Isaiah 35:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መገድን መገድን ድማ ኪኸውን እዩ፡ መገዲ ቅድስና ድማ ኪብሃል እዩ። እቲ ርኹስ ኣብ ልዕሊኡ ኣይሓልፍን፤ ግናኸ ንዓታቶም ኪኸውን እዩ፡ እቶም ተጓዓዝቲ ዓያሹ እኳ እንተ ዀኑ፡ ኣብኡ ኣይኪስሕቱን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ንጹሕ መንገድ ይሆናል፤ እርሱም የተቀደሰ መንገድ ይባላል፤ በዚያም ንጹሓን ያልሆኑ አያልፉበትም፤ ርኩስ መንገድም በዚያ አይኖርም፤ የተበተኑትም በእርሱ ይሄዳሉ፤ አይሳሳቱምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ጐዳናና መንገድ ይሆናል እርሱም የተቀደሰ መንገድ ይባላል፤ ንጹሐንም ያልሆኑ አያልፉበትም፥ ለንጹሐን ግን ይሆናል፤ ተላላፊዎችና ሰነፎች እንኳ አይስቱበትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም አውራ ጎዳና ይኖራል፥ እርሱም የተቀደሰ መንገድ ይባላል፤ ንጹሐን ያልሆኑ አያልፉበትም፥ የእርሱ የሆኑ ሕዝቦች ግን ያልፉበታል፤ ተጓዦች ሆኑ፥ ሰነፎች እንኳ አይስቱበትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያን አኮ ኦጊ ደአና፤ እካ ጌሻተ ኦግያ ጌተታና። ጌሻ ግደናዋንቱ ሄ ኦግያና አክኖ። ሽን እ ጌሻቱዋሳ ግዳናዋ፤ ኢታ ኤያቱ አን ስመረትክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yan aakko ogii de'ana; ikka Geeshshatetsaa Ogiyaa geetettana. Geeshsha gidennawanttu he ogiyaanna aad'd'ikkino. Shin I geeshshatuwaassa gidanawaa; iita eeyyatuu aan simerettikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heen wogga ogey oosettana; izikka, «Geeshshateththa Oge» geetettana. Tunati he ogera beettenna; ogezi he ogera bizaytas xalla gidana; geellati he ogaara baana dandayettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ዎጋ ኦጌይ ኦሴታና፤ ኢዚካ፥ «ጌሻቴ ኦጌ» ጌቴታና። ቱናቲ ሄ ኦጌራ ቤቴና፤ ኦጌዚ ሄ ኦጌራ ቢዛይታስ ጻላ ጊዳና፤ ጌላቲ ሄ ኦጋራ ባና ዳንዳዬቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያራ ዎጋ ኦገይ ከያና፤ እካ “ጌሻተ ኦገ” ጌተታና። ቱናት ሄ ኦግያራ ቦኮና፤ ኤያት ያን ስመረቶኮና፤ ሽን ጌሻታስ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaara wogga ogey keyana; ika “Geeshshatetha Oge” geetetana. Tunati he ogiyara bookona; eeyati yan simeretokona; shin geeshshatas gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ አውራ ጐዳና ይሆናል፤ “የተቀደሰ መንገድ” ተብሎ ይጠራል። የረከሱ አይሄዱበትም፤ በመንገዱ ላይ ላሉት ብቻ ይሆናል፤ ገራገሮችም ከመንገዱ አይስቱም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያ “ቅዱስ ጐዳና” የሚባል መንገድ ይኖራል፤ እርሱም ለእግዚአብሔር ሰዎች ይሆናል፤ ንጹሕ ያልሆነ ሰው በዚያ መንገድ አይሄድም፤ ሞኞችም ሊሄዱበት አይችሉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብኡ ፅርግያን መንገድን ክህሉ እዩ፤ “ቅዱስ ጐደና” ተብሂሉ ኸዓ ኽፅዋዕ እዩ። ዝረኸሰ ብእኡ ኣይሓልፍን እዩ፤ ንንፁሃን ግና ይኸውን፤ እቲ ብኣኣ ዝኸይድ፥ ዓሻ እኳ እንተ ኾነ ኣይጋገን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መገዲ ጽርግያ ኣብኣ ኽትከውን እያ፡ ቅድስቲ መገዲ ኽትበሀል እያ፡ ርኹስ ዘበለ ኣይኪሐልፋን እዩ፡ ንኣታቶም ጥራይ እያ፡ እቲ ብእኣ ዚኸይድ፡ ዓሻ እኳ እንተ ዀነ፡ ኣይኪጋገን፡ እዩ። |