Isaiah 36:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂኸ ከጥፍኣ ብዘይ እግዚኣብሄር ናብዛ ምድሪ ደየብኩ፧ እግዚኣብሄር ድማ፡ ናብዛ ምድሪ እዚኣ ደይብካ ኣጥፍኣ፡ በለኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም በውኑ ያለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትእ​ዛዝ እና​ጠ​ፋ​ችሁ ዘንድ ወደ​ዚህ ሀገር ዘም​ተ​ና​ልን? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፦ ወደ ሀገ​ራ​ቸው ዘም​ታ​ችሁ አጥ​ፉ​አ​ቸው” አለን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም በውኑ ያለ እግዚአብሔር ትእዛዝ ይህን አገር አጠፋ ዘንድ ወጥቻለሁን? እግዚአብሔር። ወደዚህ አገር ወጥተህ አጥፋው አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም ቢሆን፥ ጌታ፦ ወደዚህ አገር ወጥተህ አጥፋው አለኝ እንጂ፥ በውኑ ያለ ጌታ ይህን አገር ለማጥፋት የዘመትኩ ይመስልሃል?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ቦላካ ቃይ፥ ታን ሀእ ቱሙ መና ጎዳ አዛዙ ባይናን ሀ ጋድያ ይሳናዉ ከሳድታ? መና ጎዳይ ባረ ሁጲያን ታና፥ “ኔረ፥ ሄ ጋድያ ባደ፥ ኦላደ ባይዛ” ያጊደ ኦዴዳ ያጌ ያግተ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa bollakka k'ay, taani ha"i tumu Med'inaa Godaa azazuu bayinnan ha gadiyaa d'ayissanaw kesaadditaa? Med'inaa Goday bare huup'iyaan taana, «neere, he gadiyaa baade, olaade bayzza» yaagiide odeedda yaagee yaagite yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse hayssa biitta dhayssanaas GODAA azazoy baynda ta yidaa nees misatizee? GODAY ba hu7era hayssa deraa tani ola dhayssana mala taas yootides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ሃይሳ ቢታ ይሳናስ ጎዳ ኣዛዞይ ባይንዳ ታ ዪዳ ኔስ ሚሳቲዜ? ጎዳይ ባ ሁኤራ ሃይሳ ዴራ ታኒ ኦላ ይሳና ማላ ታስ ዮቲዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ቦላካ፥ ታኒ ሀ ቢታ ይሳናዉ ቱማ ጎዳ ሸነይ ባይና ከያድና? ጎዳይ ባ ሁጰን ታና ‘ባዳ ሀ ቢታ ኦላዳ ይሳ’ ያግድ ኪትስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa bollaka, taani ha biitta dhaysanaw tuma Godaa sheney bayna keyadina? Goday ba huuphen tana ‘Bada ha biitta olada dhaysa’ yaagidi kiittis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞስ ይህን ምድር ለማጥቃትና ለማጥፋት የመጣሁት ያለ እግዚአብሔር ትእዛዝ ይመስልሃልን? እግዚአብሔር ራሱ በዚህ አገር ላይ ዘምቼ እንዳጠፋው ነግሮኛል።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔስ ብሆን ይህንን አገር ለመውረርና ለማጥፋት የቻልኩት ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ ይመስልሃልን? እንዲያውም በአገሪቱ ላይ አደጋ ጥዬ እንዳጠፋት ያዘዘኝ እግዚአብሔር ራሱ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚኸ ነዛ ሃገር ብዘይ ፈቓድ እግዚኣብሄር፥ ከጥፍኣ ዝደየብኩ ድዩ መሲሉካ? ናብዛ ሃገር ደይብካ ኣጥፍኣያ ዝበለኒ፥ ባዕሉ እግዚኣብሄር እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂኸ ብዘይ ፍቓድ እግዚኣብሄር ድዩ ነዛ ሃገር ከጥፍኣ ዝደየብኩ እግዚኣብሄር እዩ፡ ናብዛ ሃገር ደይብካ ኣጥፍኣያ፡ ዝበለኒ።