Isaiah 35:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዝነቐጸ መሬት ድማ ቐላይ፡ እቲ ዝነቐጸ መሬት ድማ ዓይኒ ማይ ኪኸውን እዩ። ኣብቲ ነፍሲ ወከፎም ዝደቀሱሉ መሕደሪ ገበል፡ ሳዕሪ ምስ ሻምብቆን ጭቃን ኪህሉ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደረቂቱ ምድር ኩሬ፥ የተጠማች ምድርም የውኃ ምንጭ ትሆናለች፤ የዎፎች መኖሪያም ሸንበቆና ደንገል ይሆንበታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደረቂቱ ምድር ኵሬ፥ የጥማት መሬት የውኃ ምንጭ ትሆናለች፤ ቀበሮ የተኛበት መኖሪያ ልምላሜና ሸምበቆ ደንገልም ይሆንበታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደረቂቱ ምድር ኩሬ፥ የተጠማች መሬት የውኃ ምንጭ ትሆናለች፤ ቀበሮ የተኛበት መኖሪያ ለምለም፥ ሸምበቆው ደንገል ይበቅልበታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጹግያ ሻፊ ዳጋቴዳ ሃ ግዳናዋ፤ መላ ቢታይ ሃ ፑልታና፤ ዎራካናቱ አላጽያሳን ማታይ ማቃይነ ጫሪ ዶላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'uuggiyaa shafii dagatteedda haatsaa gidanawaa; mela biittay haatsaa pulttana; worakanatuu allas's'iyaasan maatay mak'k'aynne c'arii dolana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xuuggiza biittan eele haaththi kumana; mela biittati haath pulttana; worakanati aqiza ollan maatay, maqqaynne shaccay mokkana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጹጊዛ ቢታን ኤሌ ሃ ኩማና፤ ሜላ ቢታቲ ሃ ፑልታና፤ ዎራካናቲ ኣቂዛ ኦላን ማታይ፥ ማቃይኔ ሻጫይ ሞካና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፁግያ ሻፈይ ኤለ ሃ ግዳና፤ መላ ቢታይ ሃ ፑልታና፤ ዎርካናት አላትያ በሳን ማትነ ማይረይነ ማቅ ዶላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xuuggiya shafey eele haathi gidana; mela biittay haathe pultana; workanati allatiya bessan maatinne mayreynne maqi dolana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንዳዳማው ምድር ኵሬ ይሆናል፤ የተጠማው መሬት ውሃ ያመነጫል። ቀበሮዎች በተኙባቸው ጕድጓዶች፣ ሣር፣ ሸንበቆና ደንገል ይበቅልበታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚያቃጥለው አሸዋ ኩሬ ይሆናል፤ ደረቁም ምድር በምንጭ ውሃ ይረሰርሳል፤ የቀበሮዎች መፈንጫ የነበረው ስፍራ ለምለም ሣርና ቄጠማ የሚበቅልበት ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምድሪ ረመፅ፥ ቃላይ፥ ምድሪ ኣፃምእ ከዓ ዓይኒ ማያት ክኸውን እዩ። እታ ወኻሩ መሳፍሮ ገይረናኣ ዝነበራ ስፍራ፥ መብቈል ሰትን ሰልሰላን ሻምብቆን ክትከውን እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምድሪ ረመጨትሲ ቐላይ፡ ምድሪ ኣጻምእ ከኣ ዓይኒ ማያት ኪኸውን እዩ፡ እቲ ወኻሩ መሳፍሮ ዚገብራኦ ስፍራስ መብቈል ሰትን ሰልሰላን ሻምብቆን ኪኸውን እዩ። |