ላይ መጋረጃ ይሆናል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ጽዮነ ደርያ ኡባ ቦላነ ያን ሺቅያዋንቱ ቦላ ጋላስ ሻርያነ ጩዋ፥ ቃማ ኤጽያ ታማ ፖኡዋ መና፤ ቦንቹ ኡባ ቦላ ካምያዋ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday S'iyoone Deriyaa ubbaa bollanne yan shiik'iyaawanttu bolla gallassi shaariyaanne c'uwaa, k'amma ees's'iyaa tamaa poo'uwaa med'd'ana; bonchchuu ubbaa bolla kammiyaawaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Xiyoone zuma bollanne heen shiiqiza ubbata bolla gallas shaaranne cuwa, omars eexxiza tama poo7o kiittana; Xoossa bonchchoy katamayo dunkaane mala kammi naagana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ጺዮኔ ዙማ ቦላኔ ሄን ሺቂዛ ኡባታ ቦላ ጋላስ ሻራኔ ጩዋ፥ ኦማርስ ኤጺዛ ታማ ፖኦ ኪታና፤ ጾሳ ቦንቾይ ካታማዮ ዱንካኔ ማላ ካሚ ናጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ፅዮነ ዙማ ቦላነ ያን ሺቅያ ኡባ ቦላ ጋላስ ሻራ ጩያነ ቃማ ታማ ላጮ መና፤ እያ ቦንቾ ኡባ ቦላ ካማ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Xiyoone zumaa bollanne yan shiiqiya ubbaa bolla gallas shaara cuyanne qamma tama laco medhana; iya boncho ubbaa bolla kama gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ ላይና በዚያ በሚሰበሰቡትም ሁሉ ላይ በቀን ደመናንና ጢስን፣ በሌሊትም የሚንበለበለውን የእሳት ብርሃን ይፈጥራል፤ በክብሩ ሁሉ ላይ መጋረጃ ይሆናል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር መላውን ከተማና በእዚያም በሚሰበሰቡበት ሁሉ ላይ በቀን ጥቅጥቅ ያለ ደመናን፥ በየሌሊቱም በሚንበለበለው የእሳት ብርሃን ይልካል። የእግዚአብሔርም ክብር ከተማይቱን እንደ ትልቅ ድንኳን ሸፍኖ ይጠብቃታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር፥ ኣብ እምባ ፅዮንን፥ ኣብ ልዕሊ እቶም ኣብኣ ዝእከቡን፥ ብመዓልቲ ደመናን ትክን፥ ብለይቲ ኸዓ ሃልሃል ዝብል ብርሃን ሓዊን ክፈጥር እዩ፤ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ኽብሪ መጋረጃ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ልዕሊ ዂሉ ኽብርስ መኸወሊ ኪኸውን እዩ እሞ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ዂሉ መሳፍሮ ኣኽራን ጽዮንን፡ ኣብ ልዕሊ ኣኼባታታን ደበናን ትክን ብመዓልቲ፡ ባና ሃልሃል ዚብል ሓዊ ኸኣ ብለይቲ ኺፈጥር እዩ።