Isaiah 37:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ነገስታት ኣሶር ንዅለን ሃገራት ብመርገም ብምውቃዕ እንታይ ከም ዝገበርዎ ሰሚዕኩም ኣለኹም። ክትድሕንከ ዲኻ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ የአሦር ነገሥታት በምድር ሁሉ ላይ ያደረጉትን እንዴትስ እንዳጠፉአቸው አልሰማህምን? አንተስ ትድናለህን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ የአሦር ነገሥታት በምድር ሁሉ ላይ ያደረጉትን፥ እንዴትስ እንዳጠፉአቸው ሰምተሃል፤ አንተስ ትድናለህን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ የአሦር ነገሥታት በምድር ሁሉ ላይ ያደረጉትን፥ እንዴትስ እንዳጠፉአቸው ሰምተሃል፤ አንተስ ትድናለህን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በአ፥ አሶረ ካተቱ ቢታቱዋ ኡባ ኡባና ይሲደ፥ ኡንቱንቱ ኦዳዋ ኔን ስሳዳ። ያትና፥ ኔን አታኒ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'a, Asoore kaatetuu biittatuwaa ubbaa ubbaanna d'ayssiide, unttunttu ootseeddawaa neeni sisaadda. Yaatina, neeni attanii? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hekko Asoore kawoti biitta ubbaa bolla istti ooththidayssanne mulera istta dhayssidayssa ne siyadasa. Histtiin ne kessa ekka attana misatizee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄኮ ኣሶሬ ካዎቲ ቢታ ኡባ ቦላ ኢስቲ ኦዳይሳኔ ሙሌራ ኢስታ ይሲዳይሳ ኔ ሲያዳሳ። ሂስቲን ኔ ኬሳ ኤካ ኣታና ሚሳቲዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሶረ ካዎት ቢታታ ኡባ ዋት ይስዳኮ ኔኒ ስአዳሳ። ያትን፥ ኔኒ አታኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asoore kawoti biittata ubbaa waati dhaysidaako neeni si7adasa. Yaatin, neeni attanee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ የአሦር ነገሥታት በአገሮች ሁሉ ላይ ያደረጉትን፣ ፈጽሞም እንዳጠፏቸው ሰምተሃል፤ አንተስ የምታመልጥ ይመስልሃልን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአሦር ነገሥታት አንድን አገር ለማጥፋት በሚፈልጉበት ጊዜ ሁሉ እንዴት እንደሚያወድሙአት ሰምተሃል፤ ታዲያ፥ አንተስ ከዚህ የምታመልጥ ይመስልሃልን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ነገስታት ኣሶር ንዅለን ሃገራት፥ ከመይ ገይሮም ከም ዘጥፍእወን ሰሚዕኻ ኣለኻ፤ ንስኻ ደኣ ኸመይ ጌርካ ኢኻ ኽትድሕን እትኽእል? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ነገስታት ኣሶር ንዂለን ሃገራት ዝገበርወን ሰሚዕካ ኣሎኻ፡ ንብዘለዋ ኣጥፊኦምወን እዮም እሞ ንስኻ ዲኻ እትናገፍ |