Isaiah 36:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂኸ ከጥፍኣ ብዘይ እግዚኣብሄር ናብዛ ምድሪ ደየብኩ፧ እግዚኣብሄር ድማ፡ ናብዛ ምድሪ እዚኣ ደይብካ ኣጥፍኣ፡ በለኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም በውኑ ያለ እግዚአብሔር ትእዛዝ እናጠፋችሁ ዘንድ ወደዚህ ሀገር ዘምተናልን? እግዚአብሔር፦ ወደ ሀገራቸው ዘምታችሁ አጥፉአቸው” አለን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም በውኑ ያለ እግዚአብሔር ትእዛዝ ይህን አገር አጠፋ ዘንድ ወጥቻለሁን? እግዚአብሔር። ወደዚህ አገር ወጥተህ አጥፋው አለኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም ቢሆን፥ ጌታ፦ ወደዚህ አገር ወጥተህ አጥፋው አለኝ እንጂ፥ በውኑ ያለ ጌታ ይህን አገር ለማጥፋት የዘመትኩ ይመስልሃል?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ቦላካ ቃይ፥ ታን ሀእ ቱሙ መና ጎዳ አዛዙ ባይናን ሀ ጋድያ ይሳናዉ ከሳድታ? መና ጎዳይ ባረ ሁጲያን ታና፥ “ኔረ፥ ሄ ጋድያ ባደ፥ ኦላደ ባይዛ” ያጊደ ኦዴዳ ያጌ ያግተ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa bollakka k'ay, taani ha"i tumu Med'inaa Godaa azazuu bayinnan ha gadiyaa d'ayissanaw kesaadditaa? Med'inaa Goday bare huup'iyaan taana, «neere, he gadiyaa baade, olaade bayzza» yaagiide odeedda yaagee yaagite yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse hayssa biitta dhayssanaas GODAA azazoy baynda ta yidaa nees misatizee? GODAY ba hu7era hayssa deraa tani ola dhayssana mala taas yootides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ሃይሳ ቢታ ይሳናስ ጎዳ ኣዛዞይ ባይንዳ ታ ዪዳ ኔስ ሚሳቲዜ? ጎዳይ ባ ሁኤራ ሃይሳ ዴራ ታኒ ኦላ ይሳና ማላ ታስ ዮቲዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ቦላካ፥ ታኒ ሀ ቢታ ይሳናዉ ቱማ ጎዳ ሸነይ ባይና ከያድና? ጎዳይ ባ ሁጰን ታና ‘ባዳ ሀ ቢታ ኦላዳ ይሳ’ ያግድ ኪትስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa bollaka, taani ha biitta dhaysanaw tuma Godaa sheney bayna keyadina? Goday ba huuphen tana ‘Bada ha biitta olada dhaysa’ yaagidi kiittis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞስ ይህን ምድር ለማጥቃትና ለማጥፋት የመጣሁት ያለ እግዚአብሔር ትእዛዝ ይመስልሃልን? እግዚአብሔር ራሱ በዚህ አገር ላይ ዘምቼ እንዳጠፋው ነግሮኛል።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔስ ብሆን ይህንን አገር ለመውረርና ለማጥፋት የቻልኩት ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ ይመስልሃልን? እንዲያውም በአገሪቱ ላይ አደጋ ጥዬ እንዳጠፋት ያዘዘኝ እግዚአብሔር ራሱ ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚኸ ነዛ ሃገር ብዘይ ፈቓድ እግዚኣብሄር፥ ከጥፍኣ ዝደየብኩ ድዩ መሲሉካ? ናብዛ ሃገር ደይብካ ኣጥፍኣያ ዝበለኒ፥ ባዕሉ እግዚኣብሄር እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂኸ ብዘይ ፍቓድ እግዚኣብሄር ድዩ ነዛ ሃገር ከጥፍኣ ዝደየብኩ እግዚኣብሄር እዩ፡ ናብዛ ሃገር ደይብካ ኣጥፍኣያ፡ ዝበለኒ። |