Isaiah 38:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንታይ ክብል እየ፧ ተዛሪቡኒን ባዕሉ እዩ ገይርዎን፤ ዓመታተይ ኣብ ምረት ነፍሰይ ልስሉስ ክኸይድ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐይኖች ደከሙ፤ ወደ ሰማይም ወደ እግዚአብሔር ማየት አልቻልሁም። ጌታ ሆይ፦ ይቅር በለኝ፤ የሰውነቴንም መከራ አርቅልኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምን እላለሁ? እርሱ ተናግሮኛል፥ እርሱ ራሱም ይህን አድርጎአል፤ በዘመኔ ሁሉ ስለ ነፍሴ ምሬት ቀስ ብዬ እሄዳለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ግን ምን እላለሁ? እርሱ ተናግሮኛል፥ እርሱ ራሱም ይህን አድርጎአል፤ በዘመኔ ሁሉ ስለ ነፍሴ ምሬት ቀስ ብዬ እሄዳለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋ ኡባ ጾሳይ እ ባረ ሁጲያን ኦዳ፤ ያትና፥ ታን አያ ጋናዉ ዳንዳያይታ? ታ ሸምፑ ሎይ ኡንኤቴዳ ድራዉ፥ ታ ላይ ኡባን አሽከተን ሀመታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaa ubbaa S'oossay I bare huup'iyaan ootseedda; yaatina, taani ayaa gaanaw danddayayitaa? Ta shemppuu loytsi un"etteedda diraw, ta laytsaa ubbaan ashkketetsaan hamettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin ta ay gaanee? Izi ba hu7era taas yootides; qasseka ba hu7era hayssa ooththides; Ta shemppoya keehippe ceecida gishshas, ta de7o layth ubbaan ashketeththan baana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ታ ኣይ ጋኔ? ኢዚ ባ ሁኤራ ታስ ዮቲዴስ፤ ቃሴካ ባ ሁኤራ ሃይሳ ኦዴስ፤ ታ ሼምፖያ ኬሂፔ ጬጪዳ ጊሻስ፥ ታ ዴኦ ላይ ኡባን ኣሽኬቴን ባና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳ ኡባ ኦዳይ ጎዳ፤ ታኒ አይ ጋናዉ ዳንዳእያና? ታ ሸምፖይ ኡንኤትዳ ግሾ፥ ታ ላይ ኡባ አሽከተን ዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysa ubbaa oothiday Godaa; taani ay gaanaw danda7iyana? Ta shempoy un7etida gisho, ta laytha ubbaa ashketethan daana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ ምን እላለሁ? እርሱ ተናግሮኛል፤ ራሱ ደግሞ ይህን አድርጓል፤ ስለ ነፍሴ ጭንቀት፣ ዕድሜዬን ሁሉ በትሕትና እሄዳለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ሁሉ ያደረገው እግዚአብሔር ራሱ ስለ ሆነ፥ ምን ማለት እችላለሁ? ከምሬቴ የተነሣ እንቅልፌ ሁሉ ጠፍቶ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንታይ እሞ ኽብል እየ፤ ንሱ ተዛሪቡኒ ኣሎ፤ ንሱ ኸዓ ገበሮ፤ ብዛዕባ ምረት ነፍሰይ ብዅለን ዓመታተይ፥ ብህድኣት ክመላለስ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንታይ እሞ ኽብል ንሱ ተዛሪቡኒ ኣሎ፡ ንሱ ኸኣ ገበሮ። ብዛዕባ ምረት ነፍሰይ ብዂለን ዓመታተይ ብህድኣት ክመላለስ እየ። |