Isaiah 39:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኣብ ቤትካ እንታይ ርእዮም፧ ህዝቅያስ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ኣብ ቤተይ ዘሎ ዅሉ ርእዮምዎ እዮም። ኣብ መንጎ ስንቀይ ዘየርኣኹዎ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢሳይያስም፥ “በቤትህ ያዩት ምንድን ነው?” አለው፤ ሕዝቅያስም፥ “በቤቴ ያለውን ሁሉ አይተዋል፤ በቤቴ፥ እንዲሁም በቤተ መዛግብቴ ካለው ያላሳየኋቸው የለም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። በቤትህ ያዩት ምንድር ነው? አለው፤ ሕዝቅያስም። በቤቴ ያለውን ሁሉ አይተዋል፤ በቤተ መዛግብቴ ካለው ያላሳየኋቸው የለም አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፦ “በቤትህ ያዩት ምንድነው?” አለው፤ ሕዝቅያስም፦ “በቤቴ ያለውን ሁሉ አይተዋል፤ በቤተ መዛግብቴ ካለው ያላሳየኋቸው የለም” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስያስ ቃይካ፥ “ኡንቱንቱ ነ ሶን አያ አያ በኤድኖ?” ያጌዳ። ህዝቂያስ፥ “ኡንቱንቱ ታ ሶን ደእያ ኡባባ በኤድኖ፤ ታ ሻሉዋ ምንጅያ ጎልያን ደእያባፐ ታን ኡንቱንታ በሳቤናባይ አያይነ ባዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Isiyaasi k'aykka, «Unttunttu ne son ayaa ayaa be'eeddinoo?» yaageedda. Hizk'k'iyaasi, «Unttunttu ta son de'iyaa ubbabaa be'eeddino; ta shaluwaa minjjiyaa golliyaan de'iyaabaappe taani unttuntta bessabeennabay ayaynne baawa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isayaasi qasseka, «Ne kawoteththa keeththafe ay be7idoo?» gides. Hizqiyaasi, «Ta kawoteththa keeththan diza ubbaa be7ida; ta bessontta ashshida issi miishshika deenna» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሳያሲ ቃሴካ፥ «ኔ ካዎቴ ኬፌ ኣይ ቤኢዶ?» ጊዴስ። ሂዝቂያሲ፥ «ታ ካዎቴ ኬን ዲዛ ኡባ ቤኢዳ፤ ታ ቤሶንታ ኣሺዳ ኢሲ ሚሺካ ዴና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እሳያስ ዛሪድ፥ “ኤንቲ ነ ሶን አይ አይ በእዶና?” ያግድ ኦይችስ። ህዝቅያስ፥ “ኤንቲ ታ ጋን ደእያ ኡባባ በእዶሶና፤ ታ ሻሉዋ ምንጃ ኬን ደእያባፐ ታኒ ኤንታ በሶናባይ ባዋ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isayaasi zaaridi, “Enti ne son ay ay be7idonaa?” yaagidi oychis. Hizqiyaasi, “Enti ta gadhon de7iya ubbaba be7idosona; ta shaluwa minja keethan de7iyabaape taani enta bessonnabay baawa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነቢዩም፣ “በቤተ መንግሥትህ ያዩት ምንድን ነው?” አለው። ሕዝቅያስም፣ “በቤተ መንግሥቴ ያለውን ሁሉ አይተዋል፤ ከንብረቴ ያላሳየኋቸው ምንም ነገር የለም” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢሳይያስም “በቤተ መንግሥቱ ምን አዩ?” ሲል ጠየቀው። ሕዝቅያስም “ሁሉን ነገር አይተዋል፤ በግምጃ ቤት ካለው ሀብት ሁሉ ለእነርሱ ያላሳየኋቸው ምንም ነገር የለም” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢሳይያስ ከዓ “ኣብ ቤትካኸ እንታይ ረአዩ?” ኢሉ ጠየቖ። ሕዝቅያስ ድማ “ኣብ ቤተይ ዘሎ ዅሉ ሪኦም እዮም። ካብቲ ኣብ መዝገበይ ዘሎ ዅሉ ዘየርአኽዎም ሓደ እኳ የለን” ኢሉ መለሰሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ፡ ኣብ ቤትካኸ እንታይ ረኣዩ ኢሉ ሐተተ። ህዝቅያስ ድማ፡ ኣብ ቤተይ ዘሎ ዂሉ ርእዮም፡ ካብቲ ኣብ መዛግበይ ዘሎ ዂሉ ሓንቲ እኳ ዘየርኤኽዎም የልቦን፡ ኢሉ መለሰ። |