Isaiah 36:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንየሩሳሌም ካብ ኢደይ ምእንቲ ኼድሕና፡ ካብ ኵሎም ኣማልኽቲ እዘን ሃገራት እዚኣተን፡ ንምድሮም ካብ ኢደይ ዘድሓኑ መን እዮም፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን ከእጄ ያድን ዘንድ ከእነዚህ ሀገሮች አማልክት ሁሉ ሀገሩን ከእጄ ያዳነ አለን?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን ከእጄ ያድን ዘንድ ከእነዚህ አገሮች አማልክት ሁሉ አገሩን ከእጄ ያዳነ ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ኢየሩሳሌምን ከእጄ ያድን ዘንድ፥ ከእነዚህ አገሮች ሁሉ አማልክት አገሩን ከእጄ ያዳነ ማን ነው?’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ቢታቱዋ ጾሳቱዋ ኡባ ግዶን ባረ ጋድያ ታ ኩሽያፐ አይ ጾስ አሼዳዋ ሽን፥ መና ጎዳይ የሩሳላመ ታ ኩሽያፐ አሻኔ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha biittatuwaa s'oossatuwaa ubbaa giddon bare gadiyaa ta kushiyaappe ay s'oossi ashsheedawaa shin, Med'inaa Goday Yerusaalame ta kushiyaappe ashshanee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayta ha dereta xoossata ubbaafe ba deraa ta kusheppe ashshana dandayday awayssee? Histtiin GODAY Yerusalaame ta kusheppe wostti ashshana dandayzee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይታ ሃ ዴሬታ ጾሳታ ኡባፌ ባ ዴራ ታ ኩሼፔ ኣሻና ዳንዳይዳይ ኣዋይሴ? ሂስቲን ጎዳይ ዬሩሳላሜ ታ ኩሼፔ ዎስቲ ኣሻና ዳንዳይዜ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ቢታታ ፆሳታፐ ባ ቢታ ታ ኩሸፐ አሽድ ኤክዳይ ደኢ? ያትን ህንተ፥ ‘ጎዳይ የሩሳላመ ታ ኩሸፐ አሻና’ ያግድ ቆፔቲ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha biittata xoossatape ba biitta ta kushepe ashshidi ekiday de7ii? Yaatin hinte, ‘Goday Yerusalaame ta kushepe ashshana’ yaagidi qopeetii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነዚህ አገሮች አማልክት ሁሉ፣ ምድሩን ከእጄ ለማዳን የቻለ የትኛው ነው? ታዲያ፣ እግዚአብሔር እንዴት ኢየሩሳሌምን ከእጄ ሊያድን ይችላል?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእነዚህ ሁሉ አገሮች አማልክት ከእኔ እጅ አገራቸውን ለማዳን የቻሉበት ጊዜ አለን? ታዲያ እናንተ ‘እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን ያድናታል’ ብላችሁ የምታስቡት እንዴት ነው?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ኵሎም ኣማልኽቲ እዘን ሃገራት፥ ንሃገሩ ኻብ ኢደይ ዘናገፈ ኣየናይ እዩ? እግዚኣብሄር ንኢየሩሳሌም ካብ ኢደይ ከመይ ከድሕና ይኽእል?” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ኲሎም ኣማልኽቲ እዘን ሃገራት እዜኤን ንሃገሩ ኻብ ኢደይ ዘናገፈ ኣየናይ እዩ እግዚኣብሄርከ ንየሩሳሌምዶ ኻብ ኢደይ መናገፋ |