Isaiah 37:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ድማ፡ ህዝቅያስ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሎሚ መዓልቲ ጸበባን መቕጻዕትን ጸርፍን እያ፡ ምኽንያቱ እቶም ውሉድ ተወሊዶም፡ ንኽወልዱ ድማ ሓይሊ ስለ ዘየለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም፥ “ሕዝ​ቅ​ያስ እን​ዲህ ይላል፦ ይህ ቀን የመ​ከ​ራና የተ​ግ​ሣጽ፥ የዘ​ለ​ፋም ቀን ነው፤ ልጆች የሚ​ወ​ለ​ዱ​በት ጊዜ ደር​ሶ​አል፤ ለመ​ው​ለ​ድም ኀይል የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም። ሕዝቅያስ እንዲህ ይላል። ይህ ቀን የመከራና የተግሣጽ የዘለፋም ቀን ነው፤ ልጆች የሚወለዱበት ጊዜ ደርሶአል ለመውለድም ኃይል የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም፦ “ሕዝቅያስ እንዲህ ይላል፦ ይህ ቀን የመከራና የተግሣጽ የዘለፋም ቀን ነው፤ ልጆች የሚወለዱበት ጊዜ ደርሶአል ለመውለድም ብርታቱ የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኢስያሳ ኮ ቢደ፥ “ህዝቂያስ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ሀቼ ጋላሳይ መቶ ጋላሳ፥ ሴራ ጋላሳነ ዬላ ጋላሳ። ሄዌካ ናእ የለታናዉ ዎዲ ጋክና፥ ባናደ የላናዉ ምሽራትዉ ዎልቃይ ይያዋ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Isiyaasakko biide, «Hizk'k'iyaasi hawaadan yaagee; ‹Hachche gallassay meto gallassaa, seera gallassanne yeella gallassaa. Hewekka na'i yelettanaw wodii gakkina, bannaade yelanaw mishiratiw wolk'k'ay d'ayiyaawaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika Isayaasas biidi, «Hizqiyaasi, ‹Ha gallassay ceece, qixaatenne kawushshateththa gallassa; hessika nay yelettana hanishin abbey ixxiza gallassa mala gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ኢሳያሳስ ቢዲ፥ «ሂዝቂያሲ፥ ‹ሃ ጋላሳይ ጬጬ፥ ቂጻቴኔ ካዉሻቴ ጋላሳ፤ ሄሲካ ናይ ዬሌታና ሃኒሺን ኣቤይ ኢጺዛ ጋላሳ ማላ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ እሳያሳኮ ብድ፥ ህዝቅያስ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሀ ጋላሳይ መቶ ጋላስ፥ ሴራ ጋላስነ ዬላ ጋላስ። ሄስካ ናእ የለታናዉ ዎደይ ጋክን፥ ባናካዳ የላናዉ ዎልቅ ይዳ ማጫሳ መላ ግድዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Isayaasako bidi, Hizqiyaasi haysada yaagees: “Ha gallasay meto gallas, seera gallasinne yeella gallas. Hessika na7i yeletanaw wodey gakin, bannakada yelanaw wolqi dhayida maccasa mela gidida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም እንዲህ አሉት፤ “ሕዝቅያስ እንዲህ ይላል፤ ‘ይህ ቀን የጭንቀት፣ የተግሣጽና የውርደት ቀን ነው፤ ሕፃናት ሊወለዱ ሲሉ ብርታት እንደሚታጣበት ቀን ሆኗል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ከሕዝቅያስ ተቀብለው ለኢሳይያስ የነገሩት መልእክት ይህ ነበር፦ “ዛሬ የታላቅ መከራ ቀን ነው፤ የሚያሳፍር ቅጣትና ውርደት እየደረሰብን ነው፤ የምትወልድበት ጊዜ ደርሶ ለማማጥ አቅም እንዳነሣት ሴት ሆነናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ድማ ንኢሳይያስ፥ ሕዝቅያስ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እዛ መዓልቲ እዚኣ፥ መዓልቲ ጭንቀትን ዘለፋን ውርደትን እያ። ቈልዑ ዝውለዱሉ ጊዜ በፂሑ፤ ንምውላድ ግና ሓይሊ የለን።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ከኣ በልዎ፡ ህዝቅያስ ከምዚ ይብል፡ ውሉድ ኪውለዱ ቐሪቦም ኣለው፡ ንምውላድ ግና ሓይሊ ተሳኢኑ እዩ እሞ፡ እዛ መዓልቲ እዚኣ መዓልቲ ጸበባን ዘለፋን ጸርፍን እያ።