Isaiah 36:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ኣሶር ድማ ንራብሳካውያን ላኪሽ ምስ ብዙሕ ሰራዊት ናብ ንጉስ ህዝቅያስ ናብ የሩሳሌም ሰደዶም። ኣብ ጥቓ እቲ ላዕለዋይ ዲጋ፡ ኣብ ጽርግያ ግራት ፉለር ድማ ደው በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሦርም ንጉሥ ራፋስቂስን ከብዙ ሠራዊት ጋር ከለኪሶ ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ ወደ ኢየሩሳሌም ላከው፤ እርሱም በአጣቢው እርሻ መንገድ ባለችው በላይኛዪቱ ኵሬ መስኖ አጠገብ ቆመ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሦርም ንጉሥ ራፋስቂስን ከብዙ ሠራዊት ጋር ከለኪሶ ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ ወደ ኢየሩሳሌም ላከ፥ እርሱም በአጣቢው እርሻ መንገድ ባለችው በላይኛይቱ ኵሬ መስኖ አጠገብ ቆመ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያ የአሦር ንጉሥ ራፋስቂስን ከብዙ ሠራዊት ጋር ከለኪሶ ወደ ንጉሡ ሕዝቅያስ ወደ ኢየሩሳሌም ላከው። እርሱም በልብስ አጣቢው እርሻ መንገድ ላይ ባለችው በላይኛይቱ ኩሬ መስኖ አጠገብ በቆመ ጊዜ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አሶረ ጋድያ ካቲ ላክሻ ግያ ካታማፐ እት ዋናትያ ኦላ ጋዳዋ ጮራ ኦላንቻቱዋና ካትያ ህዝቂያሳኮ የሩሳላመ የዴዳ። ቢደ፥ ማዩዋ ሜጭያዋ ጋደ አፍያ ኦግያፐ ቆሞ ባጋና ደእያ ዳጋቴዳ ሃይ ጎግያ ሃ ማታን ኤቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Asoore gadiyaa Kaatii Laakisha giyaa katamaappe itti waannatiyaa olaa gadaawaa c'ora olanchchatuwaanna Kaatiyaa Hizk'k'iyaasakko Yerusaalame yeddeedda. Biide, Mayuwaa Meec'c'iyaawaa gade afiyaa ogiyaappe k'ommo baggana de'iyaa dagatteedda haatsay goggiyaa haatsaa matan ek'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asoore kawoy Laakishe geetettiza katamappe ola gadawa cora olanchchatara kawo Hizqiyaasakko Yerusalaame yeddides. Ola gadawazi May7o meeccizaadeza gadekko efiza ogeppe qommo baggara diza eele haaththaako iza zara lanqen eqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሶሬ ካዎይ ላኪሼ ጌቴቲዛ ካታማፔ ኦላ ጋዳዋ ጮራ ኦላንቻታራ ካዎ ሂዝቂያሳኮ ዬሩሳላሜ ዬዲዴስ። ኦላ ጋዳዋዚ ማይኦ ሜጪዛዴዛ ጋዴኮ ኤፊዛ ኦጌፔ ቆሞ ባጋራ ዲዛ ኤሌ ሃኮ ኢዛ ዛራ ላንቄን ኤቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ አሶረ ካዎይ ላክሶ ካታማፐ እስ ቶራ ሞጮና ዳሮ ኦላንቾታራ ካዋ ህዝቅያሳኮ የሩሳላመ የድስ። እ፥ ብድ ማኦ ሜጭያ ጋድያኮ ኤፍያ ኦግያፐ ቆሞ ባጋራ ደእያ ኤልዳ ሃይ ጎግያ ዋ ማታን ኤቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Asoore kawoy Laakiso katamaape issi toora mocona daro olanchotara kawa Hizqiyaasako Yerusalaame yeddis. I, bidi Ma7o Meecciya gadiyako efiya ogiyape qommo baggara de7iya eelida haathay goggiya dhawa matan eqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአሦርም ንጉሥ የጦር አዛዡን ከብዙ ሰራዊት ጋር ከለኪሶ፣ ንጉሡ ሕዝቅያስ ወዳለበት፣ ወደ ኢየሩሳሌም ላከው። የጦር አዛዡም ወደ ልብስ ዐጣቢው ዕርሻ በሚወስደው መንገድ፣ በላይኛው ኵሬ ቦይ አጠገብ ደርሶ ቆመ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሕዝቅያስ እጁን እንዲሰጥ ይጠይቀው ዘንድ የአሦር ንጉሥ የጦር አዛዡን፥ ከብዙ ሠራዊት ጋር ከላኪሽ ወደ ኢየሩሳሌም ላከው፤ እርሱም ሄዶ የላይኛው ኲሬ ውሃ በሚተላለፍበት ቦይ አካባቢ በሚገኘው በልብስ አጣቢው ቦታ አጠገብ ቆመ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ላኪሶ ኮይኑ ኸዓ፥ ንራፋስቂስ ብዙሕ ሰራዊት ኣትሒዙ፥ ናብ ሕዝቅያስ ናብ ኢየሩሳሌም ለኣኾ። ንሱ ኸዓ ኣብ ጥቓ ላዕለዋይ ሓፅቢ መስኖ፥ ብመንገዲ ግራት ሓፃቢ ገይሩ፥ ናብቲ ላዕለዋይ መፂኡ ደው በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ኣሶር ከኣ ናብ ንጉስ ህዝቅያስ ካብ ላኪሽ ናብ የሩሳሌም ንረብሳቁ ብዙሕ ሰራዊት ኣትሒዙ ለኣኾ፡ ንሱውን ኣብ ጥቓ እቲ ላዕላይ ሓጽቢ መስኖ፡ ብመገዲ ግራት መስተይ ቀለም ደው በለ። |