Isaiah 38:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኦ ጐይታ፡ ሰባት ካብዚ ነገራት እዚ ይነብሩ፡ ህይወት መንፈሰይ ድማ ኣብዚ ዅሉ ነገር እዚ እዩ ዚነብር። ስለዚ ክትመልሰኒን ህያው ክትገብረኒን ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ ሆይ፥ ስለ እርስዋ እንዲህ አልሁህ፤ ነፍሴን አዳንሃት፤ ደስ አለኝ፤ በሕይወትም ኖርሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ ሆይ፥ በዚህ ነገር ሰዎች በሕይወት ይኖራሉ፥ በዚህም ሁሉ የመንፈሴ ሕይወት ነው፤ አንተም ፈወስኸኝ ወደ ሕይወትም መለስኸኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታ ሆይ፥ በዚህ ነገር ሰዎች በሕይወት ይኖራሉ፥ በዚህም ሁሉ የመንፈሴ ሕይወት ነው፤ አንተም ፈወስከኝ ወደ ሕይወትም መለስከኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቤት ጎዳዉ፥ ሀዋንቱ ማላ የዎቱዋን አሳይ ፓጻ ደኤ። ሀይ ታ ፓጻተ ዛራደ፥ ታና ፓጻ ዎርኪ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeet Godaw, hawanttu mala yewotuwaan Asay pas'a de'ee. Hay ta pas'atetsaa zaaraade, taana pas'a wotsaarikkii! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeet Godawu heytantta mala yo7otan asay paxa dees. Ta ayanaykka heytanttan de7o demmana. Ne tana paththadasa, tana shemppora paxa woththadasa! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤት ጎዳዉ ሄይታንታ ማላ ዮኦታን ኣሳይ ፓጻ ዴስ። ታ ኣያናይካ ሄይታንታን ዴኦ ዴማና። ኔ ታና ፓዳሳ፥ ታና ሼምፖራ ፓጻ ዎዳሳ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳዉ፥ ሀይሳ መላ ሴራን አሳይ ደኦን ደኤስ። ሀእ ታ ፓያተ ዛራዳ፥ ታና ደኦን ዎ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaw, haysa mela seeran asay de7on de7ees. Ha77i ta payyatetha zaarada, tana de7on wotha! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታ ሆይ፤ ሰዎች በእነዚህ ነገሮች ይኖራሉ፤ መንፈሴም እንዲሁ በእነዚህ ሕይወትን ያገኛል፤ ፈወስኸኝ፤ በሕይወትም አኖርኸኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነፍሴ ካንተ ሕይወትን ታገኛለች፤ ለመንፈሴ ዕረፍትን ስጣት፤ ጤንነቴን እንደ ነበረ አድርግልኝ፥ ሕይወትንም ስጠኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ ጐይታ፥ ሰብ በዝ ኸምዙይ እዩ ብህይወት ዝነብር፤ ህይወት መንፈሰይ ከዓ በዝ ዅሉ እዩ፤ ኣሕውየኒ፤ ህይወትውን ምለሰለይ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ እግዚኣብሄር፡ ሰብ በዚ ኸምዚ እዩ ብህይወት ዚነብር፡ ህይወት መንፈሰይ ከኣ በዚ ዂሉ እዩ። እምበኣርሲ ኣሕውየኒ ህይወትውን ምለሰለይ። |