Isaiah 37:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ብዛዕባኡ እተዛረቦ ቓል እዚ እዩ። እታ ጓል ጽዮን ዝኾነት ድንግል ንዒቓትካን ሰሓቐትካን፤ ጓል የሩሳሌም ኣብ ልዕሌኻ ርእሳ ነቕነቐት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ስለ እርሱ የተናገረው ቃል ይህ ነው፦ ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ ቀላል አድርጋሃለች፤ በንቀትም ሥቃብሃለች፤ የኢየሩሳሌም ልጅ ራስዋን ነቅንቃብሃለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ስለ እርሱ የተናገረው ቃል ይህ ነው። ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ ቀላል አድርጋሃለች፥ በንቀትም ስቃብሃለች፤ የኢየሩሳሌም ልጅ ራስዋን ነቅንቃብሃለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ስለ እርሱ የተናገረው ቃል ይህ ነው፦ ‘ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ ቀላል አድርጋሃለች፥ በንቀትም ስቃብሃለች፤ የኢየሩሳሌም ልጅ ስትሸሽ ራስዋን ነቅንቃብሃለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሳናክሬባዋ ሀዋዳን ያግ ሃሳየ፦ “ጽዮነን ደእያ አሳይ ኔና ካ፤ የሩሳላመ አሳይ ባረ ሁጲያ ቃደ፥ ኔና ቅሊጬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Sanaakireebawaa hawaadan yaagi haasaye: «S'iyoonen de'iyaa Asay neena kad'ee; Yerusaalame Asay bare huup'iyaa k'aatsiide, neena k'iliic'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «GODAY Senakireeme gishshas yootida qaalay, «Geela7oya Xiyoone naya nena kadhadussinne leqqadus. Yerusalaame naya ne baqatishin be7ada ba qoodhe qaaththadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳይ ሴናኪሬሜ ጊሻስ ዮቲዳ ቃላይ፥ «ጌላኦያ ጺዮኔ ናያ ኔና ካዱሲኔ ሌቃዱስ። ዬሩሳላሜ ናያ ኔ ባቃቲሺን ቤኣዳ ባ ቆ ቃዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ጎዳይ ሳናክሬማ ሀይሳዳ ያግስ። ፅዮነ ጌላእያ ነና ካሱ፤ ለቃሱ፤ የሩሳላመ ናእያ ባ ሁጵያ ቃዳ ነና ቦራሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Goday Sanakreema haysada yaagis. Xiyoone geela7iya nena kadhasu; leqasu; Yerusalaame na7iya ba huuphiya qaathada nena borasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር በእርሱ ላይ የተናገረው ቃል ይህ ነው፤ “ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ፣ ንቃሃለች፣ አፊዛብሃለች፤ የኢየሩሳሌም ልጅ፣ አንተ ስትሸሽ ራሷን ነቅንቃብሃለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ እርሱም እግዚአብሔር የተናገረው ቃል ይህ ነው፥ ‘ሰናክሬም ሆይ! የኢየሩሳሌም ሕዝብ አንተን በመናቅ ያፌዙብሃል፤ በምትሸሽበትም ጊዜ ከበስተኋላህ ሆነው ራሳቸውን ይነቀንቁብሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባኡ ኸምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እታ ድንግል ጓል ፅዮን፥ ንዒቓትካን ኣባጪያትልካን ኣላ፤ ጓል ኢየሩሳሌም ድማ፥ ብድሕሬኻ ርእሳ ትንቕንቐልካ ኣላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ብዛዕባኡ ዚብሎ ቓል እዚ እዩ፡ እታ ድንግል ጓል ጽዮን ትንዕቀካን ተላግጸልካን ኣላ፡ ጓል የሩሳሌም ብድሕሬኻ ርእሳ ትንቕንቐልካ ኣላ። |