Isaiah 37:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ከመይ ጌረ ከም ዝገበርኩዶ ኣይሰማዕኩምን፤ ካብ ጥንቲ ኸኣ፡ ኣነ ከም ዝፈጠርክዎ፧ ሕጂ ኸም ዚኸውን ገበርክዎ፣ ጽላል ከተማታት ኣብ ዑናታት ከተንብሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እኔ ጥንት የሠራሁትን አልሰማህምን? እኔ በቀድሞ ዘመን እንዳደረግሁት፥ አሁንም አሕዛብን በምሽጎቻቸው፥ በጽኑ ከተሞቻቸው የሚኖሩትንም ያጠፉ ዘንድ አዘዝሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ጥንቱን እንደ ሠራሁት፥ ቀድሞውንም እንዳደረግሁት አልሰማህምን? አሁንም የተመሸጉትን ከተሞች የፍርስራሽ ክምር እስኪሆኑ ድረስ እንድታፈርስ አደረግሁህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን እኔ ጥንቱን እንደ ሠራሁት፥ ቀድሞውንም እንዳደረግሁት አልሰማህምን? እሁንም የተመሸጉትን ከተሞች የፍርስራሽ ክምር እስኪሆኑ ድረስ እንድታፈርስ አደረግኩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ዳሮ ዎድያፐ ካሰ፥ ኔን ግምበቴዳ ካታማቱዋ ቆቆፋደ፥ ሹቻ ኬላ ከሳና ማላ፥ ታን ቆፋ ቃቻ ዎዳዋ ኔን ኤራበይኪ? ታን ሀእ ፖልያ ሀልቾቱዋ፥ በን ሀልቻ ዎድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Daro wodiyaappe kase, neeni gimbbetteedda katamatuwaa k'ok'k'ofaade, shuchchaa keelaa kessana mala, taani k'ofaa k'achcha wotseeddawaa neeni erabeykkii? Taani ha"i poliyaa halchchotuwaa, beni halchcha wotsaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tani daro wodeppe kase qachchidayssa, ta beni halchchidayssa ne siyabeekkii? Ha7i gidikko polettana mala ooththadis; nenikka gimbettida katamata laallada shuchcha doore kessana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታኒ ዳሮ ዎዴፔ ካሴ ቃቺዳይሳ፥ ታ ቤኒ ሃልቺዳይሳ ኔ ሲያቤኪ? ሃኢ ጊዲኮ ፖሌታና ማላ ኦዲስ፤ ኔኒካ ጊምቤቲዳ ካታማታ ላላዳ ሹቻ ዶሬ ኬሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዳሮ ዎደፐ ስን ኔኒ ግምበትዳ ካታማታ ላላዳ፥ ሹቻ ኬላ ከሳና መላ፥ ታ ቆፋ ቃቻ ዎዳይሳ ነ ኤራብኪ? ታኒ ሀእ ኦያ ኦሶታ በን ሀልቻ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Daro wodepe sinthe neeni gimbetida katamata laallada, shucha keela kessana mela, ta qofaa qacha wothidaysa ne erabikii? Taani ha77i oothiya oosota beni halcha wothas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ይህን ቀድሞ እንደ ወሰንሁት፣ ጥንትም እንዳቀድሁት፣ አልሰማህምን? አሁን ደግሞ እንዲፈጸም አደረግሁት፤ አንተም የተመሸጉትን ከተሞች የድንጋይ ክምር አደረግሃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከብዙ ጊዜ በፊት ይህን ሁሉ የወሰንኩት እኔ ራሴ መሆኔን አልሰማህምን? ዕቅዱን አውጥቼ አሁን ለፍጻሜ ያደረስኩት እኔ ነኝ፤ የተመሸጉ ከተሞችን የፍርስራሽ ክምር እንድታደርጋቸው ኀይልን የሰጠሁህ እኔ ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነዙይ ካብ ቀደም ከም ዘዳለኽዎ፥ ካብ ጥንቲ ኸዓ ኸም ዝገበርክዎ ኣይሰማዕኻን ዲኻ? ሕዚ ኸዓ፥ እንሆ ኽፍፅሞ እየ፤ ንስኻ ነተን ዕሩዳት ከተማታት ኣፍሪስካ፥ ኵምራ ዑናታት ክትገብረን ገበርኩኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዚ ኻብ ቀደም ከም ዘዳሎኽዎ፡ ካብ ጥንቲ ኸኣ ከም ዝደኰንክዎ፡ ኣይሰማዕካን ዲኻ ሕጂውን ክፍጽሞ እየ፡ ንስኻ ነተን ዕሩዳት ከተማታት ኣፍሪስካ ኲምራ ዖናታት ክትገብረን ኢኻ። |