Isaiah 36:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝቅያስ እግዚኣብሄር ከድሕነና እዩ ብምባል ከየእምነኩም ተጠንቀቑ። ሓደ ካብ ኣማልኽቲ ኣህዛብ ንምድሩ ካብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ኣድሒንዋ ድዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቅያስም፦ እግዚአብሔር ያድነናል ብሎ አያታልላችሁ። በውኑ የአሕዛብ አማልክት ሀገሮቻቸውን ከአሦር ንጉሥ እጅ አድነዋቸዋልን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቅያስም። እግዚአብሔር ያድነናል ብሎ እንዳያታልላችሁ ተጠንቀቁ። በውኑ የአሕዛብ አማልክት አገሮቻቸውን ከአሦር ንጉሥ እጅ አድነዋቸዋልን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቅያስ፥ ጌታ ያድነናል ብሎ እንዳያታልላችሁ ተጠንቀቁ። በውኑ የአሕዛብ አማልክት አገሮቻቸውን ከአሦር ንጉሥ እጅ አድነዋቸዋል? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህዝቂያስ ህንተና፥ ‘መና ጎዳይ ኑና አሻና’ ያጊደ ጭመናዳን ናገትተ። ጋድያ አሳቱዋ ጾሳቱዋፐ ባረ ቢታ አሶረ ካትያ ኩሽያፐ አሼዳ ጾስ ደኢየ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hizk'k'iyaasi hinttena, ‹Med'inaa Goday nuuna ashshana› yaagiide c'immennaadan naagettite. Gadiyaa asatuwaa s'oossatuwaappe bare biittaa Asoore kaatiyaa kushiyaappe ashsheeda s'oossi de'iiyye? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hizqiyaasi, ‹GODAY nuna ashshana› giidi inttena cimmofo. Hanno gakkanaas kawoteththata xoossatappe ba deraa Asoore kawo kusheppe ashshida xoossi dizee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሂዝቂያሲ፥ ‹ጎዳይ ኑና ኣሻና› ጊዲ ኢንቴና ጪሞፎ። ሃኖ ጋካናስ ካዎቴታ ጾሳታፔ ባ ዴራ ኣሶሬ ካዎ ኩሼፔ ኣሺዳ ጾሲ ዲዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህዝቅያስ፥ ‘ጎዳይ ህንተና አሻና’ ያግድ ጭሞናዳ ናገትተ። ሀራ ካዎተታ ፆሳታፐ ባ ቢታ አሶረ ካዋ ኩሸፐ አሽዳ ፆሲ ደእዬ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hizqiyaasi, ‘Goday hintena ashshana’ yaagidi cimmonnaada naagetite. Hara kawotethata xoossatape ba biitta Asoore kawa kushepe ashshida xoossi de7iyee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሕዝቅያስ፣ ‘ እግዚአብሔር ያድነናል’ በማለት አያታልላችሁ፤ ለመሆኑ፣ እስካሁን ምድሩን ከአሦር ንጉሥ እጅ ያዳነ የየትኛው ሕዝብ አምላክ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ሕዝቅያስ ‘እግዚአብሔር ታደጋችኋል!’ እያለ በማሳሳት አያሞኛችሁ፤ ለመሆኑ ከሌሎች ሕዝቦች አማልክት መካከል አንድ እንኳ ከአሦር ንጉሥ እጅ አገሩን ለማዳን የቻለ ይገኛልን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዝቅያስ ‘እግዚኣብሄር ከድሕነና እዩ’ እናበለ ኣየታልልኩም፤ ካብ ኣማልኽቲ ኣህዛብ ንሃገሩ ኻብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ዘድሓነ መን ኣሎ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝቅያስ፡ እግዚኣብሄር ኬናግፈና እዩ፡ ኢሉ ኣይሕበልኩም። ሓደ ኻብቶም ኣማልኽቲ ኣህዛብሲ ንሃገሩ ኻብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ዘናገፋዶ ኣሎ |