Isaiah 37:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ህዝቅያስ ድማ ነዚ ምስ ሰምዐ፡ ክዳውንቱ ቀዲዱ ብማቕ ተሸፊኑ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣተወ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ንጉሡ ሕዝቅያስ ይህን በሰማ ጊዜ ልብሱን ቀደደ፤ ማቅም ለበሰ፤ ወደ እግዚአብሔርም ቤት ገባ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ ንጉሡ ሕዝቅያስ ይህን በሰማ ጊዜ ልብሱን ቀደደ፥ ማቅም ለበሰ፥ ወደ እግዚአብሔርም ቤት ገባ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡ ሕዝቅያስ ይህን በሰማ ጊዜ ልብሱን ቀደደ፥ ማቅም ለበሰ፥ ወደ ጌታም ቤት ገባ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ህዝቂያስ ሄዋ ስሴዳ ዎደ፥ ባረ ማዩዋ ፔዳ፤ ማቃ ማዪደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Hizk'k'iyaasi hewaa siseedda wode, bare mayuwaa peed'eedda; maak'aa mayyiide, Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Hizqiyaasi hessa siyida mala ba may7o daakkides; hessafe guye maaqa may7idi GODAA Keeth gelides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሂዝቂያሲ ሄሳ ሲዪዳ ማላ ባ ማይኦ ዳኪዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ማቃ ማይኢዲ ጎዳ ኬ ጌሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ህዝቅያስ ሄሳ ስእዳ ዎደ ባ ማኡዋ ፔድ፥ ካዮ ማኦ ማእድ፥ ጎዳ ኬ ገልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Hizqiyaasi hessa si7ida wode ba ma7uwa peedhidi, kayo ma7o ma7idi, Godaa keethi gelis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡ ሕዝቅያስ ይህን ሲሰማ፣ ልብሱን ቀደደ፤ ማቅ ለበሰ፤ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ገባ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሕዝቅያስ ይህን ሁሉ በሰማ ጊዜ በሐዘን ልብሱን ቀደደ፤ ማቅ ለብሶም ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሄደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይውን ኮነ፦ ንጉስ ሕዝቅያስ እዙይ ምስ ሰምዐ፥ ክዳውንቱ ቐደደ፤ ወጮ ተኸዲኑ ኸዓ፥ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣተወ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ንጉስ ህዝቅያስ እዚ ምስ ሰምዔ፡ ክዳውንቱ ቐደደ፡ ከሊ ተኸዲኑ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣተወ። |