Isaiah 36:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኤልያቂም ወዲ ሒልቅያ፡ ሓላፊ ቤትን ሸብናን ጸሓፊን ዮኣክ ወዲ ኣሳፍ፡ ሓለቓ መንግስትን፡ ዝተቐደደ ክዳውንቲ ሒዞም ናብ ህዝቅያስ መጺኦም፡ ቃል ራብሳኬ ነገሩሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቤቱ አዛዥ የኬልቅያስ ልጅ ኤልያቄም፥ የሠራዊቱ ጸሓፊ ሳምናስ፥ ታሪክ ጸሓፊውም የአሳፍ ልጅ ዮአስ ልብሳቸውን ቀድደው ወደ ሕዝቅያስ መጡ፤ የራፋስቂስንም ቃል ነገሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቤቱ አዛዥ የኬልቅያስ ልጅ ኤልያቄም ጸሐፊውም ሳምናስ ታሪክ ጸሐፊም የአሳፍ ልጅ ዮአስ ልብሳቸውን ቀድደው ወደ ሕዝቅያስ መጡ፥ የራፋስቂስንም ቃል ነገሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቤተ መንግሥቱ አዛዥ የኬልቅያስ ልጅ ኤልያቄም፥ ጸሐፊውም ሳምናስ፥ ታሪክ ጸሐፊው የአሳፍ ልጅ ዮአስ፥ ልብሳቸውን ቀደው ወደ ሕዝቅያስ መጡ፤ የራፋስቂስንም ቃል ነገሩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ህልቂያ ናአይ ካትያ ጎልያን አዎትያ ኤልያቂመ፥ ዋና ጻፊ ሼብንነ ታርክያ ጻፊ አሳፋ ናአይ ዮኣህ ባረንቱ ማዩዋ ፔደ፥ ህዝቂያሳኮ ቤድኖ፤ አሶረቱዋ ጋዳዋይ ጌዳዋ ኡባ አዉ ኦዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Hilk'k'iyaa na'ay kaatiyaa golliyaan aawotiyaa Eliyaak'iime, waanna s'aafii Sheebininne taarikiyaa s'aafii Asaafa na'ay Yo'aahi barenttu mayuwaa peed'iide, Hizk'k'iyaasakko beeddino; Asooretuwaa gadaaway geeddawaa ubbaa aw odeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye kawo keeth ayssiza Kilqiyaasa naa Elyaaqeemey, xaafe Sheebinaynne taarike xaafezi Aasaafe naa Yo7aahi bantta may7o daakkidi Hizqiyaasakko bida; histtidi Asooreta ola gadaway gidayssa ubbaa izas yootida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ኬ ኣይሲዛ ኪልቂያሳ ና ኤልያቄሜይ፥ ጻፌ ሼቢናይኔ ታሪኬ ጻፌዚ ኣሳፌ ና ዮኣሂ ባንታ ማይኦ ዳኪዲ ሂዝቂያሳኮ ቢዳ፤ ሂስቲዲ ኣሶሬታ ኦላ ጋዳዋይ ጊዳይሳ ኡባ ኢዛስ ዮቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ ካዎ ጋ አይስያ ካልቀ ናአይ ኤልያቄም፥ ፃፈይ ሼብነ ታርከ ፃፈይ አሳፋ ናአይ ዮኣስ ባንታ ማኡዋ ፔዶሶና። ህዝቅያሳኮ ብድ አሶረ ሀላቃይ ግዳባ ኡባ እያዉ ኦድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye kawo gadho aysiya Kalqe na7ay Eliyaqeemi, xaafey Sheebinne taarike xaafey Asaafa na7ay Yo7aasi banta ma7uwa peedhidosona. Hizqiyaasako bidi Asoore halaqay gidaba ubbaa iyaw odidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቤተ መንግሥት አስተዳዳሪ የነበረው የኬልቅያስ ልጅ ኤልያቄም፣ ጸሓፊው ሳምናስ፣ ታሪክ መዝጋቢው የአሳፍ ልጅ ዮአስ ልብሳቸውን ቀድደው ወደ ሕዝቅያስ መጡ፤ የጦር አዛዡ የተናገረውንም ሁሉ ነገሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የቤተ መንግሥት አዛዥ የነበረው የሕልቂያ ልጅ ኤልያቄም፥ ጸሐፊው ሼብናና የታሪክ መዝጋቢ የነበረውም የአሳፍ ልጅ ዮአሕ በሐዘን ልብሳቸውን ቀደዱ፤ ወደ ንጉሥ ሕዝቅያስም ቀርበው የአሦርያውያን ባለሥልጣን የተናገረውን ሁሉ አስረዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ኤልያቄም፥ ወዲ ኬልቅያ፥ ኣዛዚ ቤተ መንግስትን፥ ሳምናስ ፀሓፍን፥ ኢዮኣስ ወዲ ኣሳፍ፥ ፀሓፊ ታሪኽን፥ ክዳውንቶም ቀዲዶም፥ ናብ ንጉስ ሕዝቅያስ ተመለሱ። ዘረባ ራፋስቂስ ከዓ ነገርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ኤልያቂም፡ ወዲ ህልቅያ እቲ ኣዛዝ ቤትን ሸብና እቲ ጸሓፍን ዮኣህ ወዲ ኣሳፍ፡ እቲ ጸሓፍ ክብረ ነገስትን ክዳውንቶም ቀዲዶም ናብ ህዝቅያስ ኣተው፡ ቃላት ረብሳቄ ኸኣ ነገርዎ። |