Isaiah 37:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ብዛዕባኡ እተዛረቦ ቓል እዚ እዩ። እታ ጓል ጽዮን ዝኾነት ድንግል ንዒቓትካን ሰሓቐትካን፤ ጓል የሩሳሌም ኣብ ልዕሌኻ ርእሳ ነቕነቐት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ እርሱ የተ​ና​ገ​ረው ቃል ይህ ነው፦ ድን​ግ​ሊቱ የጽ​ዮን ልጅ ቀላል አድ​ር​ጋ​ሃ​ለች፤ በን​ቀ​ትም ሥቃ​ብ​ሃ​ለች፤ የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ልጅ ራስ​ዋን ነቅ​ን​ቃ​ብ​ሃ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ስለ እርሱ የተናገረው ቃል ይህ ነው። ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ ቀላል አድርጋሃለች፥ በንቀትም ስቃብሃለች፤ የኢየሩሳሌም ልጅ ራስዋን ነቅንቃብሃለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ስለ እርሱ የተናገረው ቃል ይህ ነው፦ ‘ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ ቀላል አድርጋሃለች፥ በንቀትም ስቃብሃለች፤ የኢየሩሳሌም ልጅ ስትሸሽ ራስዋን ነቅንቃብሃለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሳናክሬባዋ ሀዋዳን ያግ ሃሳየ፦ “ጽዮነን ደእያ አሳይ ኔና ካ፤ የሩሳላመ አሳይ ባረ ሁጲያ ቃደ፥ ኔና ቅሊጬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Sanaakireebawaa hawaadan yaagi haasaye: «S'iyoonen de'iyaa Asay neena kad'ee; Yerusaalame Asay bare huup'iyaa k'aatsiide, neena k'iliic'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «GODAY Senakireeme gishshas yootida qaalay, «Geela7oya Xiyoone naya nena kadhadussinne leqqadus. Yerusalaame naya ne baqatishin be7ada ba qoodhe qaaththadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጎዳይ ሴናኪሬሜ ጊሻስ ዮቲዳ ቃላይ፥ «ጌላኦያ ጺዮኔ ናያ ኔና ካዱሲኔ ሌቃዱስ። ዬሩሳላሜ ናያ ኔ ባቃቲሺን ቤኣዳ ባ ቆ ቃዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎዳይ ሳናክሬማ ሀይሳዳ ያግስ። ፅዮነ ጌላእያ ነና ካሱ፤ ለቃሱ፤ የሩሳላመ ናእያ ባ ሁጵያ ቃዳ ነና ቦራሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goday Sanakreema haysada yaagis. Xiyoone geela7iya nena kadhasu; leqasu; Yerusalaame na7iya ba huuphiya qaathada nena borasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር በእርሱ ላይ የተናገረው ቃል ይህ ነው፤ “ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ፣ ንቃሃለች፣ አፊዛብሃለች፤ የኢየሩሳሌም ልጅ፣ አንተ ስትሸሽ ራሷን ነቅንቃብሃለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ እርሱም እግዚአብሔር የተናገረው ቃል ይህ ነው፥ ‘ሰናክሬም ሆይ! የኢየሩሳሌም ሕዝብ አንተን በመናቅ ያፌዙብሃል፤ በምትሸሽበትም ጊዜ ከበስተኋላህ ሆነው ራሳቸውን ይነቀንቁብሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዛዕባኡ ኸምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እታ ድንግል ጓል ፅዮን፥ ንዒቓትካን ኣባጪያትልካን ኣላ፤ ጓል ኢየሩሳሌም ድማ፥ ብድሕሬኻ ርእሳ ትንቕንቐልካ ኣላ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ብዛዕባኡ ዚብሎ ቓል እዚ እዩ፡ እታ ድንግል ጓል ጽዮን ትንዕቀካን ተላግጸልካን ኣላ፡ ጓል የሩሳሌም ብድሕሬኻ ርእሳ ትንቕንቐልካ ኣላ።