Isaiah 37:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣማልኽቶም ከኣ ናብ ሓዊ ደርብዮም፡ ብዘይካ ዕዮ ኣእዳው ሰብ፡ ዕንጨይትን እምንን እምበር፡ ኣማልኽቲ ኣይኰኑን። ስለዚ ድማ ኣጥፍእዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አማልክቶቻቸውንም በእሳት አቃጥለዋል፤ የእንጨትና የድንጋይ የሰው እጅ ሥራም ነበሩ እንጂ አማልክት አልነበሩምና ስለዚህ አጥፍተዋቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አማልክቶቻቸውንም በእሳት ላይ ጥለዋል፤ የእንጨትና የድንጋይ የሰው እጅ ሥራ ነበሩ እንጂ አማልክት አልነበሩምና ስለዚህ አጥፍተዋቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አማልክቶቻቸውንም በእሳት ላይ ጥለዋል፤ የእንጨትና የድንጋይ፥ የሰው እጅ ሥራ ነበሩ እንጂ አማልክት አልነበሩምና ስለዚህ አጥፍተዋቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ጾሳቱዋ ታማን ጹግ ይሴድኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ጾሳቱ ዎንካ አሳ ኩሺ ማሲደ ከሴዳ ምነ ሹቻ ግድያ ድራዉ፥ ቱሙ ጾሳቱዋ ግድክኖ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ኡንቱንታ ይሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu s'oossatuwaa taman s'uuggi d'ayisseeddino; ayaw gooppe, unttunttu s'oossatuu wonikka asaa kushii massiide Kesseedda mitsaanne shuchchaa gidiyaa diraw, tumu s'oossatuwaa gidikkino; hewaa diraw, unttunttu unttuntta d'ayisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta xoossata taman xuuggida; istta xoossati wonikka miththafenne shuchchafe asa kushen masetti kezida misleppe attiin xoossata gidettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ጾሳታ ታማን ጹጊዳ፤ ኢስታ ጾሳቲ ዎኒካ ሚፌኔ ሹቻፌ ኣሳ ኩሼን ማሴቲ ኬዚዳ ሚስሌፔ ኣቲን ጾሳታ ጊዴቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ፆሳታ ታማን ፁግድ ይስዶሶና፤ ኤንታ ፆሳት ካሰካ አሳ ኩሸይ ማስድ ከስዳ ምነ ሹች ግድያ ግሾ፥ ፆሳታ ግዶኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta xoossata taman xuuggidi dhaysidosona; Enta xoossati kaseka asa kushey massidi kessida mithinne shuchi gidiya gisho, xoossata gidokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አማልክታቸውን ወደ እሳት ጥለዋል፤ በሰው እጅ የተቀረጹ የድንጋይና የዕንጨት ምስሎች እንጂ አማልክት አልነበሩምና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንጨቱን በመጥረብ፥ ድንጋዩን በማለዘብ በሰው እጅ የተሠሩ ከንቱ የሆኑ አማልክታቸውን በእሳት አቃጥለው አጥፍተዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣማልኽቶም ድማ ናብ ሓዊ ደርበይዎም፤ ንሳቶም ስራሕ ኢድ ሰብ፥ ዕንፀይትን እምንን እዮም እምበር፥ ኣማልኽቲ ኣይኮኑን፤ ስለዙይ ኣጥፍእዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣማልኽቶም ድማ ናብ ሓዊ ደርብይዎም፡ ስራሕ ኢድ ሰብ፡ ዕጭን እምንን እዮም እምበር፡ ኣማልኽቲ ኣይኰኑን፡ ስለዚ ኣጥፍእዎም። |