Isaiah 36:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ንጐይታይ ንጉስ ኣሶር መብጽዓ ሃቦ፣ ኣብ ጎንኻ ፈረሰኛታት እንተ ሸይምካ ድማ ክልተ ሽሕ ኣፍራስ ክህበካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁን እንግዲህ ከጌታዬ ከአሦር ንጉሥ ጋር ተስማማ፤ የሚቀመጡባቸውንም ሰዎች ማግኘት ቢቻልህ እኔ ሁለት ሺህ ፈረሶችን እሰጥሃለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁን እንግዲህ ከጌታዬ ከአሦር ንጉሥ ጋር ተወራረድ፥ የሚቀመጡባቸውንም ሰዎች ማግኘት ቢቻልህ እኔ ሁለት ሺህ ፈረሶች እሰጥሃለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንግዲህ አሁን ናና፥ ከአለቃዬ ከአሦር ንጉሥ ጋር ተደራደርና፥ የሚቀመጡባቸውንም ሰዎች ካገኘህ እኔ ሁለት ሺህ ፈረሶች እሰጥሃለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አነ ሀእ ሃያ! ታ ጎዳ አሶረ ካትያና ናሰታ። ኔን ቶጋናዉ ዳንዳይያ፥ ግድያ አሳ ደሞፐ፥ ላኡ ሻአ ፓራቱዋ ታን ነዉ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ane ha"i haaya! Ta godaa Asoore kaatiyaana naasetta. Neeni togganaw danddayiyaa, gidiyaa asaa demmooppe, laa"u sha"a paratuwaa taani new immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ane ha7i haa yaada ta godaa Asoore kawora giigana mala haasaya; nees toga dandayza asati diikko 2,000 parata tani nees immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣኔ ሃኢ ሃ ያዳ ታ ጎዳ ኣሶሬ ካዎራ ጊጋና ማላ ሃሳያ፤ ኔስ ቶጋ ዳንዳይዛ ኣሳቲ ዲኮ 2,000 ፓራታ ታኒ ኔስ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አነ ሀእ ሃያ! ታ ጎዳ አሶረ ካዉዋራ ጌዳረታ። ቶጋናዉ ዳንዳእያ አስ ነ ደምኮ፥ ናምኡ ሙኩሉ ፓራታ ታ ነዉ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ane ha77i haaya! Ta godaa Asoore kawuwara geedareta. Togganaw danda7iya asi ne demmiko, nam7u mukulu parata ta new immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘አሁን፣ ናና፣ ከጌታዬ ከአሦር ንጉሥ ጋር ተደራደር፤ የሚቀመጡባቸው ሰዎች ካሉህ፣ ሁለት ሺሕ ፈረሶች እሰጥሃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ በአሦር ንጉሠ ነገሥት ስም ሆኜ የሚበጅህን ነገር እነግርሃለሁ፤ ተቀምጠውባቸው ለመጋለብ የሚደፍሩ ሰዎች ካሉህ ሁለት ሺህ ፈረሶችን እሰጥሃለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እስኪ ሕዚ ምስ ጐይታይ፥ ምስ ንጉስ ኣሶር ተወራረድ፤ ንስኻ ዝቕመጥዎም ፈረሰኛታት ክትረክብ እንተ ኽኢልካስ፥ ኣነ ኽልተ ሽሕ ፈረስ ክህበካ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስከ እጂ ምስ ጐይታይ፡ ምስ ንጉስ ኣሶር፡ ተዋራረድ፡ ንስኻ ዚቕመጥዎም ፈረሰኛታት ክትረክብ እንተ ኽኢልካ፡ ኣነ ኽልተ ሽሕ ፈረስ ክህበካ እየ። |