Isaiah 37:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ድማ ነበርቲ ሒደት ሓይሊ ነበሩ፡ ሰንበዱን ሓፈሩን፡ ከም ሳዕሪ መሮርን ከም ለምለም ኣትክልትን፡ ከም ሳዕሪ ኣብ ናሕስን ከም ስርናይ ቅድሚ ምብቋሉ ዝነፍሐን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እጃቸውንም አዝላለሁ፤ ይደርቃሉም፤ በሰገነት ላይ እንዳለ ደረቅ ሣርም ሳያሸት ዋግ እንደ መታው እህልም ይሆናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ የሚኖሩባቸው ሰዎች እጃቸው ዝሎአል፥ ደንግጠውም ታውከዋል፤ እንደ ምድረ በዳ ሣር፥ እንደ ለመለመም ቡቃያ፥ በሰገነትም ላይ እንዳለ ሣር፥ ሳይሸት ዋግ እንደ መታው እህል ሆነዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ የሚኖሩባቸው ሰዎች እጃቸው ዝሏል፥ ደንግጠውም ታውከዋል፤ እንደ ምድረ በዳ ሣር፥ እንደ ለመለመም ቡቃያ፥ በሰገነትም ላይ እንዳለ ሣር፥ ሳይሸት ዋግ እንደ መታውም እህል ሆነዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ አሳዉ ዎልቃይ እጽና፥ ኡንቱንቱ ካዉሼድኖነ ዬላቴድኖ። ኡንቱንቱ ጋደ ማታ ማላ፤ ጎሻን ሞኬዳ ጫርሻ ማላ። ኡንቱንቱ ጎልያ ሁጲያን ሞክያ ሻራፋዳንነ ካኤናን ደእሽን፥ ትሻን ዋግ ሜዳ ካዳን ሀኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, unttunttu asaw wolk'k'ay is's'ina, unttunttu kawushsheeddinonne yeellateeddino. Unttunttu gade maataa mala; goshshan mokkeedda c'arshshaa mala. Unttunttu golliyaa huup'iyaan mokkiyaa sharafaadaaninne ka"ennan de'ishshin, tishaan waagi meedda katsaadan haneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta deraas wolqqay ixxides; isttika dagammidanne kawuyida. Istti gaden diza doozata mala, mul7o caarechchata mala, keeththa kaaran mokkida maata malanne kessontta qooyda kaththa mala gidida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ዴራስ ዎልቃይ ኢጺዴስ፤ ኢስቲካ ዳጋሚዳኔ ካዉዪዳ። ኢስቲ ጋዴን ዲዛ ዶዛታ ማላ፥ ሙልኦ ጫሬቻታ ማላ፥ ኬ ካራን ሞኪዳ ማታ ማላኔ ኬሶንታ ቆይዳ ካ ማላ ጊዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኤንታ አሳስ ዎልቃይ እፅን፥ ኤንቲ ካዉይዶሶናነ ዬላትዶሶና። ኤንቲ ማታ መላነ ዮጋ ጪሻ መላ። ኤንቲ ኬ ሁጰን ዶልያ ማታ መላነ ሌገይ ኩንድስያ ካ መላ ሀንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, enta asaas wolqay ixin, enti kawuyidosonanne yeellatidosona. Enti maata melanne yooga ciishsha mela. Enti keethaa huuphen doliya maata melanne leegey kundisiya katha mela hanidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሕዝቦቻቸው ኀይል ተሟጥጧል፤ ደንግጠዋል፤ ተዋርደዋልም፤ በሜዳ እንዳሉ ዕፀዋት፣ እንደ ለጋ ቡቃያ፣ በሰገነት ላይ እንደ በቀለ ሣር፣ በእንጭጩ ዋግ እንደ መታው ሆነዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሕዝቦቻቸው ኀይል ተዳክሞአል፤ እነርሱም ተስፋ ቈርጠው ዐፍረዋል፤ እንደ ሜዳ አበባ፥ እንደ ለጋ ሣር፥ በጣራ ላይ እንደሚበቅልና ፈጥኖ እንደሚጠወልግ ጓሳ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብኣተን ዝነብሩ፥ ሰነፉን ደንገፁን ተሃወኹን፤ ከም ሳዕሪ በረኻን፥ ከም ልሙዕ ቘፅልን፥ ከም ሳዕሪ ናሕስን፥ ከምቲ እንተይበቘለ ዝሃጕጕ ዘርእን ኮኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣብኤን ዚነብሩ ሰነፋን ሰምበዱን ሐፈሩን፡ ከም ሳዕሪ መሮርን ከም ልሙዕ ቈጽልን ከም ሳዕሪ ናሕስን ከምቲ ኸይበቘለ ዚሀጕጒ ዘርእን ኰነ። |