Isaiah 35:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዝነቐጸ መሬት ድማ ቐላይ፡ እቲ ዝነቐጸ መሬት ድማ ዓይኒ ማይ ኪኸውን እዩ። ኣብቲ ነፍሲ ወከፎም ዝደቀሱሉ መሕደሪ ገበል፡ ሳዕሪ ምስ ሻምብቆን ጭቃን ኪህሉ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደረ​ቂቱ ምድር ኩሬ፥ የተ​ጠ​ማች ምድ​ርም የውኃ ምንጭ ትሆ​ና​ለች፤ የዎ​ፎች መኖ​ሪ​ያም ሸን​በ​ቆና ደን​ገል ይሆ​ን​በ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደረቂቱ ምድር ኵሬ፥ የጥማት መሬት የውኃ ምንጭ ትሆናለች፤ ቀበሮ የተኛበት መኖሪያ ልምላሜና ሸምበቆ ደንገልም ይሆንበታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደረቂቱ ምድር ኩሬ፥ የተጠማች መሬት የውኃ ምንጭ ትሆናለች፤ ቀበሮ የተኛበት መኖሪያ ለምለም፥ ሸምበቆው ደንገል ይበቅልበታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጹግያ ሻፊ ዳጋቴዳ ሃ ግዳናዋ፤ መላ ቢታይ ሃ ፑልታና፤ ዎራካናቱ አላጽያሳን ማታይ ማቃይነ ጫሪ ዶላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'uuggiyaa shafii dagatteedda haatsaa gidanawaa; mela biittay haatsaa pulttana; worakanatuu allas's'iyaasan maatay mak'k'aynne c'arii dolana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xuuggiza biittan eele haaththi kumana; mela biittati haath pulttana; worakanati aqiza ollan maatay, maqqaynne shaccay mokkana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጹጊዛ ቢታን ኤሌ ሃ ኩማና፤ ሜላ ቢታቲ ሃ ፑልታና፤ ዎራካናቲ ኣቂዛ ኦላን ማታይ፥ ማቃይኔ ሻጫይ ሞካና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፁግያ ሻፈይ ኤለ ሃ ግዳና፤ መላ ቢታይ ሃ ፑልታና፤ ዎርካናት አላትያ በሳን ማትነ ማይረይነ ማቅ ዶላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xuuggiya shafey eele haathi gidana; mela biittay haathe pultana; workanati allatiya bessan maatinne mayreynne maqi dolana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንዳዳማው ምድር ኵሬ ይሆናል፤ የተጠማው መሬት ውሃ ያመነጫል። ቀበሮዎች በተኙባቸው ጕድጓዶች፣ ሣር፣ ሸንበቆና ደንገል ይበቅልበታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሚያቃጥለው አሸዋ ኩሬ ይሆናል፤ ደረቁም ምድር በምንጭ ውሃ ይረሰርሳል፤ የቀበሮዎች መፈንጫ የነበረው ስፍራ ለምለም ሣርና ቄጠማ የሚበቅልበት ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምድሪ ረመፅ፥ ቃላይ፥ ምድሪ ኣፃምእ ከዓ ዓይኒ ማያት ክኸውን እዩ። እታ ወኻሩ መሳፍሮ ገይረናኣ ዝነበራ ስፍራ፥ መብቈል ሰትን ሰልሰላን ሻምብቆን ክትከውን እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ምድሪ ረመጨትሲ ቐላይ፡ ምድሪ ኣጻምእ ከኣ ዓይኒ ማያት ኪኸውን እዩ፡ እቲ ወኻሩ መሳፍሮ ዚገብራኦ ስፍራስ መብቈል ሰትን ሰልሰላን ሻምብቆን ኪኸውን እዩ።