Isaiah 39:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኣብ ቤትካ ዘሎ ዅሉ፡ ኣቦታትካ ኽሳዕ ሎሚ ዚዓቖርዎ ዅሉ ናብ ባቢሎን ዚውሰደሉ መዓልትታት ይመጽእ ኣሎ። ሓደ እኳ ኣይክተርፍን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ በቤትህ ያለው ሁሉ፥ አባቶችህም እስከ ዛሬ ድረስ ያከማቹት ሁሉ ወደ ባቢሎን የሚፈልስበት ወራት ይመጣል፤ ምንም አያስቀሩልህም፤ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ በቤትህ ያለው ሁሉ፥ አባቶችህም እስከ ዛሬ ድረስ ያከማቹት ሁሉ ወደ ባቢሎን የሚፈልስበት ወራት ይመጣል፤ ምንም አይቀርም፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ በቤትህ ያለውን ሁሉ፥ አባቶችህም እስከ ዛሬ ድረስ ያከማቹት ሁሉ ወደ ባቢሎን የሚፈልስበት ወራት ይመጣል፤ ምንም አይቀርም፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ነ ካትያ ጎልያን ደእያባይ ኡባባይነ ነ ማይዛ አዎቱ ሀች ጋካናዉ ሺሼዳባይ ኡባባይ ኡባና ኦሞደቲደ፥ ባብሎነ ቢታ ባና ጋላሳቱ ያና፤ አፐ አያይነ አተና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Ne kaatiyaa golliyaan de'iyaabay ubbabaynne ne mayzza aawotuu hachchi gakkanaw shiishsheeddabay ubbabay ubbaanna omoodettiide, Baabloone biittaa baana gallassatuu yaana; aappe ayaynne attena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Ne kawoteththa keeththan diza ubbay, kase ne aawati hach gakkanaas shiishshida ubbay di7ettidi Baabiloone baana wodey yaana; issinokka ashshontta maxi efiza wodey yaana› gees GODAY. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ኔ ካዎቴ ኬን ዲዛ ኡባይ፥ ካሴ ኔ ኣዋቲ ሃች ጋካናስ ሺሺዳ ኡባይ ዲኤቲዲ ባቢሎኔ ባና ዎዴይ ያና፤ ኢሲኖካ ኣሾንታ ማጺ ኤፊዛ ዎዴይ ያና› ጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ኔኒ፥ ካዎ ጋን ደእያባ ኡባይነ ነ ማይዛት ሀች ጋካናዉ ሺሽዳባ ኡባይ ኩም ድኤትድ፥ ባብሎነ ቢታ ባና ዎደይ ያና፤ አይብካ አተና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Neeni, kawo gadhon de7iyaba ubbaynne ne mayzati hachi gakanaw shiishidaba ubbay kumthi di7etidi, Babiloone biitta baana wodey yaana; aybika attenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ በቤተ መንግሥትህ ያለው ሁሉ፣ አባቶችህ እስከዚህች ቀን ድረስ ያከማቹትም ሁሉ ወደ ባቢሎን ተማርኮ የሚወሰድበት ቀን ይመጣል፤ አንዳች የሚተርፍ ነገር የለም፤ ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቀድሞ አባቶች እስከዚህች ቀን ያከማቹት በቤተ መንግሥትህ ያለው ሀብት ሁሉ ተጠራርጎ ወደ ባቢሎን የሚወሰድበት ጊዜ ይመጣል፤ ምንም ነገር አይቀርልህም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ነቲ ኣቦታትካ ኽሳዕ ሎሚ ዝኣከብዎ፥ ኣብ ቤትካ ዘሎ ዅሉ፥ ሓደ እኳ እንተይተረፈ፥ ናብ ባቢሎን ዝወስዱለን መዓልቲታት ክመፃ እየን ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ነቲ ኣቦታትካ ኽሳዕ ሎሚ ዝኣከብዎ ኣብ ቤትካ ዘሎ ዂሉ፡ ሓንቲ እኳ ኸይተረፈት፡ ናብ ባቢሎን ዚወስዱለን መዓልትታት ኪመጻ እየን፡ ይብል እግዚኣብሄር። |