Isaiah 36:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብእግዚኣብሄር ኣምላኽና ንውከል እንተ በልኩምኒ ግና፡ እቲ ህዝቅያስ በረኽቱን መሰውኢታቱን ኣውሪዱ ንይሁዳን ንየሩሳሌምን፡ ኣብ ቅድሚ እዚ መሰውኢ እዚ ኽትሰግዱ ኣለዎም ዝበለዶ ኣይኰነን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም፦ በአ​ም​ላ​ካ​ችን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ታ​መ​ና​ለን ብትል፥ ሕዝ​ቅ​ያስ ይሁ​ዳ​ንና ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን፦ በዚህ መሥ​ዊያ ፊት ስገዱ ብሎ የኮ​ረ​ብታ መስ​ገ​ጃ​ዎ​ቹ​ንና መሠ​ዊ​ያ​ዎ​ቹን ያስ​ፈ​ረሰ ይህ አይ​ደ​ለ​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም። በአምላካችን በእግዚአብሔር እንታመናለን ብትለኝ፥ ሕዝቅያስ ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን። በዚህ መሠዊያ ፊት ስገዱ ብሎ የኮረብታ መስገጃዎቹንና መሠዊያዎቹን ይስፈረሰ ይህ አይደለምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም፦ ‘በአምላካችን በጌታ እንታመናለን’ ብትለኝ፥ ‘በዚህ መሠዊያ ፊት ስገዱ’ ብሎ ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን የኮረብታ መስገጃዎቹንና መሠዊያዎቹን ሕዝቅያስ ያስፈረሰው እርሱ አይደለምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኔን ታዉ፥ “ኑን መና ጎዳን፥ ኑ ጾሳን፥ አማነቴቶ” ያጎፐ፥ ህዝቂያስ ይሁዳ አሳነ የሩሳላመ አሳ፥ “ህንተ የሩሳላመን ደእያ ያርሽያሳን ጎይናናዉ ኮሼ” ጊደ፥ አዉ ጎይንያ ቃ ሳአቱዋነ ያርሽያ ሳኣ ድጌዳ ጾሳ እ ግደኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin neeni taw, «Nuuni Med'inaa Godaan, nu S'oossan, ammanetteeto» yaagooppe, Hizk'k'iyaasi Yihudaa asaanne Yerusaalame asaa, «Hintte Yerusaalamen de'iyaa yarshshiyaasan goyinnanaw koshshee» giide, aw goyinniyaa d'ok'k'a sa'atuwaanne yarshshiyaa sa'aa diggeedda S'oossaa I gidennee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Neni taas, ‹Nuni GODAAN, nu Xoossan ammanettoos› giikko, izas goynniza dhoqqasohotanne yarshosohota Hizqiyaasi laallidi Yuhuda asaanne Yerusalaame asaa, ‹Intte goynnanaas bessizay hayssa mala issi yarshoson xalla gidanaas bessees› gibeennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔኒ ታስ፥ ‹ኑኒ ጎዳን፥ ኑ ጾሳን ኣማኔቶስ› ጊኮ፥ ኢዛስ ጎይኒዛ ቃሶሆታኔ ያርሾሶሆታ ሂዝቂያሲ ላሊዲ ዩሁዳ ኣሳኔ ዬሩሳላሜ ኣሳ፥ ‹ኢንቴ ጎይናናስ ቤሲዛይ ሃይሳ ማላ ኢሲ ያርሾሶን ጻላ ጊዳናስ ቤሴስ› ጊቤኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኔኒ፥ ‘ኑኒ ጎዳን፥ ኑ ፆሳን፥ አማነቶስ’ ያግኮ፥ ህዝቅያስ ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ፥ ‘ህንተ የሩሳላመን ደእያ ያርሾ በሳን ጎይናናዉ ኮሼስ’ ግድ፥ ፆሳ ጎይንያ ቃ በሳታነ ያርሾ በሳታ ድግዳይ እያ ግደኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin neeni, ‘Nuuni Godan, nu Xoossan, ammanetoos’ yaagiko, Hizqiyaasi Yihudanne Yerusalaame asaa, ‘Hinte Yerusalaamen de7iya yarsho bessan goyinnanaw koshshees’ gidi, Xoossaa goyinniya dhoqa bessatanne yarsho bessata diggiday iya gidennee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም፣ “በአምላካችን በእግዚአብሔር እንታመናለን” የምትለኝ ከሆነ፣ የእርሱንማ ማምለኪያ ኰረብቶችና መሠዊያዎች ሕዝቅያስ አፍርሶበት ለይሁዳና ለኢየሩሳሌም፣ “እናንተ መስገድ ያለባችሁ እንዲህ ባለው በአንዱ መሠዊያ ፊት ብቻ ነው” ብሎ የለምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአሦራውያን ባለ ሥልጣን ንግግሩን በመቀጠል እንዲህ አለ፦ “ ‘እኔ የምታመነው በአምላኬ በእግዚአብሔር ነው’ ትል ይሆናል፤ ታዲያ የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሕዝብ በዚህ በአንድ መሠዊያ ብቻ እንዲያመልኩ ፈልገህ የእግዚአብሔርን መሠዊያዎችና የማምለኪያ ስፍራዎች ያፈራረስክ አንተ ሕዝቅያስ አይደለህምን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንሕናስ ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኢና እንውከል እንተ በልካኒ፥ ንስኻ ሕዝቅያስ ባዕልኻዶ ኣይኮንካን ንህዝቢ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን፥ ኣብ ሓደ መሰውኢ ጥራሕ ስገዱ፤ እናበልካ ንዀረብታታትን መሰውኢታትን ዘፍረስካ?
Amharic Tigrinya 2011 ንሕናስ ብእግዚኣብሄር ኣምላኽና ኢና እንውከል፡ እንተ በልካኒ፡ ንሱዶ ኣይኰነን፡ ህዝቅያስ ንይሁዳን ንየሩሳሌምን፡ ኣብ ቅድሚ እዚ መሰውኢ እዚ ስገዱ፡ እናበለ ንዀረቢቱን መሰውኢታቱን ዘፍረሰሉ