Isaiah 36:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከመይ ጌርካ ደኣ ገጽ ሓደ ኻብቶም መሳፍንቲ ንኣሽቱ ባሮት ጐይታየይ መልሕቕ እሞ፡ ኣብ ግብጺ ንሰረገላታትን ንፈረሰኛታትን ትውከል፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከታ​ና​ና​ሾቹ ከጌ​ታዬ አገ​ል​ጋ​ዮች የሚ​ያ​ን​ሰ​ውን የአ​ን​ዱን ጭፍራ ፊት መመ​ለስ እን​ዴት ትች​ላ​ለህ? ስለ ሰረ​ገ​ሎ​ችና ፈረ​ሰ​ኞች በግ​ብፅ የሚ​ታ​መኑ ለጌ​ታዬ ባሮች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ሰረገሎችና ስለ ፈረሶኞች በግብጽ ስትታመን፥ ከጌታዬ ባሪያዎች የሚያንሰውን የአንዱን አለቃ ፊት ትቃወም ዘንድ እንዴት ይቻልሃል?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ ሰረገሎችና ስለ ፈረሰኞች በግብጽ ስትታመን፥ ከአለቃዬ ባርያዎች የሚያንሰውን የአንዱን አለቃ ፊት ለመቃወም እንዴት ይቻልሃል?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን፥ “ግብጼቱ ፓራ አሳቱዋነ ፓራ ጋረቱዋ ታዉ የዳና” ጋደ አማኖፐነ፥ ታ ጎዳ ኦላንቻቱዋ ካፓቱዋፐ እት ላፍያዋካ ዛራናዉ ዳንዳያካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni, «Gibs'etuu paraa asatuwaanne paraa gaaretuwaa taw yeddana» gaade ammanooppenne, ta godaa olanchchatuwaa kaappatuwaappe itti laafiyaawaakka zaaranaw danddayakka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni Gibxe para-gaaretaninne toganchchatan ammanettizaa gidikko ta godaa olanchchatappe issi laafa butteza ne wostta zaaranee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ጊብጼ ፓራ-ጋሬታኒኔ ቶጋንቻታን ኣማኔቲዛ ጊዲኮ ታ ጎዳ ኦላንቻታፔ ኢሲ ላፋ ቡቴዛ ኔ ዎስታ ዛራኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ፥ ‘ግብፀት ፓራ አሳታነ ፓራ ጋረታ ታዉ የዳና’ ጋዳ አማንኮ፥ ታ ጎዳ ቶራ ሞጮናታፐ እስ ላፋካ ዛራናዉ ዳንዳአካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni, ‘Gibxeti para asatanne para gaareta taw yeddana’ gada ammaniko, ta godaa toora moconatape issi laafaka zaaranaw danda7aka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ በግብፅ ሠረገሎችና ፈረሰኞች የምትተማመን ከሆነ፣ ከጌታዬ መኰንንኖች አንዱን ዝቅተኛ መኰንን እንዴት መመለስ ይቻልሃል?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተ ከአሦራውያን ባለሥልጣኖች የመጨረሻውን ዝቅተኛ መኰንን እንኳ ለመቋቋም የምትችል አይደለህም፤ ይህም ሆኖ ግብጻውያን ሠረገሎችንና ፈረሰኞችን ይልኩልኛል ብለህ ተስፋ ታደርጋለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻ ንሓደ ሓለቓ ናይቶም ኣናእሽቱ ሓሻኽር ጐይታይ፥ ንድሕሪት ክትመልስ ኣይትኽእልን ኢኻ። ግና ኣብ ናይ ግብፂ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ተኣማሚንካ ኣለኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ከመይ ጌርካኸ ንሓደ ፊተውራሪ ናይቶም ናእሽቱ ሓሸክር ጐይታይ፡ ገጽ ንድሕሪት ክትመልስ ትኽእል ግናኸ ብናይ ግብጺ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ተወኪልካ ኣሎኻ።