Isaiah 37:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምናልባት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ነቲ ንጉስ ኣሶር ጐይታኡ ነቲ ህያው ኣምላኽ ኪጸርፎ ዝለኣኾ ረብሳኬ ክሰምዖ ይኽእል እዩ፣ ነቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝሰምዖ ዘረባ ኸኣ ኪገንሖ እዩ። ስለዚ ነቶም ዝተረፉ ተረፍ ጸሎትኩም ኣልዕሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምናልባት በሕያው አምላክ ላይ ይገዳደር ዘንድ ጌታው የአሦር ንጉሥ የላከውን የራፋስቂስን ቃል አምላክህ እግዚአብሔር ይሰማ እንደ ሆነ፥ አምላክህ እግዚአብሔርም ስለ ሰማው ቃል ይገሥጸው እንደ ሆነ፥ ስለዚህ ለቀረው ቅሬታ ጸልይ” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምናልባት በሕያው አምላክ ላይ ይገዳደር ዘንድ ጌታው የአሦር ንጉሥ የላከውን የራፋስቂስን ቃል አምላክህ እግዚአብሔር ይሰማ እንደ ሆነ፥ አምላክህ እግዚአብሔር ስለ ሰማው ቃል ይገሥጸው እንደ ሆነ፥ ስለዚህ ለቀረው ቅሬታ ጸልይ አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምናልባት በሕያው አምላክ ላይ ይገዳደር ዘንድ አለቃው የአሦር ንጉሥ የላከውን የራፋስቂስን ቃል አምላክህ ጌታ ሰምቶ እንደሆነ፥ አምላክህ ጌታም ስለ ሰማው ቃል ይገሥጸው እንደሆን፥ ስለዚህ አንተም በሕይወት ስለተረፉት ቅሬታ ጸልይ አሉት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ደኡዋ ጾሳ ሸቃናዳን፥ አ ጎዳይ፥ አሶረ ካቲ፥ ኪቴዳ ጋዳዋ ቃላ መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ስሰናን አገና። ቃይ መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ሄ ስሴዳ ቃላ ሀዳን አ ሙረናን አገና። ሄዋ ድራዉ፥ ኑ አሳ ግዶን ፓላህ አታናዋንቶ ዎሳ!’ ያጌ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | De'uwaa S'oossaa shek'k'anaadan, Aa goday, Asoore kaatii, kiitteedda gadaawaa k'aalaa Med'inaa Goday ne S'oossay sisennan aggena. K'ay Med'inaa Goday ne S'oossay he siseedda k'aalaa hadan Aa murenan aggena. Hewaa diraw, nu asaa giddon palahi attanawanttoo woossa!› yaagee» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | De7o Xoossaa cayana mala iza godaa Asoore kawoy kiittida ola gadawa qaala GODAA ne Xoossay siyontta aggenna. Qasse GODAA ne Xoossay he siyida qaalaa gaason iza qaxxayontta aggenna. Hessa gishshas neni shemppora paxa attida cashata gishshas woossa› gees» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴኦ ጾሳ ጫያና ማላ ኢዛ ጎዳ ኣሶሬ ካዎይ ኪቲዳ ኦላ ጋዳዋ ቃላ ጎዳ ኔ ጾሳይ ሲዮንታ ኣጌና። ቃሴ ጎዳ ኔ ጾሳይ ሄ ሲዪዳ ቃላ ጋሶን ኢዛ ቃጻዮንታ ኣጌና። ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ሼምፖራ ፓጻ ኣቲዳ ጫሻታ ጊሻስ ዎሳ› ጌስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ደኦ ፆሳ ጫያናዳ እያ ጎዳይ፥ አሶረ ካዎይ፥ ኪትዳ ሀላቃ ቃላ ጎዳይ ነ ፆሳይ ስኦና አገና። ቃስ ጎዳይ ነ ፆሳይ ሄ ቃላ ጋሶን እያ ሴሮና አገና። ሄሳ ግሾ፥ አሳ ግዶፈ አታናይሳታስ ዎሳ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | De7o Xoossaa cayanaada iya goday, Asoore kawoy, kiitida halaqaa qaala Goday ne Xoossay si7onna aggenna. Qassi Goday ne Xoossay he qaala gaason iya seeronna aggenna. Hessa gisho, asaa giddofe attanaysatas woossa” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕያው አምላክን ይገዳደር ዘንድ ጌታው የአሦር ንጉሥ የላከውን የጦር አዛዡን ቃል እግዚአብሔር አምላክህ ይሰማ ይሆናል፤ እግዚአብሔር አምላክህም ሰምቶ ይገሥጸው ይሆናል፤ ስለዚህ አንተም በሕይወት ለተረፉት ቅሬታዎች ጸልይ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአሦር ንጉሥ ሕያው እግዚአብሔርን እንዲሰድብለት ከፍተኛ ባለሥልጣኑን ልኮአል፤ አምላክህ እግዚአብሔር ይህን ስድብ ሰምቶ ተሳዳቢውን ይቀጣ ይሆናል፤ ስለዚህ ከሕዝባችን መካከል በሕይወት ስለሚተርፉት እባክህ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ጸልይ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ኣሶር ንራፋስቂስ፥ ነቲ ንህያው ኣምላኽ ክፃረፍ ዝለኣኾ፥ ናይ ራፋስቂስ ፀርፊ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ሰሚዑ፥ ነቲ ዝተፃረፈ ይቐፅዖ ይኸውን። ንስኻ ኸዓ ምእንቲ እቲ ተሪፉ ዘሎ ተረፍ ፀሎት ግበር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምናልባሽ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ነተን ቃላት ናይቲ ንህያው ኣምላኽ ኪጸርፍ ኢሉ ጐይታኡ፡ ንጉስ ኣሶር፡ ዝለኣኾ ረብሳቄ ሰሚዑ ይህሉ፡ ስለ እዘን እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝሰምዔን ቃላት ከኣ ኪቐጽዖ እዩ። ስለዚ ነቲ ተሪፉ ዘሎ ተረፍሲ ጸሎት ኣዕርግ። |