Isaiah 36:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝቅያስ እግዚኣብሄር ከድሕነና እዩ ብምባል ከየእምነኩም ተጠንቀቑ። ሓደ ካብ ኣማልኽቲ ኣህዛብ ንምድሩ ካብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ኣድሒንዋ ድዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቅ​ያ​ስም፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያድ​ነ​ናል ብሎ አያ​ታ​ል​ላ​ችሁ። በውኑ የአ​ሕ​ዛብ አማ​ል​ክት ሀገ​ሮ​ቻ​ቸ​ውን ከአ​ሦር ንጉሥ እጅ አድ​ነ​ዋ​ቸ​ዋ​ልን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቅያስም። እግዚአብሔር ያድነናል ብሎ እንዳያታልላችሁ ተጠንቀቁ። በውኑ የአሕዛብ አማልክት አገሮቻቸውን ከአሦር ንጉሥ እጅ አድነዋቸዋልን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቅያስ፥ ጌታ ያድነናል ብሎ እንዳያታልላችሁ ተጠንቀቁ። በውኑ የአሕዛብ አማልክት አገሮቻቸውን ከአሦር ንጉሥ እጅ አድነዋቸዋል?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህዝቂያስ ህንተና፥ ‘መና ጎዳይ ኑና አሻና’ ያጊደ ጭመናዳን ናገትተ። ጋድያ አሳቱዋ ጾሳቱዋፐ ባረ ቢታ አሶረ ካትያ ኩሽያፐ አሼዳ ጾስ ደኢየ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hizk'k'iyaasi hinttena, ‹Med'inaa Goday nuuna ashshana› yaagiide c'immennaadan naagettite. Gadiyaa asatuwaa s'oossatuwaappe bare biittaa Asoore kaatiyaa kushiyaappe ashsheeda s'oossi de'iiyye?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hizqiyaasi, ‹GODAY nuna ashshana› giidi inttena cimmofo. Hanno gakkanaas kawoteththata xoossatappe ba deraa Asoore kawo kusheppe ashshida xoossi dizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሂዝቂያሲ፥ ‹ጎዳይ ኑና ኣሻና› ጊዲ ኢንቴና ጪሞፎ። ሃኖ ጋካናስ ካዎቴታ ጾሳታፔ ባ ዴራ ኣሶሬ ካዎ ኩሼፔ ኣሺዳ ጾሲ ዲዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህዝቅያስ፥ ‘ጎዳይ ህንተና አሻና’ ያግድ ጭሞናዳ ናገትተ። ሀራ ካዎተታ ፆሳታፐ ባ ቢታ አሶረ ካዋ ኩሸፐ አሽዳ ፆሲ ደእዬ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hizqiyaasi, ‘Goday hintena ashshana’ yaagidi cimmonnaada naagetite. Hara kawotethata xoossatape ba biitta Asoore kawa kushepe ashshida xoossi de7iyee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሕዝቅያስ፣ ‘ እግዚአብሔር ያድነናል’ በማለት አያታልላችሁ፤ ለመሆኑ፣ እስካሁን ምድሩን ከአሦር ንጉሥ እጅ ያዳነ የየትኛው ሕዝብ አምላክ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ሕዝቅያስ ‘እግዚአብሔር ታደጋችኋል!’ እያለ በማሳሳት አያሞኛችሁ፤ ለመሆኑ ከሌሎች ሕዝቦች አማልክት መካከል አንድ እንኳ ከአሦር ንጉሥ እጅ አገሩን ለማዳን የቻለ ይገኛልን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዝቅያስ ‘እግዚኣብሄር ከድሕነና እዩ’ እናበለ ኣየታልልኩም፤ ካብ ኣማልኽቲ ኣህዛብ ንሃገሩ ኻብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ዘድሓነ መን ኣሎ?
Amharic Tigrinya 2011 ህዝቅያስ፡ እግዚኣብሄር ኬናግፈና እዩ፡ ኢሉ ኣይሕበልኩም። ሓደ ኻብቶም ኣማልኽቲ ኣህዛብሲ ንሃገሩ ኻብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ዘናገፋዶ ኣሎ