Isaiah 37:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኤልያቂም እቲ ኣብ ልዕሊ እታ ቤት ዝነበረን ንሸብናን እቲ ጸሓፍን ነቶም ብማቕ ዝተኸድኑ ዓበይቲ ካህናትን ናብ ነብዪ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞዝ ለኣኾም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቤቱንም አዛዥ ኤልያቄምን፥ ጸሓፊውንም ሳምናስን፥ የካህናቱንም ሽማግሌዎች ማቅ ለብሰው ወደ ነቢዩ ወደ አሞጽ ልጅ ወደ ኢሳይያስ ይሄዱ ዘንድ ላካቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቤቱንም አዛዥ ኤልያቄምን ጸሐፊውንም ሳምናስን የካህናቱንም ሽማግሌዎች ማቅ ለብሰው ወደ ነቢዩ ወደ አሞጽ ልጅ ወደ ኢሳይያስ ይሄዱ ዘንድ ላካቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቤቱንም አዛዥ ኤልያቄምን ጸሐፊውንም ሳምናስን የካህናቱንም ሽማግሌዎች ማቅ ለብሰው ወደ ነቢዩ ወደ አሞጽ ልጅ ወደ ኢሳይያስ እንዲሄዱ ላካቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያ ጎልያን አዎትያ ኤልያቂመ፥ ዋና ጻፊ ሼብንነ ጭማ ቄሳቱ ማቃ ማዪደ፥ አሞጻ ናኣ ትምቢትያ ኦድያ ኢስያሳ ኮ ባና ማላ ኪቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaa golliyaan aawotiyaa Eliyaak'iime, waanna s'aafii Sheebininne c'ima k'eesatuu maak'aa mayyiide, Amoos'a na'aa timbbitiyaa odiyaa Isiyaasakko baana mala kiitteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo keeth ayssiza Elyaaqeemey, xaafe Sheebinaynne qeesetappe erettidayti ubbay maaqa may7idi Amoxe naa nabe Isayaasakko baana mala kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ኬ ኣይሲዛ ኤልያቄሜይ፥ ጻፌ ሼቢናይኔ ቄሴታፔ ኤሬቲዳይቲ ኡባይ ማቃ ማይኢዲ ኣሞጼ ና ናቤ ኢሳያሳኮ ባና ማላ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎ ጋ አይስያ ኤልያቄም፥ ፃፈይ ሼብነ ካለያ ካህነት ካዮ ማኦ ማእድ፥ አሞፀ ናኣ ናብያ እሳያሳኮ ባና መላ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawo gadho aysiya Eliyaqeemi, xaafey Sheebinne kaalethiya kahineti kayo ma7o ma7idi, Amoxe na7aa nabiya Isayaasako baana mela kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቤተ መንግሥቱን አስተዳዳሪ ኤልያቄምንና ጸሓፊውን ሳምናስን እንዲሁም ከካህናቱ ዋና ዋናዎቹን ማቅ ለብሰው ሁሉም ወደ አሞጽ ልጅ ወደ ነቢዩ ኢሳይያስ እንዲሄዱ ላካቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቤተ መንግሥቱን አዛዥ ኤልያቄምን፥ የቤተ መንግሥቱን ዋና ጸሐፊ ሼብናንና ከካህናት መካከል ታዋቂዎች የሆኑትን ወደ አሞጽ ልጅ ወደ ነቢዩ ኢሳይያስ ላከ፤ እነርሱም ማቅ ለብሰው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኤልያቄም ኣዛዚ ቤተ መንግስትን፥ ንሳምናስ ፀሓፍን፥ ነቶም ሽማግለታት ካህናትን፥ ወጮ ተኸዲኖም ናብ ነቢይ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅ ክኸዱ ለኣኾም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኤልያቂም፡ ነቲ ኣዛዝ ቤትን ንሸብና እቲ ጸሓፍን ነቶም ሽማግሌታት ካህናትን፡ ከሊ ብኽዱናቶም፡ ናብ ነብዪ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ለኣኾም። |