Isaiah 35:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መገድን መገድን ድማ ኪኸውን እዩ፡ መገዲ ቅድስና ድማ ኪብሃል እዩ። እቲ ርኹስ ኣብ ልዕሊኡ ኣይሓልፍን፤ ግናኸ ንዓታቶም ኪኸውን እዩ፡ እቶም ተጓዓዝቲ ዓያሹ እኳ እንተ ዀኑ፡ ኣብኡ ኣይኪስሕቱን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ንጹሕ መን​ገድ ይሆ​ናል፤ እር​ሱም የተ​ቀ​ደሰ መን​ገድ ይባ​ላል፤ በዚ​ያም ንጹ​ሓን ያል​ሆኑ አያ​ል​ፉ​በ​ትም፤ ርኩስ መን​ገ​ድም በዚያ አይ​ኖ​ርም፤ የተ​በ​ተ​ኑ​ትም በእ​ርሱ ይሄ​ዳሉ፤ አይ​ሳ​ሳ​ቱ​ምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ጐዳናና መንገድ ይሆናል እርሱም የተቀደሰ መንገድ ይባላል፤ ንጹሐንም ያልሆኑ አያልፉበትም፥ ለንጹሐን ግን ይሆናል፤ ተላላፊዎችና ሰነፎች እንኳ አይስቱበትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም አውራ ጎዳና ይኖራል፥ እርሱም የተቀደሰ መንገድ ይባላል፤ ንጹሐን ያልሆኑ አያልፉበትም፥ የእርሱ የሆኑ ሕዝቦች ግን ያልፉበታል፤ ተጓዦች ሆኑ፥ ሰነፎች እንኳ አይስቱበትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያን አኮ ኦጊ ደአና፤ እካ ጌሻተ ኦግያ ጌተታና። ጌሻ ግደናዋንቱ ሄ ኦግያና አክኖ። ሽን እ ጌሻቱዋሳ ግዳናዋ፤ ኢታ ኤያቱ አን ስመረትክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yan aakko ogii de'ana; ikka Geeshshatetsaa Ogiyaa geetettana. Geeshsha gidennawanttu he ogiyaanna aad'd'ikkino. Shin I geeshshatuwaassa gidanawaa; iita eeyyatuu aan simerettikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heen wogga ogey oosettana; izikka, «Geeshshateththa Oge» geetettana. Tunati he ogera beettenna; ogezi he ogera bizaytas xalla gidana; geellati he ogaara baana dandayettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄን ዎጋ ኦጌይ ኦሴታና፤ ኢዚካ፥ «ጌሻቴ ኦጌ» ጌቴታና። ቱናቲ ሄ ኦጌራ ቤቴና፤ ኦጌዚ ሄ ኦጌራ ቢዛይታስ ጻላ ጊዳና፤ ጌላቲ ሄ ኦጋራ ባና ዳንዳዬቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያራ ዎጋ ኦገይ ከያና፤ እካ “ጌሻተ ኦገ” ጌተታና። ቱናት ሄ ኦግያራ ቦኮና፤ ኤያት ያን ስመረቶኮና፤ ሽን ጌሻታስ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaara wogga ogey keyana; ika “Geeshshatetha Oge” geetetana. Tunati he ogiyara bookona; eeyati yan simeretokona; shin geeshshatas gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ አውራ ጐዳና ይሆናል፤ “የተቀደሰ መንገድ” ተብሎ ይጠራል። የረከሱ አይሄዱበትም፤ በመንገዱ ላይ ላሉት ብቻ ይሆናል፤ ገራገሮችም ከመንገዱ አይስቱም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያ “ቅዱስ ጐዳና” የሚባል መንገድ ይኖራል፤ እርሱም ለእግዚአብሔር ሰዎች ይሆናል፤ ንጹሕ ያልሆነ ሰው በዚያ መንገድ አይሄድም፤ ሞኞችም ሊሄዱበት አይችሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብኡ ፅርግያን መንገድን ክህሉ እዩ፤ “ቅዱስ ጐደና” ተብሂሉ ኸዓ ኽፅዋዕ እዩ። ዝረኸሰ ብእኡ ኣይሓልፍን እዩ፤ ንንፁሃን ግና ይኸውን፤ እቲ ብኣኣ ዝኸይድ፥ ዓሻ እኳ እንተ ኾነ ኣይጋገን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 መገዲ ጽርግያ ኣብኣ ኽትከውን እያ፡ ቅድስቲ መገዲ ኽትበሀል እያ፡ ርኹስ ዘበለ ኣይኪሐልፋን እዩ፡ ንኣታቶም ጥራይ እያ፡ እቲ ብእኣ ዚኸይድ፡ ዓሻ እኳ እንተ ዀነ፡ ኣይኪጋገን፡ እዩ።