Isaiah 38:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኦ ጐይታ፡ ሰባት ካብዚ ነገራት እዚ ይነብሩ፡ ህይወት መንፈሰይ ድማ ኣብዚ ዅሉ ነገር እዚ እዩ ዚነብር። ስለዚ ክትመልሰኒን ህያው ክትገብረኒን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ ሆይ፥ ስለ እር​ስዋ እን​ዲህ አል​ሁህ፤ ነፍ​ሴን አዳ​ን​ሃት፤ ደስ አለኝ፤ በሕ​ይ​ወ​ትም ኖርሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ ሆይ፥ በዚህ ነገር ሰዎች በሕይወት ይኖራሉ፥ በዚህም ሁሉ የመንፈሴ ሕይወት ነው፤ አንተም ፈወስኸኝ ወደ ሕይወትም መለስኸኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ጌታ ሆይ፥ በዚህ ነገር ሰዎች በሕይወት ይኖራሉ፥ በዚህም ሁሉ የመንፈሴ ሕይወት ነው፤ አንተም ፈወስከኝ ወደ ሕይወትም መለስከኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት ጎዳዉ፥ ሀዋንቱ ማላ የዎቱዋን አሳይ ፓጻ ደኤ። ሀይ ታ ፓጻተ ዛራደ፥ ታና ፓጻ ዎርኪ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Godaw, hawanttu mala yewotuwaan Asay pas'a de'ee. Hay ta pas'atetsaa zaaraade, taana pas'a wotsaarikkii!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeet Godawu heytantta mala yo7otan asay paxa dees. Ta ayanaykka heytanttan de7o demmana. Ne tana paththadasa, tana shemppora paxa woththadasa!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤት ጎዳዉ ሄይታንታ ማላ ዮኦታን ኣሳይ ፓጻ ዴስ። ታ ኣያናይካ ሄይታንታን ዴኦ ዴማና። ኔ ታና ፓዳሳ፥ ታና ሼምፖራ ፓጻ ዎዳሳ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳዉ፥ ሀይሳ መላ ሴራን አሳይ ደኦን ደኤስ። ሀእ ታ ፓያተ ዛራዳ፥ ታና ደኦን ዎ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaw, haysa mela seeran asay de7on de7ees. Ha77i ta payyatetha zaarada, tana de7on wotha!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌታ ሆይ፤ ሰዎች በእነዚህ ነገሮች ይኖራሉ፤ መንፈሴም እንዲሁ በእነዚህ ሕይወትን ያገኛል፤ ፈወስኸኝ፤ በሕይወትም አኖርኸኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነፍሴ ካንተ ሕይወትን ታገኛለች፤ ለመንፈሴ ዕረፍትን ስጣት፤ ጤንነቴን እንደ ነበረ አድርግልኝ፥ ሕይወትንም ስጠኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ ጐይታ፥ ሰብ በዝ ኸምዙይ እዩ ብህይወት ዝነብር፤ ህይወት መንፈሰይ ከዓ በዝ ዅሉ እዩ፤ ኣሕውየኒ፤ ህይወትውን ምለሰለይ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር፡ ሰብ በዚ ኸምዚ እዩ ብህይወት ዚነብር፡ ህይወት መንፈሰይ ከኣ በዚ ዂሉ እዩ። እምበኣርሲ ኣሕውየኒ ህይወትውን ምለሰለይ።