Isaiah 37:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ትርሓካ ንጉስ ኩሽ ድማ፡ ምሳኻትኩም ኪዋጋእ ወጺኡ ኣሎ፡ ክብል ሰምዐ። ነዚ ምስ ሰምዐ ድማ ናብ ህዝቅያስ ልኡኻት ሰደደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “የኢ​ት​ዮ​ጵያ ንጉሥ ቲር​ሐቅ ሊዋ​ጋህ መጥ​ቶ​አል” የሚል ወሬ ሰማ። በሰ​ማም ጊዜ ወደ ሕዝ​ቅ​ያስ መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላከ፤ እን​ዲህ ሲል፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። የኢትዮጵያ ንጉሥ ቲርሐቅ ሊዋጋህ መጥቶአል የሚል ወሬ ሰማ። በሰማም ጊዜ ወደ ሕዝቅያስ መልእክተኞችን ላከ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአሦርም ንጉሥ፦ “የኢትዮጵያ ንጉሥ ቲርሐቅ ሊዋጋህ መጥቷል” የሚል ወሬ ሰማ። ይህን በሰማም ጊዜ ወደ ሕዝቅያስ መልእክተኞችን ላከ፥ እንዲህም አለው፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ሳናክሬብ፥ “ቶጵያ ካቲ ትርሃቅ ኔና ኦላናዉ ዬዳ” ያግያ ኦዱዋ ስሴዳ። ህዝቂያሳዉ ሀዋዳን ያግ ኪቴዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Sanaakireebi, «Toop'p'iyaa Kaatii Tirihaak'i neena olanaw yeedda» yaagiyaa oduwaa siseedda. Hizk'k'iyaasaw hawaadan yaagi kiitteedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Senakireemey, Tophphiya Kawo Tiraaqey iza olana yizayssa siyides; hessa siyida mala Hizqiyaasas kiita yeddidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ሴናኪሬሜይ፥ ቶጵያ ካዎ ቲራቄይ ኢዛ ኦላና ዪዛይሳ ሲዪዴስ፤ ሄሳ ሲዪዳ ማላ ሂዝቂያሳስ ኪታ ዬዲዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ሳናክሬም፥ “ቶጰ ካዎይ ትርሃቅ ነና ኦላናዉ ይስ” ግያ ኦዳ ስእድ፥ ህዝቅያሳስ ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Sanakreemi, “Tophe kawoy Tirihaaqi nena olanaw yis” giya odaa si7idi, Hizqiyaasas haysada yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም ሰናክሬም፣ የኢትዮጵያ ንጉሥ ቲርሐቅ ሊወጋው መምጣቱን ሰማ፤ ይህንም እንደ ሰማ ወደ ሕዝቅያስ መልእክተኞች ላከ፤ እንዲህም አለ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በኢትዮጵያ ንጉሥ በቲርሃቃ የሚመራ የግብጽ ሠራዊት እነርሱን ለመውጋት በመገሥገሥ ላይ መሆኑን አሦራውያን ሰሙ፤ የአሦር ንጉሥ ይህን በሰማ ጊዜ ወደ ሕዝቅያስ እንዲህ የሚል ደብዳቤ በመልእክተኛ እጅ ላከ፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰናክሬም፥ “ቲርሃቅ ንጉስ ኢትዮጵያ ኽዋግአካ ይመፅእ ኣሎ” ዝብል ወረ ምስ ሰምዐ፥ ናብ ሕዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ኸምዙይ ኢሉ ልኡኻት ለኣኸ፦
Amharic Tigrinya 2011 ብዛዕባ ቲርሃቃ ንጉስ ኢትዮጵያ፡ ኪዋግኣካ ወጺኡ ኣሎ፡ ዚብል ወረ ሰምዔ። እዚ ምስ ሰምዔ ኸኣ፡ ከምዚ ዚብሉ ልኡኻት ናብ ህዝቅያስ ለኣኸ፡