Isaiah 38:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪድ ንህዝቅያስ ንገሮ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦኻ ዳዊት ከምዚ ይብል፦ ጸሎትካ ሰሚዐ፡ ንብዓትካ ርእየ። እንሆ፡ ዓሰርተ ሓሙሽተ ዓመት ኣብ ልዕሊ ዕድመኹም ክውስኸልኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሂድ፤ ሕዝቅያስን እንዲህ በለው፦ የአባትህ የዳዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጸሎትህን ሰምቻለሁ፤ እንባህንም አይቻለሁ፤ እነሆ፥ በዕድሜህ ላይ ዐሥራ አምስት ዓመት እጨምራለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሂድ፥ ሕዝቅያስን እንዲህ በለው። የአባትህ የዳዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጸሎትህን ሰምቻለሁ፥ እንባህንም አይቻለሁ፤ እነሆ፥ በዕድሜህ ላይ አሥራ አምስት ዓመት አጨምራለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሂድ፥ ሕዝቅያስን እንዲህ በለው፦ የአባትህ የዳዊት አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ጸሎትህን ሰምቻለሁ፥ እንባህንም አይቻለሁ፤ እነሆ፥ በዕድሜህ ላይ ዐሥራ አምስት ዓመት እጨምራለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ባደ፤ ህዝቂያሳ፥ መና ጎዳይ ነ ማይዛ አዉዋ ዳዊታ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ነ ዎሳ ስሳድ፤ ነ አፎካ በኣድ። ነ ላይ ቦላ ታን ነዉ ታማነ እቼሹ ላይ ጉጃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Baade; Hizk'k'iyyaasa, Med'inaa Goday ne mayzza aawuwaa Daawita S'oossay hawaadan yaagee; ‹Taani ne woosaa sisaad; ne afotsaakka be'aad. Ne laytsaa bolla taani new tammanne ichcheshu laytsaa gujjana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi, «Neni baada Hizqiyaasa, ‹GODAY ne aawaa Dawite Xoossay, Tani ne woosaa siyadis; ne afunththaaka be7adis. Ne layththa bolla tani nees tammanne ichchashu layth gujjana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ፥ «ኔኒ ባዳ ሂዝቂያሳ፥ ‹ጎዳይ ኔ ኣዋ ዳዊቴ ጾሳይ፥ ታኒ ኔ ዎሳ ሲያዲስ፤ ኔ ኣፉንካ ቤኣዲስ። ኔ ላይ ቦላ ታኒ ኔስ ታማኔ ኢቻሹ ላይ ጉጃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባዳ ህዝቅያሳኮ፥ ጎዳይ ነ ማይዛ ዳዊታ ፆሳይ፥ “ታኒ ነ ዎሳ ስአስ፤ ነ አፉ በአስ። ነ ላይ ቦላ ታኒ ታማነ እቻሹ ላይ ጉጃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Bada Hizqiyaasako, Goday ne mayza Dawita Xoossay, “Taani ne woosa si7as; ne afuthaa be7as. Ne laytha bolla taani tammanne ichashu laytha gujana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሂድና ለሕዝቅያስ እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ‘የአባትህ የዳዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ጸሎትህን ሰምቻለሁ፤ እንባህንም አይቻለሁ፤ በዕድሜህም ላይ ዐሥራ አምስት ዓመት እጨምርልሃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ወደ ሕዝቅያስ ሄደህ እንዲህ በለው፤ ‘እነሆ፥ የቀድሞ አባትህ የዳዊት አምላክ እኔ እግዚአብሔር ጸሎትህን ሰምቼአለሁ፤ እንባህንም አይቼአለሁ፤ ስለዚህም በዕድሜህ ላይ ዐሥራ አምስት ዓመት ጨምሬልሃለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኪድ እሞ ንሕዝቅያስ ‘እግዚኣብሄር ኣምላኽ ዳዊት ኣቦኻ፥ ፀሎትካ ሰሚዐ፤ ንብዓትካውን ሪአ፤ እንሆ፥ ኣብ ልዕሊ ዕድሜኻ፥ ዓሰርተ ሓሙሽተ ዓመት ክውስኸልካ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪድ እሞ ንህዝቅያስ ንገሮ፡ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ ዳዊት ኣቦኻ፡ ጸሎትካ ሰሚዔ፡ ንብዓትካ ርእየ፡ እንሆ፡ ኣብ ዕድሜኻ ዓሰርተው ሓሙሽተ ዓመት ክውስኸልካ እየ። |