Isaiah 38:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኬድሕነኒ ተዳልዩ ነበረ። ስለዚ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኵሉ መዓልትታት ህይወትና መዝሙረይ ብመሳርሒታት ክንዝምር ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታዬ ሆይ አንተ መድኀኒቴ ነህ፤ ስለዚህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት አውታር ባለው ዕቃ አንተን ማመስገንን አላቋርጥም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ያድነኛል፤ ስለዚህ በዕድሜያችን ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት ቅኔዎችን አውታር ባለው ዕቃ እንዘምራለን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ያድነኛል፤ ስለዚህ በዕድሜያችን ዘመን ሁሉ በጌታ ቤት ቅኔዎችን አውታር ባለው መሣሪያ እንዘምራለን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ታና አሻና፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኑን ኑ ደኡዋ ላይ ኡባን፥ መና ጎዳ ጎልያን ባቀቴዳ ክርያን ዋጸቴዳ ዲን የጻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday taana ashshana; hewaa diraw, nuuni nu de'uwaa laytsaa ubbaan, Med'inaa Godaa golliyaan bak'etteedda kiriyaan waas'etteedda diitsaan yes's'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY tana ashshana; hessa gishshas nuni nu de7iza layththata ubbaan, GODAA keeththan waaxettida diiththan yexxana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ታና ኣሻና፤ ሄሳ ጊሻስ ኑኒ ኑ ዴኢዛ ላይታ ኡባን፥ ጎዳ ኬን ዋጼቲዳ ዲን ዬጻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታና አሻና፤ ሄሳ ግሾ፥ ኑኒ ኑ ደኦ ላይ ኡባን፥ ጎዳ ኬን ዲን የፃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday tana ashshana; hessa gisho, nuuni nu de7o laytha ubban, Godaa keethan diithan yexana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ያድነኛል፤ ስለዚህ በዕድሜ ዘመናችን ሁሉ፣ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ፣ አውታር ባለው መሣሪያ እንዘምራለን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ያድነኛል፤ ስለዚህ እኛ በሕይወት ዘመናችን ሁሉ አውታር ባለው የሙዚቃ መሣሪያ የምሥጋና መዝሙር በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንዘምራለን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር እዩ ዘድሕነኒ፤ ስለዙይ ብዅሉ መዓልቲታት ህይወትና፥ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ንመዝሙራት ብመሰንቆ ኽንዝምሮ ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር እዩ ዘድሐነኒ፡ ስለዚ ብመዓልትታት ህይወትና ዂሉ ኣብ ቤት ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ንመዛሙረይ ብመሰንቆ ኽንዝምሮ ኢና። |