Isaiah 36:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ኣሶር ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ ንህዝቅያስ ኣይትሰምዖ፡ ብውህበት ምሳይ ስምምዕ ግበር እሞ ናባይ ውጻእ። ነፍሲ ወከፍ ካብ ወይኑን ነፍሲ ወከፍ ካብ ኦም በለስን ይበልዕ፡ ነፍሲ ወከፍ ድማ ማይ ዒላኡ ይሰቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቅ​ያ​ስ​ንም አት​ስሙ፤ የአ​ሦር ንጉሥ እን​ዲህ ይላል፦ በሕ​ይ​ወት ልት​ኖሩ ብት​ወ​ድዱ ሁላ​ችሁ ወደ እኔ ውጡ፤ እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ች​ሁም ከወ​ይ​ና​ች​ሁና ከበ​ለ​ሳ​ችሁ ትበ​ላ​ላ​ችሁ፤ ከጕ​ድ​ጓ​ዳ​ች​ሁም ውኃ ትጠ​ጣ​ላ​ችሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቅያስንም አትስሙ፤ የአሦር ንጉሥ እንዲህ ይላል። ከእኔ ጋር ታረቁ ወደ እኔም ውጡ፤ እያንዳንዳችሁም ከወይናችሁና ከበለሳችሁ ብሉ፥ ከጕድጓዳችሁም ውኃ ጠጡ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቅያስን አትስሙ፤’ የአሦር ንጉሥ እንዲህ ይላል፦ ‘ከእኔ ጋር ታረቁ ወደ እኔም ኑ፤ እያንዳንዳችሁም ከወይናችሁና ከበለሳችሁ ብሉ፥ ከጉድጓዳችሁም ውኃ ጠጡ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኤ፥ ህንተ ህዝቂያስ ኦድያዋ ስሶፕተ። አሶረ ካቲ ህንተና፥ ‘ታናና ስገትተ፤ ሃ ታኮ ከስተ። ያቶፐ፥ ህንተ ኡባይካ ህንተ ዎይንያ ቴራፐነ ህንተ ባላስያ ቴራፐ ማና፤ ህንተ ቦኬዳ ኦላፐካ ሃ ኡሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ee, hintte Hizk'k'iyaasi odiyaawaa sisoppite. Asoore kaatii hinttena, ‹Taananna sigetite; haa taakko kesite. Yaatooppe, hintte ubbaykka hintte woyniyaa teeraappenne hintte balasiyaa teeraappe maana; hintte bookkeedda ollaappekka haatsaa ushana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hizqiyaasi gizayssa siyopite. Asoore kawoy inttena, ‹Tanara sigettite; haa taakko kezite. Hessafe guye intte ubbayka intte woyneppenne intte balaseppe maandeta; intte bookkida ollafe haath uyandeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሂዝቂያሲ ጊዛይሳ ሲዮፒቴ። ኣሶሬ ካዎይ ኢንቴና፥ ‹ታናራ ሲጌቲቴ፤ ሃ ታኮ ኬዚቴ። ሄሳፌ ጉዬ ኢንቴ ኡባይካ ኢንቴ ዎይኔፔኔ ኢንቴ ባላሴፔ ማንዴታ፤ ኢንቴ ቦኪዳ ኦላፌ ሃ ኡያንዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተ ህዝቅያስ ኦድያባ ስኦፕተ። አሶረ ካዎይ ህንተና፥ ‘ታራ ስገትተ፤ ሃ ታኮ ዪተ። ሄሳ ህንተ ኦኮ፥ ህንተ ኡባይ ህንተ ዎይነፐነ ህንተ ባላሰፐ ማና፤ ህንተ ቦክዳ ኦላፈካ ሃ ኡያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinte Hizqiyaasi odiyaba si7opite. Asoore kawoy hintena, ‘Taara sigetite; haa taako yiite. Hessa hinte oothiko, hinte ubbay hinte woynepenne hinte balasepe maana; hinte bookida ollaafeka haathe uyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሕዝቅያስን አትስሙ። የአሦር ንጉሥ እንዲህ ይላችኋል፤ ‘ከእኔ ጋር ተስማሙ፤ ወደ እኔም ውጡ። ከዚያም እያንዳንዳችሁ ከወይናችሁና ከበለሳችሁ ትበላላችሁ፤ ከጕድጓዳችሁም ውሃ ትጠጣላችሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቅያስ የሚላችሁን አታዳምጡ! የአሦር ንጉሥ የሚለው ይህ ነው፦ ወደ እኔ ኑና ከእኔ ጋር ተስማምታችሁ ኑሩ፤ ይህን ብታደርጉ ሁላችሁ እያንዳንዳችሁ የወይን ተክሎቻችሁን ዘለላ የበለስ ዛፎቻችሁን ፍሬ ትበላላችሁ፤ ከጒድጓዶቻችሁም ውሃ ትጠጣላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ኣሶር ‘ንሕዝቅያስ ኣይትስምዕዎ፤ ኣነ ኽሳዕ ዝመፅእ እሞ ንምድሪኹም ናብ እትመስል ምድሪ፥ እኽልን ወይንን፥ ምድሪ እንጀራን ኣታኽልቲ ዘቢብን፥ ክሳዕ ዘብፅሐኩም ምሳይ ተዓረቑ፤ ናባይውን ውፁ። ነፍሲ ወከፍኩም ካብ ተኽሊ ወይኑ፥ ነፍሲ ወከፍኩም ካብ ኦም በለሱ ኽበልዕ፥ ነፍሲ ወከፍኩም ካብ ማይ ዒላኡ ኽሰቲ እዩ’ ይብል ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ ኣሶር፡ ኣነ ኽሳዕ ዝመጽእ እሞ ናብ ምድርኹም ዚመስል፡ ምድሪ እኽልን ወይንን ምድሪ እንጌራን ኣታኽልቲ ዘቢብን ክሳዕ ዘብጽሓኩም፡ ምሳይ ተዐረቑ፡ ናባይ ውጹ፡ ንፍሲ ወከፍኩም ካብ ተኽሊ ወይኑ፡ ነፍሲ ወከፍኩምውን ካብ ኦም በለሱ ይብላዕ፡ ነፍሲ ወከፍኩም ማይ ዔላኡ ይስተ፡ ይብል ኣሎ እሞ፡ ንህዝቅያስ ኣይትስምዕዎ።