Isaiah 36:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ኣብ በትሪ እዚ እተሰብረ ቃንጫ፡ ኣብ ግብጺ ትውከል ኣሎኻ። ኣብኡ ሓደ እንተ ተጸጊዑ ናብ ኢዱ ኣትዩ ይወግኣ፤ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ምስ ኵሎም እቶም ኣብኡ ዚውከሉ እውን ከምኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ በዚያ በተ​ቀ​ጠ​ቀጠ በሸ​ን​በቆ በትር በግ​ብፅ ትታ​መ​ና​ለህ፤ ሰው ቢመ​ረ​ኰ​ዘው ተሰ​ብሮ በእጁ ይገ​ባል፤ የግ​ብፅ ንጉሥ ፈር​ዖን ለሚ​ታ​መ​ኑ​በት ሁሉ እን​ዲሁ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ በዚህ በተቀጠቀጠ በሸምበቆ በትር በግብጽ ትታመናለህ፤ ሰው ቢመረኰዘው ተሰብሮ በእጁ ይገባል ያቈስለውማል የግብጽ ንጉሥ ፈርዖን ለሚታመኑበት ሁሉ አንዲሁ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ በዚህ በተቀጠቀጠ የሸንበቆ በትር በግብጽ ተማምነሀል፤ ሰው ተማምኖ ቢመረኰዘው እጁን ወግቶ ያቈስለዋል፤ የግብጽ ንጉሥ ፈርኦን ለሚታመኑበት ሁሉ እንዲሁ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ግብጼ ካቲ ማዳና ጋደ ቆፔዳዋ ግዶፐ፥ መኤዳ ማቃ ጋትማን ጉፈትያ አሳ ማላ። አያዉ ጎፐ፥ ጻምአይ መእና፥ ፕንጩ ኩሽያ ጫዴነ ማዱጽሴ። ግብጼ ካቲ ባረናን አማነትያ አሳ ኡባዉ ሄዋ ማላ።’ ”
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni Gibs'e kaatii maaddana gaade k'oppeeddawaa gidooppe, me"eedda mak'k'aa gatiman guufetiyaa asaa mala. Ayaw gooppe, s'am"ay me"ina, pinc'c'uu kushiyaa c'addeenne madus's'isee. Gibs'e kaatii barenan ammanettiyaa asaa ubbaw hewaa mala.› »
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hekko neni asi iza oykki darttiin meqqidi madunththiza maqqa misatiza Gibxen ammanettadasa; Gibxe kawo Paarooneykka izan ammanettiza ubbaas hessa mala.›
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄኮ ኔኒ ኣሲ ኢዛ ኦይኪ ዳርቲን ሜቂዲ ማዱንዛ ማቃ ሚሳቲዛ ጊብጼን ኣማኔታዳሳ፤ ጊብጼ ካዎ ፓሮኔይካ ኢዛን ኣማኔቲዛ ኡባስ ሄሳ ማላ።›
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ‘ግብፀ ካዎይ ታና ማዳና’ ጋዳ ቆፕዳባ ግድኮ መቅዳ ማይረ ፃምአ ጉፈትያ አሳ መላ። ፃምአይ መቅን ፕንጮይ ኩሽያ ጫደስነ ማዱንፅሴስ። ግብፀ ካዎይ ባናን አማነትያ አሳ ኡባስ ሄሳ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni ‘Gibxe kawoy tana maaddana’ gada qopidaba gidiko meqida mayre xam7a guufetiya asa mela. Xam7ay meqin pincoy kushiya caddesinne madunxisees. Gibxe kawoy banan ammanetiya asa ubbaas hessa mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ ሰው ሲመረኰዘው እጅ ወግቶ በሚያቈስለው፣ በተሰነጠቀ ሸንበቆ በግብፅ ተማምነሃል፤ የግብፅ ንጉሥ፣ ፈርዖንም ለሚታመኑበት ሁሉ እንዲሁ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምንአልባት ግብጽ ትረዳኛለች ብለህ ተስፋ አድርገህ ይሆናል፤ ነገር ግን በእርስዋ መታመን በሸምበቆ የመደገፍ ያኽል መሆኑን ዕወቀው፤ ተሰንጥሮ እጅህን ከሚወጋው በቀር ሸምበቆ ለምንም አይጠቅምህም፤ በግብጽ ንጉሥ የሚተማመንም የሚገጥመው ዕድል ይህንኑ የመሰለ ነው።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ በቲ ቕጥቁጥ ምርኩስ ሻምብቆ ዝኾነ ግብፂ ትተኣማመን ኣለኻ። ሰብ እንተ ተመርኰሶ፥ ኣብ ኢዱ ይኣቱ እሞ የቝስሎ፤ ንጉስ ግብፂ ኸዓ ነቶም ኣብኡ ዝተኣማመኑ ዅሎም ከምኡ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ በቲ ስቡር ምርኩስ ሻምብቆ፡ ብግብጺ፡ ትውከል ኣሎኻ። ሰብ እንተ ተመርኰሶ፡ ኣብ ኢዱ ይኣቱ እሞ የንኲሎ። ፈረኦን ንጉስ ግብጺ ኸኣ ነቶም ዚውከልዎ ዂሎም ከምኡ እዩ።