Isaiah 35:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ንልቢ ዚፈርሁ፡ ኣጆኹም፡ ኣይትፍርሑ፡ በሎም። እንሆ፡ ኣምላኽካ ሕነ ሕነ፡ ኣምላኽ ብፈዳይ ይመጽእ ኣሎ፤ መጺኡ ከድሕነኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተ አእምሮ የሌላችሁ፥ ልቡናችሁን አረጋጉ፤ ጽኑ፤ አትፍሩ፤ እነሆ፥ አምላካችን ፍርድን ይመልሳል፤ ይበቀላልም፤ እርሱም መጥቶ ያድነናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈሪ ልብ ላላቸው። እነሆ፥ አምላካችሁ በበቀል በእግዚአብሔርም ብድራት ይመጣልና፥ መጥቶም ያድናችኋልና በርቱ፥ አትፍሩ በሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፈሪ ልብ ላላቸው፦ “እነሆ፥ አምላካችሁ ለበቀል፥ ብድራት ለመመለስ ይመጣል፤ መጥቶም ያድናችኋልና በርቱ፥ አትፍሩ!” በሉአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎዛናን ያሻይ ደእያዋንታ፥ “ምንተ! ያዮፕተ! ሄኮ፥ ህንተ ጾሳይ ሀሉዋ ከሳናዉነ ባረ ጾሳተን ኡንቱንታ ሙራናዉ ያና፤ እ ህንተና አሻና” ያግተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wozanaan yashshay de'iyaawantta, «Minnite! Yayyoppite! Hekko, hintte S'oossay haluwaa kessanawunne bare s'oossatetsan unttuntta muranaw yaana; I hinttena ashshana» yaagite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wozinan yashshay dizayta «Minnite! Yayyofte! Intte Xoossi yiidi halo kessana; izi inttena ashshanaasinne halo kessanaas yaana» giite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎዚናን ያሻይ ዲዛይታ «ሚኒቴ! ያዮፍቴ! ኢንቴ ጾሲ ዪዲ ሃሎ ኬሳና፤ ኢዚ ኢንቴና ኣሻናሲኔ ሃሎ ኬሳናስ ያና» ጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያሻ ዎዛን ደኤይሳታኮ፥ “ምንተ! ያዮፍተ! ሄኮ፥ ህንተ ፆሳይ ሀሎ ከያናዉነ ባ ፆሳተን ኩሸ ዛራናዉ ይድ ህንተና አሻና” ያግተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yashsha wozani de7eysatako, “Minnite! Yayyofite! Heko, hinte Xoossay halo keyanawunne ba xoossatethan kushe zaaranaw yidi hintena ashshana” yaagite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚፈራ ልብ ላላቸው እንዲህ በሉ፤ “በርቱ፤ አትፍሩ፤ አምላካችሁ ይመጣል፤ ሊበቀል ይመጣል፤ እርሱም ብድራቱን ይዞ፣ ሊያድናችሁ ይመጣል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፈሪ ልብ ላላቸው “እነሆ አምላካችሁ ጠላቶቻችሁን ለመበቀልና የበደላቸውንም ዋጋ ለመክፈል መጥቶ ስለሚያድናችሁ በርቱ! አትፍሩ!” በሉአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ፈራሕ ዝልቦም፥ “ኣይዞኹም፥ ኣይትፍርሑ፤ እንሆ፥ ኣምላኽኩም ሕነ ኽፈዲ፥ ክብቀል ክመፅእ እዩ፤ ባዕሉ ኸድሕነኩም ክመፅእ እዩ” በልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ፈራህ ዝልቦም፡ ኣጆኹም፡ ኣይትፍርሁ፡ እንሆ፡ ኣምላኽኩም ምስ ሕነን ምስ ናይ ኣምላኽ ምፍዳይ ኢድን ኪመጽእ፡ ባዕሉ ኼጽሕነኩም ኪመጽእ እዩ፡ በልዎም። |