Isaiah 39:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ህዝቅያስ ንኢሳይያስ፡ እቲ እተዛረብካዮ ቃል እግዚኣብሄር ሰናይ እዩ። ኣስዒቡ ድማ፡ ኣብ ዘመነይ ሰላምን ሓቅን ክህሉ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቅያስም ኢሳይያስን፥ “እርሱ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል መልካም ነው፤ ነገር ግን፦ በዘመኔ ሰላምና ጽድቅ ይሁን” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቅያስም ኢሳይያስን። የተናገርኸው የእግዚአብሔር ቃል መልካም ነው አለው። ደግሞም። በዘመኔ ሰላምና እውነት ይሁን አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቅያስም ኢሳይያስን፦ “የተናገርኸው የጌታ ቃል መልካም ነው” አለው። ደግሞም፦ “በዘመኔ ሰላምና እውነት ይሁን” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህዝቂያስ ዛሪደ፥ “ኔን ኦዴዳ መና ጎዳ ቃላይ ሎአ” ያጌዳ። አያዉ ጎፐ፥ ህዝቂያስ፥ “ታን ደኤዳ ላይን ሳሩነ ዎፓይ ደአና ግደኔ” ያግ ቆፔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hizk'k'iyaasi zaariide, «Neeni odeedda Med'inaa Godaa k'aalay lo"a» yaageedda. Ayaw gooppe, Hizk'k'iyaasi, «Taani de'eedda laytsan saruunne woppay de'ana gidennee» yaagi k'oppeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hizqiyaasi zaaridi, «Neni yootida GODAA qaalay lo7o» gides. Hizqiyaasi, «Tani de7ida layththan taas saronne woppa gido» gi qoppida gishshassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂዝቂያሲ ዛሪዲ፥ «ኔኒ ዮቲዳ ጎዳ ቃላይ ሎኦ» ጊዴስ። ሂዝቂያሲ፥ «ታኒ ዴኢዳ ላይን ታስ ሳሮኔ ዎፓ ጊዶ» ጊ ቆፒዳ ጊሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዝቅያስ ዛሪድ፥ “ኔኒ ኦድዳ ጎዳ ቃላይ ሎኦ። ሽን ታ ላይን ሳሮነ ዎፓ ግዶ” ያግድ ቆፕስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hizqiyaasi zaaridi, “Neeni odida Godaa qaalay lo77o. Shin ta laythan saronne wopa gido” yaagidi qopis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቅያስም፣ “የተናገርኸው የእግዚአብሔር ቃል መልካም ነው” አለው፤ “በዘመኔ ሰላምና ጸጥታ ከኖረ ዘንድ” ብሎ ዐስቦ ነበርና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሕዝቅያስ በተለይ በእርሱ ዘመን፥ በሰላም የመኖር ዋስትና እንዳለ ስለ ተረዳ “ከእግዚአብሔር ተልከህ የነገርከኝ ቃል መልካም ነው” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዝቅያስ ከዓ ደጊምስ ብዘመነይ ሰላምን ሓቅን ክኸውን እዩ ኢሉ ስለ ዝሓሰበ፥ ንኢሳይያስ “እቲ ዝተዛረብካዮ ቓል እግዚኣብሄር ፅቡቕ እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝቅያስ ከኣ ንኢሳይያስ፡ እቲ እተዛረብካዮ ቓል እግዚኣብሄር ጽቡቕ እዩ፡ በሎ። ደጊሙ ኸኣ፡ በዘመነይሲ ሰላምን ደሓንን ደኣ ይኸውን፡ በለ። |