Isaiah 38:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በቲ ዘመን እቲ ህዝቅያስ ክሳዕ ሞት ሓመመ። ሽዑ ነቢይ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ናብኡ መጺኡ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ክትመውት ኢኻ እሞ፡ ብህይወት ኣይትነብርን ኢኻ እሞ፡ ቤትካ ኣሰራርሓ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ወራት ሕዝ​ቅ​ያስ ለሞት እስ​ኪ​ደ​ርስ ታመመ። ነቢ​ዩም የአ​ሞጽ ልጅ ኢሳ​ይ​ያስ ወደ እርሱ መጥቶ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ትሞ​ታ​ለህ እንጂ በሕ​ይ​ወት አት​ኖ​ር​ምና ቤት​ህን አስ​ተ​ካ​ክል” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ወራት ሕዝቅያስ ለሞት እስኪደርስ ታመመ። ነቢዩም የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ወደ እርሱ መጥቶ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ትሞታለህ እንጂ በሕይወት አትኖርምና ቤትህን አስተካክል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ጊዜ ሕዝቅያስ ለሞት በሚያደርስ ህመም ታመመ። ነቢዩም የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ወደ እርሱ መጥቶ፦ “ጌታ እንዲህ ይላል፦ ትሞታለህ እንጂ በሕይወት አትኖርምና ቤትህን አስተካክል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ካቲ ህዝቂያስ ሀርጊደ፥ ሀይቃና ማቴዳ። ያት ደእሽን አሞጻ ናአይ ትምቢትያ ኦድያ እስያስ አኮ ቢደ፥ “መና ጎዳይ ኔና፥ ‘ኔን ሀይቃሳፐ አትና ፓጻካ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ነ ጎልያ ጊግሳ’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Kaatii Hizk'k'iyaasi harggiide, hayk'k'ana mateedda. Yaati de'ishshin Amoos'a na'ay timbbitiyaa odiyaa Isiyaasi aakko biide, «Med'inaa Goday neena, ‹Neeni hayk'k'aasappe attina pas'akka; hewaa diraw, ne golliyaa giigissa› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Kawo Hizqiyaasi hargidi, hayqqana matides. Histtiin Amoxe naa nabe Isayaasi izakko biidi, «GODAY nena, ‹Neni hayqqanaappe attiin hargezappe paxakka; hessa gishshas ne keeththaa giigsa› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ካዎ ሂዝቂያሲ ሃርጊዲ፥ ሃይቃና ማቲዴስ። ሂስቲን ኣሞጼ ና ናቤ ኢሳያሲ ኢዛኮ ቢዲ፥ «ጎዳይ ኔና፥ ‹ኔኒ ሃይቃናፔ ኣቲን ሃርጌዛፔ ፓጻካ፤ ሄሳ ጊሻስ ኔ ኬ ጊጊሳ› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ካዎይ ህዝቅያስ ሀርግድ፥ ሀይቃናዉ ማትስ። አሞፀ ናአይ ናበይ እሳያስ እያኮ ብድ፥ ጎዳይ፥ “ነ ሀይቃና ሀንያ ግሾ ነ ኬ ጊግሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode kawoy Hizqiyaasi hargidi, hayqanaw matis. Amoxe na7ay nabey Isayaasi iyako bidi, Goday, “Ne hayqana haniya gisho ne keetha giigisa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ ጊዜ ሕዝቅያስ ታመመ፤ ሞት አፋፍ ደረሰ፤ የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስም ወደ እርሱ መጥቶ፣ “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ከሕመምህ አትድንም፤ ትሞታለህና ቤትህን አሰናዳ’ ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ዘመን ንጉሥ ሕዝቅያስ በጠና ታሞ ለመሞት ተቃርቦ ነበር፤ የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስ ሊጐበኘው ወደ እርሱ ሄዶ “እግዚአብሔር ‘ከሕመምህ አትድንም፤ መሞትህም ስለማይቀር ቤትህን አዘጋጅ’ ብሎሃል” ሲል ነገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ዘመን እቱይ ሕዝቅያስ ንሞት ክሳዕ ዝበፅሕ ሓመመ። ነቢይ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅ ከዓ ናብኡ መፂኡ፥ “እግዚኣብሄር ‘ክትመውት ኢኻ እምበር ብህይወት ኣይትነብርን ኢኻሞ፥ ቤትካ ኣመዓራሪ’ ይብለካ ኣሎ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ዘመን እቲ ህዝቅያስ ንሞት ክሳዕ ዚዋላእ ሐመመ። ነብዪ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ከኣ ናብኡ መጺኡ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ክትመውት ኢኻ እምበር፡ ኣይክትሐውን ኢኻ እሞ፡ ብናይ ሓዳርካ ተላቦ፡ በሎ።