Isaiah 39:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ኣብ ቤትካ ዘሎ ዅሉ፡ ኣቦታትካ ኽሳዕ ሎሚ ዚዓቖርዎ ዅሉ ናብ ባቢሎን ዚውሰደሉ መዓልትታት ይመጽእ ኣሎ። ሓደ እኳ ኣይክተርፍን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ በቤ​ትህ ያለው ሁሉ፥ አባ​ቶ​ች​ህም እስከ ዛሬ ድረስ ያከ​ማ​ቹት ሁሉ ወደ ባቢ​ሎን የሚ​ፈ​ል​ስ​በት ወራት ይመ​ጣል፤ ምንም አያ​ስ​ቀ​ሩ​ል​ህም፤ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ በቤትህ ያለው ሁሉ፥ አባቶችህም እስከ ዛሬ ድረስ ያከማቹት ሁሉ ወደ ባቢሎን የሚፈልስበት ወራት ይመጣል፤ ምንም አይቀርም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ በቤትህ ያለውን ሁሉ፥ አባቶችህም እስከ ዛሬ ድረስ ያከማቹት ሁሉ ወደ ባቢሎን የሚፈልስበት ወራት ይመጣል፤ ምንም አይቀርም፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ነ ካትያ ጎልያን ደእያባይ ኡባባይነ ነ ማይዛ አዎቱ ሀች ጋካናዉ ሺሼዳባይ ኡባባይ ኡባና ኦሞደቲደ፥ ባብሎነ ቢታ ባና ጋላሳቱ ያና፤ አፐ አያይነ አተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Ne kaatiyaa golliyaan de'iyaabay ubbabaynne ne mayzza aawotuu hachchi gakkanaw shiishsheeddabay ubbabay ubbaanna omoodettiide, Baabloone biittaa baana gallassatuu yaana; aappe ayaynne attena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Ne kawoteththa keeththan diza ubbay, kase ne aawati hach gakkanaas shiishshida ubbay di7ettidi Baabiloone baana wodey yaana; issinokka ashshontta maxi efiza wodey yaana› gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ኔ ካዎቴ ኬን ዲዛ ኡባይ፥ ካሴ ኔ ኣዋቲ ሃች ጋካናስ ሺሺዳ ኡባይ ዲኤቲዲ ባቢሎኔ ባና ዎዴይ ያና፤ ኢሲኖካ ኣሾንታ ማጺ ኤፊዛ ዎዴይ ያና› ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ‘ኔኒ፥ ካዎ ጋን ደእያባ ኡባይነ ነ ማይዛት ሀች ጋካናዉ ሺሽዳባ ኡባይ ኩም ድኤትድ፥ ባብሎነ ቢታ ባና ዎደይ ያና፤ አይብካ አተና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ‘Neeni, kawo gadhon de7iyaba ubbaynne ne mayzati hachi gakanaw shiishidaba ubbay kumthi di7etidi, Babiloone biitta baana wodey yaana; aybika attenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ በቤተ መንግሥትህ ያለው ሁሉ፣ አባቶችህ እስከዚህች ቀን ድረስ ያከማቹትም ሁሉ ወደ ባቢሎን ተማርኮ የሚወሰድበት ቀን ይመጣል፤ አንዳች የሚተርፍ ነገር የለም፤ ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቀድሞ አባቶች እስከዚህች ቀን ያከማቹት በቤተ መንግሥትህ ያለው ሀብት ሁሉ ተጠራርጎ ወደ ባቢሎን የሚወሰድበት ጊዜ ይመጣል፤ ምንም ነገር አይቀርልህም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ነቲ ኣቦታትካ ኽሳዕ ሎሚ ዝኣከብዎ፥ ኣብ ቤትካ ዘሎ ዅሉ፥ ሓደ እኳ እንተይተረፈ፥ ናብ ባቢሎን ዝወስዱለን መዓልቲታት ክመፃ እየን ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ነቲ ኣቦታትካ ኽሳዕ ሎሚ ዝኣከብዎ ኣብ ቤትካ ዘሎ ዂሉ፡ ሓንቲ እኳ ኸይተረፈት፡ ናብ ባቢሎን ዚወስዱለን መዓልትታት ኪመጻ እየን፡ ይብል እግዚኣብሄር።