Isaiah 39:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ነብዪ ኢሳይያስ ናብ ንጉስ ህዝቅያስ መጺኡ፡ እዞም ሰባት እዚኣቶም እንታይ ኢሎም፧ ካበይከ መጺኦምካ? ሽዑ ህዝቅያስ፡ ካብ ርሑቕ ሃገር፡ ካብ ባቢሎን መጺኦምኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢዩም ኢሳይያስ ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ መጥቶ፥ “እነዚህ ሰዎች ምን አሉ? ከወዴትስ መጡ?” አለው። ሕዝቅያስም፥ “ከሩቅ ሀገር ከባቢሎን መጡ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነቢዩም ኢሳይያስ ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ መጥቶ። እነዚህ ሰዎች ምን አሉ? ከወዴትስ መጡልህ? አለው። ሕዝቅያስም። ከሩቅ አገር ከባቢሎን መጡልኝ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነቢዩም ኢሳይያስ ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ መጥቶ፦ “እነዚህ ሰዎች ምን አሉ? ከወዴትስ መጡልህ?” አለው። ሕዝቅያስም፦ “ከሩቅ አገር ከባቢሎን መጡልኝ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ትምቢትያ ኦድያ እስያስ ካትያ ህዝቂያሳኮ ዪደ፥ “ሀ አሳቱ ዋጌድኖ? ኡንቱንቱ ሀቃፐ ዬድኖ?” ያግ ኦቼዳ። ህዝቂያስ፥ “ኡንቱንቱ ታኮ ሃኮ ጋድያፐ፥ ባብሎነፐ ዬድኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, timbbitiyaa odiyaa Isiyaasi Kaatiyaa Hizk'k'iyaasakko yiide, «Ha asatuu waageeddinoo? Unttunttu hak'appe yeeddino?» yaagi oochcheedda. Hizk'k'iyaasi, «Unttunttu taakko haakko gadiyaappe, Baablooneppe yeeddino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye nabe Isayaasi kawo Hizqiyaasakko yiidi, «Ha asati nena ay gidoo? Istti neekko awappe yidoo?» gi oychchides. Hizqiyaasikka zaaridi izas, «Ha asati taakko haako biittafe Baabilooneppe yida» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ናቤ ኢሳያሲ ካዎ ሂዝቂያሳኮ ዪዲ፥ «ሃ ኣሳቲ ኔና ኣይ ጊዶ? ኢስቲ ኔኮ ኣዋፔ ዪዶ?» ጊ ኦይቺዴስ። ሂዝቂያሲካ ዛሪዲ ኢዛስ፥ «ሃ ኣሳቲ ታኮ ሃኮ ቢታፌ ባቢሎኔፔ ዪዳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናበይ እሳያስ ካዋ ህዝቅያሳኮ ብድ፥ “ሀ አሳት ዎይግዶና? አዉፐ ይዶና?” ያግድ ኦይችስ። ህዝቅያስ፥ “ኤንቲ ታኮ፥ ሃሆ ቢታ ባብሎነፐ ይዶሶና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabey Isayaasi kawa Hizqiyaasako bidi, “Ha asati woygidona? Awupe yidona?” yaagidi oychis. Hizqiyaasi, “Enti taako, haaho biitta Babiloonepe yidosona” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ነቢዩ ኢሳይያስ ወደ ንጉሡ ሕዝቅያስ መጥቶ፣ “እነዚያ ሰዎች ምን አሉህ? ወደ አንተ ዘንድ የመጡትስ ከየት ነው?” አለው። ሕዝቅያስም፣ “ወደ እኔ የመጡት ከሩቅ አገር፣ ከባቢሎን ነው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም ጊዜ ነቢዩ ኢሳይያስ ወደ ንጉሥ ሕዝቅያስ ሄዶ “እነዚህ ሰዎች ከወዴት መጡ? ምንስ ነገሩህ?” ብሎ ጠየቀው። ሕዝቅያስም “እነርሱ የመጡት ባቢሎን ከሚባል ከሩቅ አገር ነው” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ነቢይ ኢሳይያስ ናብ ንጉስ ሕዝቅያስ መፂኡ “እዞም ሰባት እንታይ በሉኻ? ካበይከ መፁ?” በሎ። ንጉስ ሕዝቅያስ ድማ “ኻብ ርሑቕ ሃገር፥ ካብ ባቢሎን ዝመፁ እዮም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነብዪ ኢሳይያስ ናብ ንጉስ ህዝቅያስ መጺኡ፡ እዞም ሰባት እንታይ በሉ ካበይከ ናባኻ መጹ በሎ። ህዝቅያስ ድማ፡ ካብ ርሑቕ ሃገር፡ ካብ ባቢሎን ናባይ ዝመጹ እዮም፡ በለ። |