Isaiah 39:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ህዝቅያስ ንኢሳይያስ፡ እቲ እተዛረብካዮ ቃል እግዚኣብሄር ሰናይ እዩ። ኣስዒቡ ድማ፡ ኣብ ዘመነይ ሰላምን ሓቅን ክህሉ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቅ​ያ​ስም ኢሳ​ይ​ያ​ስን፥ “እርሱ የተ​ና​ገ​ረው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል መል​ካም ነው፤ ነገር ግን፦ በዘ​መኔ ሰላ​ምና ጽድቅ ይሁን” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቅያስም ኢሳይያስን። የተናገርኸው የእግዚአብሔር ቃል መልካም ነው አለው። ደግሞም። በዘመኔ ሰላምና እውነት ይሁን አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቅያስም ኢሳይያስን፦ “የተናገርኸው የጌታ ቃል መልካም ነው” አለው። ደግሞም፦ “በዘመኔ ሰላምና እውነት ይሁን” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህዝቂያስ ዛሪደ፥ “ኔን ኦዴዳ መና ጎዳ ቃላይ ሎአ” ያጌዳ። አያዉ ጎፐ፥ ህዝቂያስ፥ “ታን ደኤዳ ላይን ሳሩነ ዎፓይ ደአና ግደኔ” ያግ ቆፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hizk'k'iyaasi zaariide, «Neeni odeedda Med'inaa Godaa k'aalay lo"a» yaageedda. Ayaw gooppe, Hizk'k'iyaasi, «Taani de'eedda laytsan saruunne woppay de'ana gidennee» yaagi k'oppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hizqiyaasi zaaridi, «Neni yootida GODAA qaalay lo7o» gides. Hizqiyaasi, «Tani de7ida layththan taas saronne woppa gido» gi qoppida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂዝቂያሲ ዛሪዲ፥ «ኔኒ ዮቲዳ ጎዳ ቃላይ ሎኦ» ጊዴስ። ሂዝቂያሲ፥ «ታኒ ዴኢዳ ላይን ታስ ሳሮኔ ዎፓ ጊዶ» ጊ ቆፒዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዝቅያስ ዛሪድ፥ “ኔኒ ኦድዳ ጎዳ ቃላይ ሎኦ። ሽን ታ ላይን ሳሮነ ዎፓ ግዶ” ያግድ ቆፕስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hizqiyaasi zaaridi, “Neeni odida Godaa qaalay lo77o. Shin ta laythan saronne wopa gido” yaagidi qopis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቅያስም፣ “የተናገርኸው የእግዚአብሔር ቃል መልካም ነው” አለው፤ “በዘመኔ ሰላምና ጸጥታ ከኖረ ዘንድ” ብሎ ዐስቦ ነበርና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሕዝቅያስ በተለይ በእርሱ ዘመን፥ በሰላም የመኖር ዋስትና እንዳለ ስለ ተረዳ “ከእግዚአብሔር ተልከህ የነገርከኝ ቃል መልካም ነው” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዝቅያስ ከዓ ደጊምስ ብዘመነይ ሰላምን ሓቅን ክኸውን እዩ ኢሉ ስለ ዝሓሰበ፥ ንኢሳይያስ “እቲ ዝተዛረብካዮ ቓል እግዚኣብሄር ፅቡቕ እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ህዝቅያስ ከኣ ንኢሳይያስ፡ እቲ እተዛረብካዮ ቓል እግዚኣብሄር ጽቡቕ እዩ፡ በሎ። ደጊሙ ኸኣ፡ በዘመነይሲ ሰላምን ደሓንን ደኣ ይኸውን፡ በለ።